Deuteronomy 25:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰባት ኣብ ነንሕድሕዶም ምስ ተባኣሱ፡ ሰበይቲ እቲ ሓደ ንሰብኣያ ካብ ኢድ እቲ ዝሃርሞ ከተናግፎ ምስ ቀረበት፡ ኢዳ ዘርጊሓ ድማ ብሕቡእ ምስ እትሕዞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሁለት ሰዎች እርስ በር​ሳ​ቸው ቢጣሉ፥ የአ​ን​ደ​ኛ​ውም ሰው ሚስት ባል​ዋን ከሚ​መ​ታው ሰው እጅ ታድ​ነው ዘንድ ብት​ቀ​ርብ፥ እጅ​ዋ​ንም ዘር​ግታ ሁለ​ቱን የብ​ል​ቱን ፍሬ​ዎች ብት​ይዝ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሁለት ሰዎች እርስ በርሳቸው ቢጣሉ፥ የአንደኛውም ሚስት ባልዋን ከሚመታው ሰው እጅ ታድነው ዘንድ ብትቀርብ፥ እጅዋንም ዘርግታ ብልቱን ብትይዝ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሁለት ሰዎች ቢደባደቡ፥ የአንደኛው ሚስት ባሏን ከደብዳቢው እጅ ለማስጣል መጥታ፥ እጅዋን ዘርግታ ብልቱን ብትይዘው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላኡ አሳቱ ዋትሽን፥ እቱዋ ማቻታ ያደ፥ ባረ አስና ሾጭያዋ ኩሽያፐ አሻናዉ፥ ባረ ኩሽያ የዳደ ህንኩዋ አቱማተ ኦይቆፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa"u asatuu wad'ettishin, ittuwaa machchata yaade, bare asinaa shoc'iyaawaa kushiyaappe ashshanaw, bare kushiyaa yeddaade hinkkuwaa attumatetsaa oyk'k'ooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nam7u asati wadhettishin isttafe issaa machcheya yaada ba azina ashshanaas ba kushe yeddada hankkoyssa attumateththa oykkiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናምኡ ኣሳቲ ዋቲሺን ኢስታፌ ኢሳ ማቼያ ያዳ ባ ኣዚና ኣሻናስ ባ ኩሼ ዬዳዳ ሃንኮይሳ ኣቱማቴ ኦይኪኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናምኡ አሳት ዋትሽን፥ እሱዋ ማችያ ያዳ፥ ባ አዝና ሾጨይሳ ኩሸፐ አሻናዉ፥ ባ ኩሽያ የዳዳ ሀንኩዋ አደተ ኦይክኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nam7u asati wadhetishin, issuwa machiya yada, ba azinaa shoceysa kushepe ashshanaw, ba kushiya yeddada hankuwa addetetha oykiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሁለት ሰዎች ቢደባደቡ፣ የአንደኛው ሚስት ባሏን ከደብዳቢው እጅ ለማስጣል መጥታ፣ እጇን ዘርግታ ብልቱን ብትይዘው፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሁለት ሰዎች ተጣልተው በሚተናነቁበት ጊዜ የአንደኛው ሚስት ባልዋን ለማገዝ የሌላውን ሰው ብልት ብትጨብጥ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ክልተ ሰባት ንስንሳቶም እንተ ተበኣሱ፥ ሰበይቲ እቲ ሓደ ኸዓ፥ ንሰብኣያ ኻብ ኢድ እቲ ዝወቕዖ ኽተድሕኖ ኢላ፥ ሓፍረት እቲ መባእስቱ እንተ ሓዘት፥
Amharic Tigrinya 2011 ክልተ ሰብ ንሓድሕዶም ኣንተ ተበኣሱ፡ ሰበይቲ እቲ ሓደ ኸአ፡ ንሰብኣያ ኻብ ኢድ እቲ ዚወዖ ኸተድሕኖ፡ ኢዳ ዘርጊሓ ሕፍረቱ እንተ ሐዘት፡