Deuteronomy 25:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰባት ኣብ ነንሕድሕዶም ምስ ተባኣሱ፡ ሰበይቲ እቲ ሓደ ንሰብኣያ ካብ ኢድ እቲ ዝሃርሞ ከተናግፎ ምስ ቀረበት፡ ኢዳ ዘርጊሓ ድማ ብሕቡእ ምስ እትሕዞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሁለት ሰዎች እርስ በርሳቸው ቢጣሉ፥ የአንደኛውም ሰው ሚስት ባልዋን ከሚመታው ሰው እጅ ታድነው ዘንድ ብትቀርብ፥ እጅዋንም ዘርግታ ሁለቱን የብልቱን ፍሬዎች ብትይዝ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁለት ሰዎች እርስ በርሳቸው ቢጣሉ፥ የአንደኛውም ሚስት ባልዋን ከሚመታው ሰው እጅ ታድነው ዘንድ ብትቀርብ፥ እጅዋንም ዘርግታ ብልቱን ብትይዝ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ሁለት ሰዎች ቢደባደቡ፥ የአንደኛው ሚስት ባሏን ከደብዳቢው እጅ ለማስጣል መጥታ፥ እጅዋን ዘርግታ ብልቱን ብትይዘው፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላኡ አሳቱ ዋትሽን፥ እቱዋ ማቻታ ያደ፥ ባረ አስና ሾጭያዋ ኩሽያፐ አሻናዉ፥ ባረ ኩሽያ የዳደ ህንኩዋ አቱማተ ኦይቆፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa"u asatuu wad'ettishin, ittuwaa machchata yaade, bare asinaa shoc'iyaawaa kushiyaappe ashshanaw, bare kushiyaa yeddaade hinkkuwaa attumatetsaa oyk'k'ooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u asati wadhettishin isttafe issaa machcheya yaada ba azina ashshanaas ba kushe yeddada hankkoyssa attumateththa oykkiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናምኡ ኣሳቲ ዋቲሺን ኢስታፌ ኢሳ ማቼያ ያዳ ባ ኣዚና ኣሻናስ ባ ኩሼ ዬዳዳ ሃንኮይሳ ኣቱማቴ ኦይኪኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምኡ አሳት ዋትሽን፥ እሱዋ ማችያ ያዳ፥ ባ አዝና ሾጨይሳ ኩሸፐ አሻናዉ፥ ባ ኩሽያ የዳዳ ሀንኩዋ አደተ ኦይክኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u asati wadhetishin, issuwa machiya yada, ba azinaa shoceysa kushepe ashshanaw, ba kushiya yeddada hankuwa addetetha oykiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁለት ሰዎች ቢደባደቡ፣ የአንደኛው ሚስት ባሏን ከደብዳቢው እጅ ለማስጣል መጥታ፣ እጇን ዘርግታ ብልቱን ብትይዘው፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሁለት ሰዎች ተጣልተው በሚተናነቁበት ጊዜ የአንደኛው ሚስት ባልዋን ለማገዝ የሌላውን ሰው ብልት ብትጨብጥ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ክልተ ሰባት ንስንሳቶም እንተ ተበኣሱ፥ ሰበይቲ እቲ ሓደ ኸዓ፥ ንሰብኣያ ኻብ ኢድ እቲ ዝወቕዖ ኽተድሕኖ ኢላ፥ ሓፍረት እቲ መባእስቱ እንተ ሓዘት፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ክልተ ሰብ ንሓድሕዶም ኣንተ ተበኣሱ፡ ሰበይቲ እቲ ሓደ ኸአ፡ ንሰብኣያ ኻብ ኢድ እቲ ዚወዖ ኸተድሕኖ፡ ኢዳ ዘርጊሓ ሕፍረቱ እንተ ሐዘት፡ |