Deuteronomy 25:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መንጎ ሰባት ባእሲ እንተ ኣጋጢሙ፡ ደያኑ ምእንቲ ኺፈርድዎም፡ ናብ ፍርዲ እንተ በጽሑ። ሽዑ ንጻድቃን ከጽድቑን ንረሲኣን ክኹንኑን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በሰዎች መካከል ጠብ ቢሆን፥ ወደ ፍርድም ቢመጡ፥ ቢፋረዱም ለጻድቁ ይፈረድለት፤ በበደለኛውም ይፈረድበት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰዎች መካከል ጠብ ቢሆን፥ ወደ ፍርድም ቢመጡ፥ ፈራጆችም ቢፈርዱባቸው፥ ጻድቁን። ደኅና ነህ፥ የበደለውንም። በደለኛ ነህ ይበሉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በሰዎች መካከል ጠብ ቢነሣና ወደ ፍርድ አደባባይ ቢሄዱ፥ ዳኞች ተበዳይን ነጻ፥ በዳይን ግን ጥፋተኛ በማድረግ የፍርድ ውሳኔ ይስጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላኡ አሳቱ ዋላቀቲደ ፕርዳ ጎልያ ዮፐ፥ ዳናቱ ጌሻ ነ ልከ ጊደ፥ ናቄዳዋ ነ ባይዛንቻ ጊደ ፕርድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa"u asatuu walak'ettiide pirddaa golliyaa yooppe, daannatuu geeshsha ne likke giide, naak'k'eeddawaa ne bayzzanchcha giide pirddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u asati ba garsan palamettidi pirdaso biikko qohettidayssa ne xillo; qohidayssa, «Ne wordo» giidi pirdizayti pirdetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናምኡ ኣሳቲ ባ ጋርሳን ፓላሜቲዲ ፒርዳሶ ቢኮ ቆሄቲዳይሳ ኔ ጺሎ፤ ቆሂዳይሳ፥ «ኔ ዎርዶ» ጊዲ ፒርዲዛይቲ ፒርዴቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምኡ አሳት ኦየትድ ፕርዳ ኬ ቢኮ፥ ዳይናት ፅሉዋ ነ ልከ ግድ፥ ናቅዳይሳ ነ ባላ ግድ ፕርዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u asati ooyetidi pirda keethi biiko, daynnati xilluwa ne like gidi, naaqidaysa ne bala gidi pirdo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰዎች መካከል ጠብ ቢነሣና ወደ ፍርድ አደባባይ ቢሄዱ፣ ዳኞች ተበዳይን ነጻ፣ በዳይን ግን ጥፋተኛ በማድረግ የፍርድ ውሳኔ ይስጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሁለት ሰዎች ተጣልተው ክርክር በማንሣት ወደ ፍርድ አደባባይ ቢመጡ ተገፊውን ነጻ፥ ገፊውን ግን በደለኛ አድርገው ይፍረዱ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣብ መንጎ ሰባት ባእሲ እንተ ተልዓለ፥ ናብ ፍርዲ ይቕረቡ። እቶም ፈራዶ ነቲ ቕኑዕ ነፃ የውፅእዎ፤ ነቲ በዳሊ ኸዓ ይቕፅዕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ መንጎ ሰባት ባእሲ እንተ ኾነ፡ ኺፍረዱውን ናብ ፍርዲ እንተ መጹ፡ ነቲ ቕኑዕ ናጻ የውጽእዎ፡ ነቲ በዳሊ ኸአ ይፍረድዎ። |