Deuteronomy 24:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዝሰደዳ ሰብኣያ ነበር፡ ምስ ረከሰት ከም ብሓድሽ ሰበይቱ ኪወስዳ ኣይክእልን እዩ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ፍንፉን እዩ እሞ፤ ነታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ርስቲ ጌሩ ዝህበካ ምድሪ ድማ ሓጢኣት ኣይትግበር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሰ​ደ​ዳት የቀ​ድሞ ባልዋ ከረ​ከ​ሰች በኋላ ደግሞ ያገ​ባት ዘንድ አይ​ገ​ባ​ውም፤ ያ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ጠላ ነውና፤ አም​ላ​ክ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ርስት አድ​ርጎ የሰ​ጠ​ህን ምድር አታ​ር​ክስ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰደዳት የቀድሞ ባልዋ ከረከሰች በኋላ ደግሞ ያገባት ዘንድ አይገባውም፤ ያ በእግዚአብሔር የተጠላ ነው፤ አምላክህም እግዚአብሔር ርስት አድርጎ የሰጠህን ምድር አታርክስ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያ በኋላ የፈታት የመጀመሪያ ባሏ፥ የረከሰች በመሆኗ እንደገና መልሶ ሊያገባት አይችልም፤ ይህ በጌታ ፊት አስጸያፊ ነው። ጌታ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ በሚሰጥህ ምድር ላይ ኃጢአት አታምጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ቱኔዳ ድራዉ፥ ኮይሮ ፓራሜዳ አስናይ ላኤን እዞ ዛሪደ አኮፖ። ሄዌ መና ጎዳ ማታን እጸቴዳዋ፤ ቃይ ህንተካ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ እምያ ጋድያን ሀዋ ማላ ናጋራ ኦፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa tuneedda diraw, koyiro parameedda asinay laa"entso izo zaariide akkoppo. Hewe Med'inaa Godaa matan is's'etteeddawaa; k'ay hinttekka Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo immiyaa gadiyaan hawaa mala nagaraa ootsoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) iza tunida gishshas koyro anjji yeddida azinazi nam7anththo izo zaaridi ekkofo; hessi GODAA matan ixettidayssa; qasse intteka GODAA intte Xoossay inttes immida biittan hayssa mala nagara ooththofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ቱኒዳ ጊሻስ ኮይሮ ኣንጂ ዬዲዳ ኣዚናዚ ናምኣን ኢዞ ዛሪዲ ኤኮፎ፤ ሄሲ ጎዳ ማታን ኢጼቲዳይሳ፤ ቃሴ ኢንቴካ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዳ ቢታን ሃይሳ ማላ ናጋራ ኦፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ቱንዳ ግሾ፥ ኮይሮ ኤክዳ አዝናይ፥ ዛሪድ እዮ ኤኮፎ። ሄስ ጎዳ ስንን እፀትዳባ፤ ነ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነ እምያ ቢታን ሄሳ መላ ናጋራ ኦፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) iya tunida gisho, koyro ekida azinay, zaaridi iyo ekofo. Hessi Godaa sinthan ixetidaba; ne Goday, ne Xoossay ne immiya biittan hessa mela nagara oothofa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያ በኋላ የፈታት የመጀመሪያ ባሏ፣ የረከሰች በመሆኗ እንደ ገና መልሶ ሊያገባት አይችልም፤ ይህ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት አስጸያፊ ነው። አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ርስት አድርጎ በሚሰጥህ ምድር ላይ ኀጢአት አታምጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሁለቱም መንገድ ቢሆን ያ የመጀመሪያ ባልዋ እንደገና ሊያገባት አይፈቀድለትም፤ እንደ ረከሰች አድርጎ ይቊጠራት፤ እርስዋን እንደገና ቢያገባ ይህ ድርጊት በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነው፤ እግዚአብሔር አምላካችሁ በሚሰጣችሁ ምድር ስትኖሩ እንደዚህ ያለውን አስከፊ ኃጢአት መፈጸም አይገባችሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለ ዝረኸሰት እቲ ዝሰደዳ ቐዳማይ ሰብኣያ፥ ሰበይቱ ኽትከውን መሊሱ ኽወስዳ ኣይኽእልን እዩ። እዙይ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ፅዩፍ እዩ እሞ፥ ነታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ብርስቲ ዝህበኩም ምድሪ፥ ሓጢኣት ኣይተምፅኡላ።
Amharic Tigrinya 2011 እንድሕሪ ረኸስተ፡ እቲ ዝሰደዳ ቐዳማይ ሰብኣያ፡ ሰበይቱ ኽትከውን፡ መሊሱ ኽወስዳ ኣይኽእልን። እዚ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ፍንፉን እዩ እሞ፡ እዚ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ፍንፋን እዩ እሞ፡ ነታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንርስቲ ዚህበካ ምድሪ ሓጢኣት ኣይተምጽኣላ።