Deuteronomy 24:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ ኣብ ግብጺ ባርያ ኸም ዝነበርካ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድማ ካብኡ ከም ዝተበጀወካ ኣይትረስዕ። ስለዚ ነዚ ነገር እዚ ክትገብሩ እእዝዘኩም ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተም በግብፅ ባሪያ እንደ ነበርህ፥ አምላክህም እግዚአብሔር ከዚያ እንዳዳነህ ዐስብ፤ ስለዚህ ይህን ነገር ታደርግ ዘንድ አዝዤሃለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም በግብፅ ባሪያ እንደ ነበርህ፥ አምላክህም እግዚአብሔር ከዚያ እንዳዳነህ አስብ፤ ስለዚህ ይህን ነገር ታደርግ ዘንድ አዝዤሃለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም በግብጽ ባርያ እንደ ነበርህና ጌታ እግዚአብሔር ከዚያ እንደ ተቤዠህ አስታውስ፤ ስለዚህ ይህን ታደርግ ዘንድ አዝዤሃለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተካ ግብጼ ጋድያን አይልያ ግዴዳዋነ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና ያፐ ዎዚደ ከሴዳዋ ሀሳይተ። ታን ሀዋ ህንተና አዛዝያዌ ሄዋ ድራሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttekka Gibs'e gadiyaan ayiliyaa gideeddawaanne Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena yaappe woziide kesseeddawaa hassayite. Taani hawaa hinttena azaziyaawe hewaa dirassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kase intte Gibxe biittan aylleteththan de7idayssanne intte GODAA Xoossay inttena wozzi kessidayssa yuushshi qopite; tanikka hayta ha azazota inttes immizay hessassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሴ ኢንቴ ጊብጼ ቢታን ኣይሌቴን ዴኢዳይሳኔ ኢንቴ ጎዳ ጾሳይ ኢንቴና ዎዚ ኬሲዳይሳ ዩሺ ቆፒቴ፤ ታኒካ ሃይታ ሃ ኣዛዞታ ኢንቴስ ኢሚዛይ ሄሳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ግብፀ ቢታን አይለ ግድዳይሳነ ጎዳይ ነ ፆሳይ ነና ያፐ ዎዝድ ከስዳይሳ አኬካ። ታኒ ነና ኪተይ ሄሳ ግሾሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni Gibxe biittan aylle gididaysanne Goday ne Xoossay nena yaape wozidi kessidaysa akeeka. Taani nena kiittey hessa gishosa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተም በግብፅ ባሪያ እንደ ነበርህና አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ከዚያ እንደ ተቤዠህ አስታውስ፤ ይህን እንድታደርግ ያዘዝሁህ ለዚህ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተም በግብጽ ባርያዎች እንደ ነበራችሁና አምላካችሁ እግዚአብሔር ነጻ እንዳወጣችሁ አስታውሱ፤ እኔም ይህን ትእዛዝ የምሰጣችሁ በዚህ ምክንያት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም ኣብ ግብፂ ባሮት ከም ዝነበርኩምን፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከዓ ኻብኣ ኸም ዘድሓነኩምን ዘክሩ። ስለዙይ ድማ እየ ነዝ ነገርዙይ ክትገብርዎ ዝእዝዘኩም ዘለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ድማ ኣብ ግብጺ ባርያ ኸም ዝነበርካን እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድማ ካብኣ ኸም ዘድሓነካን ዘክር። ስለዚ ነዚ ነገር እዚ ኽትገብሮ፡ ኣነ እእዝዘካ ኣሎኹ። |