Deuteronomy 24:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ ኣብ ግብጺ ባርያ ኸም ዝነበርካ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድማ ካብኡ ከም ዝተበጀወካ ኣይትረስዕ። ስለዚ ነዚ ነገር እዚ ክትገብሩ እእዝዘኩም ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ተም በግ​ብፅ ባሪያ እንደ ነበ​ርህ፥ አም​ላ​ክ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከዚያ እን​ዳ​ዳ​ነህ ዐስብ፤ ስለ​ዚህ ይህን ነገር ታደ​ርግ ዘንድ አዝ​ዤ​ሃ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም በግብፅ ባሪያ እንደ ነበርህ፥ አምላክህም እግዚአብሔር ከዚያ እንዳዳነህ አስብ፤ ስለዚህ ይህን ነገር ታደርግ ዘንድ አዝዤሃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም በግብጽ ባርያ እንደ ነበርህና ጌታ እግዚአብሔር ከዚያ እንደ ተቤዠህ አስታውስ፤ ስለዚህ ይህን ታደርግ ዘንድ አዝዤሃለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተካ ግብጼ ጋድያን አይልያ ግዴዳዋነ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና ያፐ ዎዚደ ከሴዳዋ ሀሳይተ። ታን ሀዋ ህንተና አዛዝያዌ ሄዋ ድራሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttekka Gibs'e gadiyaan ayiliyaa gideeddawaanne Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena yaappe woziide kesseeddawaa hassayite. Taani hawaa hinttena azaziyaawe hewaa dirassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kase intte Gibxe biittan aylleteththan de7idayssanne intte GODAA Xoossay inttena wozzi kessidayssa yuushshi qopite; tanikka hayta ha azazota inttes immizay hessassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካሴ ኢንቴ ጊብጼ ቢታን ኣይሌቴን ዴኢዳይሳኔ ኢንቴ ጎዳ ጾሳይ ኢንቴና ዎዚ ኬሲዳይሳ ዩሺ ቆፒቴ፤ ታኒካ ሃይታ ሃ ኣዛዞታ ኢንቴስ ኢሚዛይ ሄሳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ግብፀ ቢታን አይለ ግድዳይሳነ ጎዳይ ነ ፆሳይ ነና ያፐ ዎዝድ ከስዳይሳ አኬካ። ታኒ ነና ኪተይ ሄሳ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni Gibxe biittan aylle gididaysanne Goday ne Xoossay nena yaape wozidi kessidaysa akeeka. Taani nena kiittey hessa gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንተም በግብፅ ባሪያ እንደ ነበርህና አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ከዚያ እንደ ተቤዠህ አስታውስ፤ ይህን እንድታደርግ ያዘዝሁህ ለዚህ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተም በግብጽ ባርያዎች እንደ ነበራችሁና አምላካችሁ እግዚአብሔር ነጻ እንዳወጣችሁ አስታውሱ፤ እኔም ይህን ትእዛዝ የምሰጣችሁ በዚህ ምክንያት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻትኩም ኣብ ግብፂ ባሮት ከም ዝነበርኩምን፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከዓ ኻብኣ ኸም ዘድሓነኩምን ዘክሩ። ስለዙይ ድማ እየ ነዝ ነገርዙይ ክትገብርዎ ዝእዝዘኩም ዘለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻ ድማ ኣብ ግብጺ ባርያ ኸም ዝነበርካን እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድማ ካብኣ ኸም ዘድሓነካን ዘክር። ስለዚ ነዚ ነገር እዚ ኽትገብሮ፡ ኣነ እእዝዘካ ኣሎኹ።