Deuteronomy 24:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መዓልቱ ደሞዙ ሃቦ፣ ጸሓይ ከኣ ኣይክትዓርበላን እያ። ድኻ እዩ እሞ ልቡ ኣብኡ የቐምጥ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ድሃ ነውና፥ ተስ​ፋ​ውም እርሱ ነውና ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዳ​ይ​ጮ​ኽ​ብህ፥ ኀጢ​አ​ትም እን​ዳ​ይ​ሆ​ን​ብህ ደመ​ወ​ዙን ፀሐይ ሳይ​ገባ በቀኑ ስጠው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ድሀ ነውና፥ ነፍሱም ጠንክራ ትፈልገዋለችና ወደ እግዚአብሔር እንዳይጮኽብህ ኃጢአትም እንዳይሆንብህ ደመወዙን ፀሐይ ሳይገባ በቀኑ ስጠው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሠራበትን ሒሣብ በዕለቱ፥ ፀሓይ ሳትጠልቅ ክፈለው፤ ድኻ በመሆኑ በጉጉት ይጠባበቀዋል። ያለበለዚያ ወደ ጌታ ይጮኽና ኃጢአት ይሆንብሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ሀች ኦዳዋ ሀች አካናዉ ምንሲደ ኮይያ ድራዉ፥ አዋይ ዉለናን ሀች ጭጋ። ሄዌ ዮፐ፥ መቶታንቻይ ኔፐ መና ጎዳዉ ዋስና፥ ነዉ ናጋራ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I hachchi ootseeddawaa hachchi akkanaw minisiide koyiyaa diraw, away wullennan hachchi c'igga. Hewe d'ayooppe, metootanchchay neeppe Med'inaa Godaw waassina, new nagaraa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi hach ooththidayssa hach ekkanaas minththi koyza gishshas arshey wullontta dishin qanxxa; histtontta aggiko metotanchchay neeppe dendoyssan GODAAS waassiko nees nagara gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ሃች ኦዳይሳ ሃች ኤካናስ ሚን ኮይዛ ጊሻስ ኣርሼይ ዉሎንታ ዲሺን ቃንጻ፤ ሂስቶንታ ኣጊኮ ሜቶታንቻይ ኔፔ ዴንዶይሳን ጎዳስ ዋሲኮ ኔስ ናጋራ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ሀች ኦዳይሳ ሀች ኤካናዉ ምንድ ኮይያ ግሾ፥ አው ዉሎና እያዉ ቃንፃ። ሄስ ሀኖና እፅኮ፥ ማንቆይ ጎዳኮ ዋስን ሄስ ነዉ ናጋራ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I hachi oothidaysa hachi ekanaw minthidi koyiya gisho, awi wullonna iyaw qanxa. Hessi hanonna ixiko, manqoy Godaako waassin hessi new nagara gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሠራበትን ሒሳብ በዕለቱ፣ ፀሓይ ሳትጠልቅ ክፈለው፤ ድኻ በመሆኑ በጕጕት ይጠባበቀዋልና። አለዚያ ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ይጮኽና ኀጢአት ይሆንብሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱ ድኻ በመሆኑ ያን ገንዘብ ለማግኘት በብርቱ ጒጉት ስለሚጠብቅ በየቀኑ የሠራበትን ገንዘብ ፀሐይ ከመጥለቅዋ በፊት ስጠው፤ ባትከፍለው ግን ወደ እግዚአብሔር በመጮኽ ያሳጣሃል፤ አንተም በደለኛ ሆነህ ትገኛለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ድኻ፥ ትፅቢቱ ድማ ኻብ ውዕለቱ እዩ እሞ፥ ውዕለቱ ሽዑ መዓልቲ ፀሓይ እንተይዓረበት ሃብዎ፤ እንተ ዘይኮነ ናብ እግዚኣብሄር ክጠርዕ እዩ፤ ሓጢኣት ድማ ክኾነኩም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ድኻ እዩ ፡ ነፍሱ ኸአ ንእኡ ትጽበ ኣላ እሞ፡ ውዕለቱ ሽዑ መዓልቲ ጸሓይ ከይዐረበት ሀቦ። እንተ ዘይኮነስ፡ ናብ እግዚኣብሄር ይጥርዓልካ፡ እሞ ሓጢኣት ይኹነካ።