Deuteronomy 24:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መዓልቱ ደሞዙ ሃቦ፣ ጸሓይ ከኣ ኣይክትዓርበላን እያ። ድኻ እዩ እሞ ልቡ ኣብኡ የቐምጥ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድሃ ነውና፥ ተስፋውም እርሱ ነውና ወደ እግዚአብሔር እንዳይጮኽብህ፥ ኀጢአትም እንዳይሆንብህ ደመወዙን ፀሐይ ሳይገባ በቀኑ ስጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድሀ ነውና፥ ነፍሱም ጠንክራ ትፈልገዋለችና ወደ እግዚአብሔር እንዳይጮኽብህ ኃጢአትም እንዳይሆንብህ ደመወዙን ፀሐይ ሳይገባ በቀኑ ስጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራበትን ሒሣብ በዕለቱ፥ ፀሓይ ሳትጠልቅ ክፈለው፤ ድኻ በመሆኑ በጉጉት ይጠባበቀዋል። ያለበለዚያ ወደ ጌታ ይጮኽና ኃጢአት ይሆንብሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ሀች ኦዳዋ ሀች አካናዉ ምንሲደ ኮይያ ድራዉ፥ አዋይ ዉለናን ሀች ጭጋ። ሄዌ ዮፐ፥ መቶታንቻይ ኔፐ መና ጎዳዉ ዋስና፥ ነዉ ናጋራ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I hachchi ootseeddawaa hachchi akkanaw minisiide koyiyaa diraw, away wullennan hachchi c'igga. Hewe d'ayooppe, metootanchchay neeppe Med'inaa Godaw waassina, new nagaraa gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi hach ooththidayssa hach ekkanaas minththi koyza gishshas arshey wullontta dishin qanxxa; histtontta aggiko metotanchchay neeppe dendoyssan GODAAS waassiko nees nagara gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሃች ኦዳይሳ ሃች ኤካናስ ሚን ኮይዛ ጊሻስ ኣርሼይ ዉሎንታ ዲሺን ቃንጻ፤ ሂስቶንታ ኣጊኮ ሜቶታንቻይ ኔፔ ዴንዶይሳን ጎዳስ ዋሲኮ ኔስ ናጋራ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ሀች ኦዳይሳ ሀች ኤካናዉ ምንድ ኮይያ ግሾ፥ አው ዉሎና እያዉ ቃንፃ። ሄስ ሀኖና እፅኮ፥ ማንቆይ ጎዳኮ ዋስን ሄስ ነዉ ናጋራ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I hachi oothidaysa hachi ekanaw minthidi koyiya gisho, awi wullonna iyaw qanxa. Hessi hanonna ixiko, manqoy Godaako waassin hessi new nagara gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሠራበትን ሒሳብ በዕለቱ፣ ፀሓይ ሳትጠልቅ ክፈለው፤ ድኻ በመሆኑ በጕጕት ይጠባበቀዋልና። አለዚያ ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ይጮኽና ኀጢአት ይሆንብሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱ ድኻ በመሆኑ ያን ገንዘብ ለማግኘት በብርቱ ጒጉት ስለሚጠብቅ በየቀኑ የሠራበትን ገንዘብ ፀሐይ ከመጥለቅዋ በፊት ስጠው፤ ባትከፍለው ግን ወደ እግዚአብሔር በመጮኽ ያሳጣሃል፤ አንተም በደለኛ ሆነህ ትገኛለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ድኻ፥ ትፅቢቱ ድማ ኻብ ውዕለቱ እዩ እሞ፥ ውዕለቱ ሽዑ መዓልቲ ፀሓይ እንተይዓረበት ሃብዎ፤ እንተ ዘይኮነ ናብ እግዚኣብሄር ክጠርዕ እዩ፤ ሓጢኣት ድማ ክኾነኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድኻ እዩ ፡ ነፍሱ ኸአ ንእኡ ትጽበ ኣላ እሞ፡ ውዕለቱ ሽዑ መዓልቲ ጸሓይ ከይዐረበት ሀቦ። እንተ ዘይኮነስ፡ ናብ እግዚኣብሄር ይጥርዓልካ፡ እሞ ሓጢኣት ይኹነካ። |