Deuteronomy 23:4 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ግብጺ ኣብ ዝወጻእኩምሉ እዋን ኣብ መገዲ እንጌራን ማይን ሒዞም ስለ ዘይተቐበሉኹም፤ ንበላዓም ወዲ ቤኦር፡ ካብ ጴቶር ኣብ መሶጶታምያ፡ ኪረግመኩም ስለ ዝቘጽሩኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከግብፅ በወጣችሁ ጊዜ እንጀራና ውኃ ይዘው በመንገድ ላይ አልተቀበሉአችሁምና፥ ከመስጴጦምያ የቢዖርን ልጅ በለዓምን ዋጋ ሰጥተው ይረግማችሁ ዘንድ ተዋውለውባችኋልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምክንያቱም ከግብጽ ከወጣችሁ በኋላ በጉዞ ላይ በነበራችሁበት ጊዜ እህል ውሃ ይዘው አልተቀበሏችሁም፤ በመስጴጦምያ በምትገኘው በፐቶር ይኖር የነበረውን የቢዖርን ልጅ በለዓምም አንተን እንዲረግም በገንዘብ ገዝተውት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ህንተ ግብጼፐ ከሲደ ሄመትሽን፥ ኡንቱንቱ ህንተና ካናነ ሃና ሞክበይክኖ። ሄዋዳንካ፥ ማስጰጾምያን ፓቶራ ግያ ካታማን ደእያ ብኦራ ናኣ ባላም ህንተና ሸቃና ማላ ቃጻሬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, hintte Gibs'eppe kesiide hemettishin, unttunttu hinttena katsaannanne haatsaana mokkibeykkino. Hewaadankka, Masp'p'es'oomiyan Patoora giyaa kataman de'iyaa Bi'oora na'aa Balaami hinttena shek'k'ana mala k'as'areeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaasoykka intte Gibxeppe kezidi yishin istti inttena kaththinne haath diggida; qasse Mesphexoomiya biittan Patoore katamaan diza Bi7oore naa Balaamey inttena qanggana mala miishshan shammida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋሶይካ ኢንቴ ጊብጼፔ ኬዚዲ ዪሺን ኢስቲ ኢንቴና ካኔ ሃ ዲጊዳ፤ ቃሴ ሜስጴጾሚያ ቢታን ፓቶሬ ካታማን ዲዛ ቢኦሬ ና ባላሜይ ኢንቴና ቃንጋና ማላ ሚሻን ሻሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ግብፀፈ ከያዳ ብሽን፥ ኤንቲ ካራነ ሃራ ነና ሞክቦኮና። ኤንቲ ማሰጰፆመን ፓቶራ ካታማን ደእያ ብኦራ ናኣ ባላም ነና ባዳና መላ ሻምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni Gibxefe keyada bishin, enti katharanne haathara nena mokibookona. Enti Masephexoomen Patoora kataman de7iya Bi7oora na7aa Balaami nena baaddana mela shammidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምክንያቱም ከግብፅ ከወጣችሁ በኋላ በጕዞ ላይ በነበራችሁበት ጊዜ እህል ውሃ ይዘው አልተቀበሏችሁም፤ በመስጴጦምያ በምትገኘው በፐቶር ይኖር የነበረውን የቢዖር ልጅ በለዓምን አንተን እንዲረግም በገንዘብ ገዙት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ ከግብጽ ምድር ወጥታችሁ በጒዞ ላይ በነበራችሁበት ጊዜ እነርሱ እህልና ውሃ አንሰጥም ብለው ከልክለዋችሁ እንደ ነበር አይዘነጋም፤ ከዚሁም ጋር በመስጴጦምያ ፐቶር ተብላ በምትጠራው ከተማ ይኖር የነበረ የቢዖር ልጅ በለዓም እንዲረግማችሁ ቀጥረውት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ከዓ ኻብ ግብፂ ምስ ወፃእኹም፥ ኣብ መንገዲ እንጀራን ማይን ሒዞም ስለ ዘይተቐበሉኹም፥ ንበለዓም ወዲ ቢዖር ድማ፥ ምእንቲ ኽረግመኩም፥ ካብ ጴቶር ናይ ኣራም ነሃራዪም ብዋጋ ስለ ዘምፅእዎ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ኻብ ግብጺ ምስ ወጻእኩም፡ ኣብ መገዲ እንጌራን ማይን ሒዞም ስለ ዘይተቐበሉኹም፡ ንበላዓም ወዲ ቤዖር ድማ፡ ምእንቲ ኺረግመካ፡ ካብ ጴቶር ናይ ኣራምነሃራዩም ብዋጋ ስለ ዘምጽእዎ እዩ። |