Deuteronomy 23:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሞናዊ ይኹን ሞኣባዊ ናብ ኣኼባ እግዚኣብሄር ኪኣቱ ኣይክእልን እዩ። ክሳዕ ዓስራይ ወለዶኦም ንዘለኣለም ናብ ኣኼባ እግዚኣብሄር ኣይኪኣትዉን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አሞናዊ ወይም ሞዓባዊ ወደ እግዚአብሔር ቤት አይግባ፤ እስከ ዐሥር ትውልድ ድረስ ለዘለዓለም ወደ እግዚአብሔር ቤት አይግባ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከግብፅ በወጣችሁ ጊዜ እንጀራና ውኃ ይዘው በመንገድ ላይ አልተቀበሉአችሁምና፥ በመስጴጦምያ ካለው ከፋቱራ የቢዖርን ልጅ በለዓምን ዋጋ ሰጥተው ይረግምህ ዘንድ አምጥተውብሃልና አሞናዊና ሞዓባዊ ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ አይግባ እስከ አሥር ትውልድ ድረስ ለዘላለም ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ አይግባ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አሞናዊም ሆነ ሞዓባዊ ወይም ማናቸውም የእርሱ ዘር፥ እስከ ዐሥር ትውልድ እንኳን ቢሆን ወደ ጌታ ጉባኤ አይግባ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አሞና አሳ ግድና፥ ዎይ ሞኣባ አሳ ግድናካ፥ መና ጎዳ አሳ ማባራ ገሎፖ፤ ሀራይ አቶ ቢደ ታማን የለታ ጋካናዉካ፥ ኡንቱንቱ አሳ ግዴዳ ኦንነ መናዉካ መና ጎዳ አሳ ማባራ ገሎፖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Amoona asaa gidina, woy Moo'aaba asaa gidinakka, Med'inaa Godaa asaa maabaraa geloppo; haray atto biide tammantsa yeletaa gakkanawukka, unttunttu asaa gideedda ooninne med'inawukka Med'inaa Godaa asaa maabaraa geloppo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Amoonenne Mo7aabe zereththati wurikka tammanththa yeleta gakkanaas GODAA asaa duulatan geloppetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሞኔኔ ሞኣቤ ዜሬቲ ዉሪካ ታማን ዬሌታ ጋካናስ ጎዳ ኣሳ ዱላታን ጌሎፔቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሞነ አስ ግድን ዎይኮ ሞአበ አስ ግድን፥ ጎዳ አሳ ሺቁዋ ገሎፖ። ሀር አቶሽን ታማን የለተ ጋካናዉ ኤንታ አሰ ግድዳ ኦንካ ጎዳ አሳ ሺቁዋ ገሎፖ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Amoone asi gidin woyko Moo7abe asi gidin, Godaa asaa shiiquwa gelopo. Hari attoshin tammantho yeletethi gakanaw enta ase gidida oonika Godaa asaa shiiquwa gelopo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሞናዊም ሆነ ሞዓባዊ ወይም ማናቸውም የእርሱ ዘር፣ እስከ ዐሥር ትውልድ እንኳ ቢሆን ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ጉባኤ አይግባ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ዐሞናዊም ሆነ ሞአባዊ ወይም የእነርሱ ዘር የሆነ ሁሉ እስከ ዐሥር ትውልድ እንኳ የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ አባል አይሁን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣሞናዊ ወይ ሞኣባዊ ናብ ጉባኤ ቤት እግዚኣብሄር ኣይእቶ። ክሳዕ ዓስራይ ትውልዲ ንዘለኣለምውን እንተ ኾነ ናብ ጉባኤ ቤት እግዚኣብሄር ኣይእቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓሞናዊ ወይ ሞኣባዊ ናብ ማሕበር እግዚኣብሄር ኣይእቶ። ካብኦም ዓስራይ ወለዶ እኳ ኽሳዕ ዘለኣለም ናብ ማሕበር እግዚኣብሄር ኣይእቶ። |