Deuteronomy 23:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሓደ ጓና ብሓረጣ ከተለቅሕዎ ትኽእሉ ኢኹም። እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ግና ኣብታ ክትወርሳ እትሓስበላ ሃገር ኢድካ ኣብ ዘእተኻሉ ዘበለ ዅሉ ምእንቲ ኺባርኸካ፡ ንሓውኻ ብወለድ ኣይትለቅሖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእንግዳው በወለድ አበድር፤ ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር ልትወርሳት በምትገባባት ምድር በሥራህ ሁሉ ይባርክህ ዘንድ ለወንድምህ በወለድ አታበድር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእንግዳው በወለድ አበድረው፤ ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር ልትወርሳት በምትገባባት ምድር በሥራህ ሁሉ ይባርክህ ዘንድ ለወንድምህ በወለድ አታበድር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለእንግዳው በወለድ አበድረው፥ ነገር ግን ጌታ እግዚአብሔር ልትወርሳት በምትገባባት ምድር በሥራህ ሁሉ እንዲባርክህ ለወንድምህ በወለድ አታበድር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀራ ቢታ አሳፐ ድቻ ኦቻናዉ ዳንዳያሳ፤ ሽን ኔን ላታናዉ ገልያ ጋድያን ኔን ኦያባን ኡባን መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ኔና አንጃና ማላ፥ ነ ዛረ ግድያ እስራኤልያ አሳዉ ድቻዉ ታልኦፓ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hara biittaa asaappe dichchaa oochchanaw danddayaasa; shin neeni laattanaw geliyaa gadiyaan neeni ootsiyaaban ubbaan Med'inaa Goday ne S'oossay neena anjjana mala, ne zare gidiyaa Israa'eeliyaa asaw dichchaw tal"oppa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hara biitta asaappe dichcha ekkanaas dandayaasa; gido attiin ne bagga gidida Isra7eele asaas dichchas tal7ofa; histtiko ne baada laattana biittayn GODAA ne Xoossay nena ubba baggarakka anjjana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃራ ቢታ ኣሳፔ ዲቻ ኤካናስ ዳንዳያሳ፤ ጊዶ ኣቲን ኔ ባጋ ጊዲዳ ኢስራኤሌ ኣሳስ ዲቻስ ታልኦፋ፤ ሂስቲኮ ኔ ባዳ ላታና ቢታይን ጎዳ ኔ ጾሳይ ኔና ኡባ ባጋራካ ኣንጃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀራ ቢታ አሳፐ የሎ ኤካናዉ ዳንዳኣሳ፤ ሽን ኔኒ ላታናዉ ገልያ ቢታን ነ ኦያባ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ አንጃና መላ ነ ኮቸ ግድዳ እስራኤለ አሳስ የሎራ ታልኦፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hara biitta asape yelo ekanaw danda7aasa; shin neeni laattanaw geliya biittan ne oothiyaba Goday, ne Xoossay anjana mela ne koche gidida Isra7eele asaas yelora tal7ofa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባዕድ ለሆነ ሰው ወለድ ማበደር ትችላለህ፤ ነገር ግን ልትወርሳት በምትገባባት ምድር እጅህ በሚነካው በማናቸውም ነገር አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) እንዲባርክህ ለእስራኤላዊ ወንድምህ በወለድ አታበድረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወለድ መጠየቅ የሚገባህ ከውጪ አገር ተወላጅ እንጂ ከእስራኤላዊ ወገንህ አይደለም፤ ይህን ሕግ ፈጽም፤ እግዚአብሔር አምላክህም ሄደህ በምትወርሳት ምድር የምትሠራውን ሁሉ ይባርክልሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ጓና ደኣ ሃረፃ ተቐበሉ እምበር፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣብታ ኽትወርስዋ እትኣትዉዋ ሃገር ኣብ ኵሉ ስራሕኹም ምእንቲ ኽባርኸኩምስ፥ ካብ ሓውኩም ሃረፃ ኣይትቀበሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጓና ደአ ኣሕርጥ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኣብታ ኽትወርሳ እትአትዋ ሃገር ኣብ ኩሉ ተግባር ኢድካ ምእንቲ ኺባርኸካ፡ ንሓውካ ኣይተሕርጥ። |