Deuteronomy 23:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሓውኻ ብወለድ ከተለቅሖ ኣይትኽእልን ኢኻ። ሓራድ ገንዘብ፡ ሓራም መግቢ፡ ሓራድ ናይ ዝኾነ ነገር ብሓረዳ ዝተለቅሐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለወንድምህ በወለድ አታበድር፤ የብር ወይም የእህል፥ ወይም የማናቸውንም ነገር ሁሉ ወለድ አትውሰድ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለወንድምህ በወለድ አታበድር፤ የብር ወይም የእህል ወይም የማናቸውንም ነገር ሁሉ ወለድ አትውሰድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለወንድምህ በወለድ አታበድር፥ የብር ወይም የእህል ወይም የማናቸውንም ነገር ሁሉ ወለድ አትውሰድ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ነ ዛረ ግድያ እስራኤልያ አሳዉ ሚሻ፥ ካ ግድና ሀራባ ታልአደ ድቻ አኮፓ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ne zare gidiyaa Israa'eeliyaa asaw miishshaa, katsaa gidina harabaa tal"aade dichchaa akkoppa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne zare gidida Isra7eele asaas miishshe, kath woykko hara miish tal7ada zaarashe dich ekkofa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ዛሬ ጊዲዳ ኢስራኤሌ ኣሳስ ሚሼ፥ ካ ዎይኮ ሃራ ሚሽ ታልኣዳ ዛራሼ ዲች ኤኮፋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ኮቸ ግድዳ እስራኤለ አሳስ ሚሸ ዎይኮ ካ ዎይኮ ሀራባ ታልአዳ የሎ ኤኮፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte koche gidida Isra7eele asaas miishe woyko kathi woyko haraba tal7ada yelo ekofa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የገንዘብ፣ የእህል ወይም የማንኛውንም ነገር ወለድ ለማግኘት ለወንድምህ በወለድ አታበድር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለእስራኤላዊ ወገንህ ገንዘብ ብታበድረው ወይም ምግብ የሚሆንና ሌላም ነገር ብትሰጠው፥ ወለድ አትጠይቀው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ካብ እስራኤላዊ ሓውኩም፥ ሃረፃ ገንዘብ ኮነ ሃረፃ እኽሊ፥ ወይ ዝኾነ ዓይነት ካልእ ሃረፃ ኣይትቀበሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓረጣ ገንዘብ ኮነ፡ ሓረጣ እኽሊ ኾነ፡ ብዚሕረጥ ኩሉ ነገር ንሓውካ ኣይትሕርጥ። |