Deuteronomy 23:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደሞዝ ኣመንዝራ ወይ ዋጋ ከልቢ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብዚኾነ መብጽዓ ከተምጽእ ኣይትኽእልን። እዞም ክልተ እዚኣቶም ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ፍንፉናት እዮም እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ ተሳ​ል​ኸው ስእ​ለት ሁሉ የአ​መ​ን​ዝ​ራ​ዪ​ቱን ዋጋና የው​ሻ​ውን ዋጋ ወደ አም​ላ​ክህ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት አታ​ቅ​ርብ፤ ሁለ​ቱም በአ​ም​ላ​ክህ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ የሚ​ያ​ጸ​ይፉ ናቸ​ውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ ተሳልኸው ስእለት ሁሉ የጋለሞታይቱን ዋጋና የውሻውን ዋጋ ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ቤት አታቅርብ፤ ሁለቱም በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የሚያጸይፉ ናቸውና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለ ተሳልኸው ስእለት ሁሉ የአመንዝራይቱን ዋጋና የውሻውን ዋጋ ወደ አምላክህ ወደ ጌታ ቤት አታቅርብ፥ ሁለቱም በጌታ በእግዚአብሔር ዘንድ የሚያጸይፉ ናቸውና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋዳንካ፥ አቱማዋ ግድና፥ ማጫውኖ ግድና፥ ሻርሙጻን ደሜዳ ሚሻ ሺቁዋ ጋናዉ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ጎልያ አሆፕኖ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ላኡዋካ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ሻቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaadankka, attumawaa gidina, mac'c'awunno gidina, sharmus'an demmeedda miishshaa shiik'uwaa gatsanaw Med'inaa Godaa hintte S'oossaa golliyaa ahoppino. Ayaw gooppe, unttunttu laa"uwaakka Med'inaa Goday hintte S'oossay shaattee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA intte Xoossay layma ixxiza gishshas adde gidiin woykko maccassi laymateththan demmida miish adina gaso giidi GODAA intte Xoossa keeth ehopetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ላይማ ኢጺዛ ጊሻስ ኣዴ ጊዲን ዎይኮ ማጫሲ ላይማቴን ዴሚዳ ሚሽ ኣዲና ጋሶ ጊዲ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ኬ ኤሆፔቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አደ ግድን ዎይኮ ማጫስ ግድን፥ ላይማተን ደምዳ ሚሸ ቃንገ ጋናዉ ጎዳ ነ ፆሳ ኬ ኤሆፖ። ኤንታ ናምኣ ጎዳይ ነ ፆሳይ እፄስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Adde gidin woyko maccas gidin, laymatethan demmida miishe qaangethi gathanaw Godaa ne Xoossaa keethi ehopo. Enta nam7aa Goday ne Xoossay ixees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለዝሙት ዐዳሪ ሴት ወይም ለወንደቃ የተከፈለውን ዋጋ ለማናቸውም ስእለት አድርገህ ለመስጠት ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ቤት አታምጣ፤ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ሁለቱንም ይጸየፋቸዋልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ዝሙትን ስለሚጠላ በዚህ ተግባር የተገኘ ገንዘብ የስእለትን መፈጸም የሚያመለክት ስጦታ ሆኖ ወደ እግዚአብሔር አምላክህ ቤት አይግባ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክልቲኦም ብእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ፅዩፋት እዮም እሞ፥ መብፅዓኹም ዓስቢ ኣመንዝራ ሰበይትን ዋጋ ኸልብን ከም መብፅዓ፥ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣይተእትዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ክልቲኦም ኣብ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ፍንፉናት እዮም እሞ፡ ኣብ ክንዲ ዝኾነ መብጽዓኻ ዓስቢ ኣመንዝራን ዋጋ ኸልብን ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኣይተእቱ።