Deuteronomy 23:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከድሕነኩምን ንጸላእትኹም ኣብ ቅድሜኹም ከናግፈኩምን ኣብ ማእከል ሰፈርኩም ይመላለስ ኣሎ። ስለዚ ንሱ ኣባኻ ርኹስ ነገር ከይረኣየካ ካባኻትኩም ከይወጽእ፡ ዓራትካ ቅዱስ ክኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሊያ​ድ​ንህ፥ ጠላ​ቶ​ች​ህ​ንም በእ​ጅህ አሳ​ልፎ ሊሰ​ጥህ በሰ​ፈ​ርህ ውስጥ ይሄ​ዳ​ልና ስለ​ዚህ ነው​ረኛ ነገር እን​ዳ​ያ​ይ​ብህ፥ ፊቱ​ንም ከአ​ንተ እን​ዳ​ይ​መ​ልስ ሰፈ​ርህ የተ​ቀ​ደሰ ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህ እግዚአብሔር ሊያድንህ ጠላቶችህንም በእጅህ አሳልፎ ሊሰጥ በሰፈርህ መካከል ይሄዳልና ስለዚህ ነውረኛ ነገር እንዳያይብህ፥ ፊቱንም ከአንተ እንዳይመልስ ሰፈርህ የተቀደስ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር ሊያድንህ ጠላቶችህንም በእጅህ አሳልፎ ሊሰጥ በሰፈርህ መካከል ይሄዳልና ስለዚህ ነውረኛ ነገር እንዳያይብህ፥ ፊቱንም ከአንተ እንዳይመልስ ሰፈርህ የተቀደስ ይሁን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና ናጋናዉነ ህንተ ሞርከቱዋ ህንተ ኩሽያን አ እማናዉ፥ ህንተ ሄራን ያነ ሃነ ሀመቴ። ሄዋን እ ሸነይያባ አያነ በኢደ፥ ህንተፐ ዎራ ስመናዳን፥ ህንተ ሄራን ጌሻ ግዳናዉ ኮሼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena naaganawunne hintte morkkatuwaa hintte kushiyan aatsi immanaw, hintte heeran yaanne haanne hamettee. Hewaan I sheneyiyaabaa ayaanne be'iide, hintteppe wora simmennaadan, hintte heeray geeshsha gidanaw koshshee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gaasoykka GODAA intte Xoossay inttena naaganaassinne intte morkketa intte kushen aaththi immanaas intte guta giddon hemetettiza gishshas iza shaattiza miish be7idi guye simmontta mala intte diza heeray geesh gidana bessees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋሶይካ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ናጋናሲኔ ኢንቴ ሞርኬታ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢማናስ ኢንቴ ጉታ ጊዶን ሄሜቴቲዛ ጊሻስ ኢዛ ሻቲዛ ሚሽ ቤኢዲ ጉዬ ሲሞንታ ማላ ኢንቴ ዲዛ ሄራይ ጌሽ ጊዳና ቤሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነና ናጋናዉነ ነ ሞርከታ ነ ኩሸን አድ እማናዉ፥ ነ ጉታን ስመረቴስ። እ ያን ሻትያባ በእድ፥ ነና አግድ ስሞና መላ ነ ጉታይ ጌሽ ግዳናዉ ኮሼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, ne Xoossay nena naaganawunne ne morketa ne kushen aathidi immanaw, ne gutan simeretees. I yan shaatiyaba be7idi, nena aggidi simmonna mela ne gutay geeshshi gidanaw koshshees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ሊጠብቅህ ጠላቶችህንም በእጅህ አሳልፎ ሊሰጥህ በሰፈር ውስጥ ስለሚዘዋወር፣ በመካከልህ አንዳች ነውር አይቶ ከአንተ እንዳይመለስ፣ ሰፈርህ የተቀደሰ ይሁን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰፈራችሁን በሕጉ መሠረት በንጽሕና ጠብቁ፤ እግዚአብሔር አምላካችሁ ሊጠብቃችሁና በጠላቶቻችሁም ላይ ድልን ሊያጐናጽፋችሁ በሰፈራችሁ ይገኛል፤ እግዚአብሔር ፊቱን ከእናንተ እንዲመልስ የሚያደርገውን አስነዋሪ ነገር ሁሉ አታድርጉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም፥ ምእንቲ ኸድሕነኩምን ንፀላእትኹም ኣብ ኢድኩም ክህበኩምን፥ ብማእኸል ሰፈርኩም ክሓልፍ እዩ እሞ፥ ዝኾነ ዘሕፍር ነገር ከይሪአልኩም፥ ገፁ ኸዓ ኻባኻትኩም ከይመልስ፥ እቲ ሰፈርኩም ቅዱስ ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ምእንቲ ኼድሕነካ ንጸላእትኻ ኣብ ኢድካ፡ ገለ ዜሕፍር ነገር ከይርእየልካ፡ ገጹ ኸአ ካባኻ ኸይመልስ፡ እቲ ሰፈርካ ቅዱስ ይኹን።