Deuteronomy 23:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከድሕነኩምን ንጸላእትኹም ኣብ ቅድሜኹም ከናግፈኩምን ኣብ ማእከል ሰፈርኩም ይመላለስ ኣሎ። ስለዚ ንሱ ኣባኻ ርኹስ ነገር ከይረኣየካ ካባኻትኩም ከይወጽእ፡ ዓራትካ ቅዱስ ክኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላክህ እግዚአብሔር ሊያድንህ፥ ጠላቶችህንም በእጅህ አሳልፎ ሊሰጥህ በሰፈርህ ውስጥ ይሄዳልና ስለዚህ ነውረኛ ነገር እንዳያይብህ፥ ፊቱንም ከአንተ እንዳይመልስ ሰፈርህ የተቀደሰ ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህ እግዚአብሔር ሊያድንህ ጠላቶችህንም በእጅህ አሳልፎ ሊሰጥ በሰፈርህ መካከል ይሄዳልና ስለዚህ ነውረኛ ነገር እንዳያይብህ፥ ፊቱንም ከአንተ እንዳይመልስ ሰፈርህ የተቀደስ ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር ሊያድንህ ጠላቶችህንም በእጅህ አሳልፎ ሊሰጥ በሰፈርህ መካከል ይሄዳልና ስለዚህ ነውረኛ ነገር እንዳያይብህ፥ ፊቱንም ከአንተ እንዳይመልስ ሰፈርህ የተቀደስ ይሁን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና ናጋናዉነ ህንተ ሞርከቱዋ ህንተ ኩሽያን አ እማናዉ፥ ህንተ ሄራን ያነ ሃነ ሀመቴ። ሄዋን እ ሸነይያባ አያነ በኢደ፥ ህንተፐ ዎራ ስመናዳን፥ ህንተ ሄራን ጌሻ ግዳናዉ ኮሼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena naaganawunne hintte morkkatuwaa hintte kushiyan aatsi immanaw, hintte heeran yaanne haanne hamettee. Hewaan I sheneyiyaabaa ayaanne be'iide, hintteppe wora simmennaadan, hintte heeray geeshsha gidanaw koshshee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaasoykka GODAA intte Xoossay inttena naaganaassinne intte morkketa intte kushen aaththi immanaas intte guta giddon hemetettiza gishshas iza shaattiza miish be7idi guye simmontta mala intte diza heeray geesh gidana bessees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋሶይካ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ናጋናሲኔ ኢንቴ ሞርኬታ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢማናስ ኢንቴ ጉታ ጊዶን ሄሜቴቲዛ ጊሻስ ኢዛ ሻቲዛ ሚሽ ቤኢዲ ጉዬ ሲሞንታ ማላ ኢንቴ ዲዛ ሄራይ ጌሽ ጊዳና ቤሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነና ናጋናዉነ ነ ሞርከታ ነ ኩሸን አድ እማናዉ፥ ነ ጉታን ስመረቴስ። እ ያን ሻትያባ በእድ፥ ነና አግድ ስሞና መላ ነ ጉታይ ጌሽ ግዳናዉ ኮሼስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, ne Xoossay nena naaganawunne ne morketa ne kushen aathidi immanaw, ne gutan simeretees. I yan shaatiyaba be7idi, nena aggidi simmonna mela ne gutay geeshshi gidanaw koshshees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ሊጠብቅህ ጠላቶችህንም በእጅህ አሳልፎ ሊሰጥህ በሰፈር ውስጥ ስለሚዘዋወር፣ በመካከልህ አንዳች ነውር አይቶ ከአንተ እንዳይመለስ፣ ሰፈርህ የተቀደሰ ይሁን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰፈራችሁን በሕጉ መሠረት በንጽሕና ጠብቁ፤ እግዚአብሔር አምላካችሁ ሊጠብቃችሁና በጠላቶቻችሁም ላይ ድልን ሊያጐናጽፋችሁ በሰፈራችሁ ይገኛል፤ እግዚአብሔር ፊቱን ከእናንተ እንዲመልስ የሚያደርገውን አስነዋሪ ነገር ሁሉ አታድርጉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም፥ ምእንቲ ኸድሕነኩምን ንፀላእትኹም ኣብ ኢድኩም ክህበኩምን፥ ብማእኸል ሰፈርኩም ክሓልፍ እዩ እሞ፥ ዝኾነ ዘሕፍር ነገር ከይሪአልኩም፥ ገፁ ኸዓ ኻባኻትኩም ከይመልስ፥ እቲ ሰፈርኩም ቅዱስ ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ምእንቲ ኼድሕነካ ንጸላእትኻ ኣብ ኢድካ፡ ገለ ዜሕፍር ነገር ከይርእየልካ፡ ገጹ ኸአ ካባኻ ኸይመልስ፡ እቲ ሰፈርካ ቅዱስ ይኹን። |