Deuteronomy 23:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካባኻትኩም ብሰንኪ ርስሓት ዘይንጹህ፡ ብለይቲ ንርእሱ ዚትንክፍ እንተሎ፡ ካብ ሰፈር ይወጽእ፡ ናብ ሰፈር ኣይኣቱን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ና​ንተ ውስጥ ሌሊት በሚ​ሆ​ነው ርኵ​ሰት የረ​ከሰ ሰው ቢኖር፥ ከሰ​ፈር ወደ ውጭ ይውጣ፤ ወደ ሰፈ​ርም አይ​ግባ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእናንተ መካከል ሌሊት በሚሆነው ርኵሰት የረከስ ሰው ቢኖር፥ ከሰፈር ወደ ውጭ ይውጣ፥ ወደ ሰፈርም አይግባ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእናንተ መካከል ሌሊት ዘር በማፍሰስ የረከሰ ሰው ቢኖር ከሰፈር ወደ ውጭ ይውጣ፥ እዚያው ይቆይ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃማ አኩሙዋን ማጫ አሳና ጋከቴዳዋ ኤርስያ እርጻባይ አን ደእያ አይ አሳይነ ደኦፐ፥ ዱንካኔዳ ሳኣፐ ጋጻ ከሲደ ያን ጋምኦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'amma akumuwaan mac'c'a asaana gaketeeddawaa erissiyaa irs's'abay aan de'iyaa ay asaynne de'ooppe, dunkkaaneedda sa'aappe gas'aa kesiide yan gam"o.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi asi omars agumora maallay iza bolla gukkiko asi diza heeraappe haraso biidi heen takko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ኣሲ ኦማርስ ኣጉሞራ ማላይ ኢዛ ቦላ ጉኪኮ ኣሲ ዲዛ ሄራፔ ሃራሶ ቢዲ ሄን ታኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃማ አሙሆን አቱንይ ጉክን፥ እርፃባይ እያ ቦላ ደእያ ኦንካ ጉታፐ ጋፃ ከይድ ያን ጋምኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qamma amuhon atuntethay gukin, irxabay iya bolla de7iya oonika gutaape gaxa keyidi yan gam7o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከመካከላችሁ ሌሊት ዘር በማፍሰስ የረከሰ ሰው ቢኖር፣ ከሰፈር ወጥቶ እዚያው ይቈይ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ ሰው ሌሊት በሕልሙ ከአባለ ዘሩ የፈሰሰ እርጥበት በሰውነቱ ላይ ቢገኝ ከሰፈር ወጥቶ በዚያው ይቈይ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካባኻትኩም ሓደ ብለይቲ ዘርኢ እንተ ፈሰሶ፥ ካብ ሰፈር ወፂኡ ኣብ ደገ ይፅናሕ፤ ናብ ሰፈርውን ኣይእቶ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣባኻ ገለ ብለይቲ ብዝመጾ ነገር ዘይጽሩይ ሰብኣይ እንተሎ፡ ካብ ሰፈር ናብ ወጻኢ ይውጻእ፡ ናብ ውሽጢ ሰፈር ኣይእቶ።