Deuteronomy 22:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓድሽ ቤት ክትሃንጽ ከለኻ፡ ሓደ ሰብ ካብኣ እንተወደቐ ናብ ቤትካ ደም ምእንቲ ኸይተምጽእ፡ ንናሕስኻ መንደቕ ግበር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አዲስ ቤት በሠራህ ጊዜ ማንም ከእርሱ ወድቆ በቤትህ ግድያ እንዳታደርግ ለሰገነትህ መከታ አድርግለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አዲስ ቤት በሠራህ ጊዜ ማንም ከእርሱ ወድቆ ደሙን በቤትህ ላይ እንዳታመጣ በጣራው ዙሪያ መከታ አድርግለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አዲስ ቤት በምትሠራበት ጊዜ፥ ከጣራው ላይ ሰው ወድቆ በቤትህ ላይ የደም በደል እንዳታመጣ፥ በጣራው ዙሪያ መከታ አብጅለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኦራ ጎልያ ኬጽያ ዎደ፥ ቃ ካራፐ አሳይ ኩንድ ሀይቂና ነ ኦሸተናዳን፥ ዘምፒደ አትያዋ ጊግሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ooratsa golliyaa kees's'iyaa wode, d'ok'k'a kaaraappe Asay kunddi hayk'k'ina ne ooshettennaadan, zemppiide attiyaawaa giigissa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne ooraththa keeth keexxashe he keeththaa kaarappe asi kundidi suuththa acon nena oyshisontta mala keeththaa kaara bolla teqe woththa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ኦራ ኬ ኬጻሼ ሄ ኬ ካራፔ ኣሲ ኩንዲዲ ሱ ኣጮን ኔና ኦይሺሶንታ ማላ ኬ ካራ ቦላ ቴቄ ዎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦራ ኬ ኬፅያ ዎደ ካራፐ አስ ኩንድ ሀይቅን ነ ኦይሸቶና መላ ኬ ቦላ ካተ ጊግሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ooratha keethi keexiya wode kaarape asi kundi hayqin ne oyshetonna mela keetha bolla kate giigisa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አዲስ ቤት በምትሠራበት ጊዜ፣ ከጣራው ላይ ሰው ወድቆ በቤትህ ላይ የደም በደል እንዳታመጣ፣ በጣራው ዙሪያ መከታ አብጅለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አዲስ ቤት በምትሠራበት ጊዜ በጣራው ክፈፍ ዙሪያ መከታ አድርግለት፤ አለበለዚያ አንድ ሰው ከጣራው ላይ ቢወድቅ ለደሙ ተጠያቂ ትሆናለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሓድሽ ገዛ ኽትሰርሑ እንተለኹም፥ ሰብ ካብኡ ኸይፀድፍ እሞ ንቤትኩም ናይ ደም በደል ከይተምፅኡላ ንናሕስኹም መደገፊ ግበሩሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓድሽ ቤት ምስ እትሰርሕ፡ ገለ ሰብ ካብኣ እንተ ጸደፈ፡ ንቤትካ ደም ከይተምጽኣላ፡ ንናሕስኻ መጋረዲ ግበረሉ። |