Deuteronomy 22:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ምስኣ ዝራኸበ ሰብኣይ ንኣቦ እታ ጓል ሓምሳ ሲቃል ብሩር ይህቦ፣ ንሳ ድማ ሰበይቱ ትኸውን። ስለ ዘዋረዳ፡ ኵሉ መዓልትታቱ ከይድርብያ ይኽእል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያ የደፈራት ሰው አምሳ የብር ሰቅል ለብላቴናዪቱ አባት ይስጥ፤ አስነውሮአታልና ሚስት ትሁነው፤ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያ የደረሰባት ሰው አምሳ የብር ሰቅል ለብላቴናይቱ አባት ይስጥ፤ አስነውሮአታልና ሚስት ትሁነው፤ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያ የደረሰባት ሰው አምሳ የብር ሰቅል ለብላቴናይቱ አባት ይስጥ፥ አስነውሮአታልና ሚስት ትሁነው፤ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይችልም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናት አዎ እሻታሙ ጻጋራ ብራ ጭጎ። ያቲደ ናቶ ባረዉ ማቼ ኦ። ባረ ደኦ ላይ ኡባን እዞ የዶፖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | naatti aawoo ishatamu s'agaraa biraa c'iggo. Yaatiide naatto barew machche ootso. Bare de'o laytsaa ubbaan izo yeddoppo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | nay aawaas ichchash tammu saqile bira qanxxidi izo baas machcho histto; wolqqan izira zin7ida gishshas hayqqana gakkanaaska izo anjji yeddanaas dandayenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናይ ኣዋስ ኢቻሽ ታሙ ሳቂሌ ቢራ ቃንጺዲ ኢዞ ባስ ማቾ ሂስቶ፤ ዎልቃን ኢዚራ ዚንኢዳ ጊሻስ ሃይቃና ጋካናስካ ኢዞ ኣንጂ ዬዳናስ ዳንዳዬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናኤ አዋ እሻታሙ ብራ ሳንትመ አጮ። ያትድ ናእዉ ባዉ ማቾ ኦ። ባ ደኦ ላይ ኡባን እዮ የዶፎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | na7e aawa ishatamu bira santime acco. Yaatidi na7iw baw macho ootho. Ba de7o laytha ubban iyo yeddofo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰውየው ለልጅቷ አባት አምሳ ሰቅል ብር ይክፈል፤ ልጃገረዲቱን አስገድዶ ደፍሯታልና፣ እርሷን ማግባት አለበት፤ በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ሊፈታት አይችልም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለልጃገረዲቱ አባት ኀምሳ ጥሬ ብር ይክፈል፤ እርስዋም ለዚያ ሰው ሚስት ሆና ትኑር፤ አስገድዶ በመድፈር ከእርስዋ ጋር ስለ ተኛ በሕይወቱ ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይችልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዝዓመፃ ሰብኣይ ነቲ ኣቦ ጓል ሓምሳ ቕርሺ ብሩር ይሃቦ። ኣነዊርዋ እዩ እሞ ሰበይቱ ትኹን። ብዅሉ ዘመኑ ድማ ኣይፍትሓያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ምስኣ ዝደቀሰ ሰብኣይ ኣቦ እታ ጓል ሓምሳ ሲቃል ብሩር ይሀቦ፡ ኣነዊርዋ እዩ እሞ፡ ሰበይቱ ትኹን። ብኹሉ ዘበኑ ኺፈትሓ ኣይኽእልን። |