Deuteronomy 22:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እቲ ምስኣ ዝራኸበ ሰብኣይ ንኣቦ እታ ጓል ሓምሳ ሲቃል ብሩር ይህቦ፣ ንሳ ድማ ሰበይቱ ትኸውን። ስለ ዘዋረዳ፡ ኵሉ መዓልትታቱ ከይድርብያ ይኽእል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያ የደ​ፈ​ራት ሰው አምሳ የብር ሰቅል ለብ​ላ​ቴ​ና​ዪቱ አባት ይስጥ፤ አስ​ነ​ው​ሮ​አ​ታ​ልና ሚስት ትሁ​ነው፤ በዕ​ድ​ሜ​ውም ዘመን ሁሉ ሊፈ​ታት አይ​ገ​ባ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያ የደረሰባት ሰው አምሳ የብር ሰቅል ለብላቴናይቱ አባት ይስጥ፤ አስነውሮአታልና ሚስት ትሁነው፤ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያ የደረሰባት ሰው አምሳ የብር ሰቅል ለብላቴናይቱ አባት ይስጥ፥ አስነውሮአታልና ሚስት ትሁነው፤ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይችልም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናት አዎ እሻታሙ ጻጋራ ብራ ጭጎ። ያቲደ ናቶ ባረዉ ማቼ ኦ። ባረ ደኦ ላይ ኡባን እዞ የዶፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) naatti aawoo ishatamu s'agaraa biraa c'iggo. Yaatiide naatto barew machche ootso. Bare de'o laytsaa ubbaan izo yeddoppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) nay aawaas ichchash tammu saqile bira qanxxidi izo baas machcho histto; wolqqan izira zin7ida gishshas hayqqana gakkanaaska izo anjji yeddanaas dandayenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናይ ኣዋስ ኢቻሽ ታሙ ሳቂሌ ቢራ ቃንጺዲ ኢዞ ባስ ማቾ ሂስቶ፤ ዎልቃን ኢዚራ ዚንኢዳ ጊሻስ ሃይቃና ጋካናስካ ኢዞ ኣንጂ ዬዳናስ ዳንዳዬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናኤ አዋ እሻታሙ ብራ ሳንትመ አጮ። ያትድ ናእዉ ባዉ ማቾ ኦ። ባ ደኦ ላይ ኡባን እዮ የዶፎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) na7e aawa ishatamu bira santime acco. Yaatidi na7iw baw macho ootho. Ba de7o laytha ubban iyo yeddofo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰውየው ለልጅቷ አባት አምሳ ሰቅል ብር ይክፈል፤ ልጃገረዲቱን አስገድዶ ደፍሯታልና፣ እርሷን ማግባት አለበት፤ በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ሊፈታት አይችልም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለልጃገረዲቱ አባት ኀምሳ ጥሬ ብር ይክፈል፤ እርስዋም ለዚያ ሰው ሚስት ሆና ትኑር፤ አስገድዶ በመድፈር ከእርስዋ ጋር ስለ ተኛ በሕይወቱ ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይችልም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝዓመፃ ሰብኣይ ነቲ ኣቦ ጓል ሓምሳ ቕርሺ ብሩር ይሃቦ። ኣነዊርዋ እዩ እሞ ሰበይቱ ትኹን። ብዅሉ ዘመኑ ድማ ኣይፍትሓያ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ምስኣ ዝደቀሰ ሰብኣይ ኣቦ እታ ጓል ሓምሳ ሲቃል ብሩር ይሀቦ፡ ኣነዊርዋ እዩ እሞ፡ ሰበይቱ ትኹን። ብኹሉ ዘበኑ ኺፈትሓ ኣይኽእልን።