Deuteronomy 22:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነታ ጓል ግና ዋላ ሓንቲ ኣይትግበርዋ። ኣብታ ጓል ሞት ዝግብኦ ሓጢኣት የለን፣ ከመይሲ ከምቲ ሰብኣይ ኣንጻር ብጻዩ ተንሲኡ ክቐትሎ ከሎ፣ እዚ ጉዳይ እዚ ከምኡ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በብላቴናዪቱ ላይ ግን ምንም አታድርጉ፤ በብላቴናዪቱ ላይ ለሞት የሚያበቃ ኀጢአት የለባትም፤ ሰው በባልንጀራው ላይ ተነሥቶ እንደሚገድለው ይህ ነገር ደግሞ እንደዚሁ ነውና፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በብላቴናይቱ ላይ ግን ምንም አታድርጉ በብላቴናይቱ ላይ ለሞት የሚያበቃ ኃጢአት የለባትም፤ ሰው በባልንጀራው ላይ ተነሥቶ እንደሚገድለው ይህ፤ ነገር ደግሞ እንደዚሁ ነውና፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሷ ለሞት የሚያበቃ በደል ስላልፈጸመች በልጃገረዲቱ ላይ ምንም ነገር አይድረስባት፤ ይህ ዓይነቱ ጉዳይ አደጋ ጥሎ ባልንጀራውን ከሚገድል ሰው አድራጎት ጋር የሚመሳሰል ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናቶ አይነ ኦፕተ፤ እዞ ዎናዉ በስያ ናጋራ ኦበይኩ። ሀዌ እት አሳይ ጮ ባረ ሾሩዋ ቦላ ደንዲደ፥ ዎያ አሳ ፕርዳ ማላ ፕርዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Naatto ayinne ootsoppite; izo wod'anaw bessiyaa nagaraa ootsabeykku. Hawe itti Asay c'oo bare shooruwaa bolla denddiide, wod'iyaa asaa pirddaa mala pirddaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Naya hayqos gaththiza nagara ooththontta gishshas izo bochchofte; hayssa mala oosoy issi asi genera ba laggeza shemppo wodhizayssara issi gina. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናያ ሃይቆስ ጋዛ ናጋራ ኦንታ ጊሻስ ኢዞ ቦቾፍቴ፤ ሃይሳ ማላ ኦሶይ ኢሲ ኣሲ ጌኔራ ባ ላጌዛ ሼምፖ ዎዛይሳራ ኢሲ ጊና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ሀይቆስ ጋያ ናጋራ ኦቦና ግሾ፥ ናኤ ቦላ አይባካ ኦፕተ። ሄስ እስ አስ ጮ ደንድድ ሀራ አስ ዎይሳ መላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya hayqos gathiya nagara oothaboonna gisho, na7e bolla aybaka oothopite. Hessi issi asi coo dendidi hara asi wodheysa mela. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በልጃገረዲቱ ላይ ግን ምንም አታድርጉባት፤ ለሞት የሚያበቃ ኀጢአት ምንም አልሠራችም፤ ይህ ዐይነቱ ጕዳይ፣ አደጋ ጥሎ ባልንጀራውን ከሚገድል ሰው አድራጎት ጋር የሚመሳሰል ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋ ለሞት የሚያበቃ በደል ስላልፈጸመች በልጃገረዲቱ ላይ ምንም ነገር አይድረስባት፤ ይህ ፍሬ ነገር አንድ ሰው በሌላ ሰው ላይ አደጋ ጥሎ በመግደል የሚፈጽመውን ወንጀል ይመስላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ልዕሊ እታ ጓል ግና ኽፉእ ኣይትግበሩ። እዝ ሰብኣይ ንብፃዩ ተሲኡ ዳርጋ ዝቐተሎ እዩ እሞ፥ እታ ጓል ናብ ሞት ዘብፅሕ በደል የብላን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነታ ጓል ግና ገለ እይትግበራ፡ እዚ ሰብኣይ ንብጻዩ ተንሲኡ ኸም ዝቐተሎ እዩ እሞ፡ እታ ጓልሲ ንሞት ዚኸውን በደል የብላን። |