Deuteronomy 22:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንኽልቲኦም ናብ ኣፍ ደገ እታ ኸተማ ኣውጽእዎም፣ ብዳርባ እምኒ ድማ ብዳርባ እምኒ ኽሳዕ ሞቱ። እታ ጓል፡ ኣብ ከተማ ከላ ስለ ዘይደወለት፤ እቲ ሰብኣይ ድማ ንሰበይቲ ብጻዩ ስለ ዘዋረደ፤ ስለዚ ነቲ ክፉእ ካብ ማእከልኩም ከተውጽእዎ ኣለኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብላቴናዪቱ በከተማ ውስጥ ሳለች አልጮኸችምና፥ ሰውየውም የባልጀራውን ሚስት አስነውሮአልና በድንጋይ ወግረው ይግደሉአቸው፤ እንዲሁ ክፉውን ነገር ከውስጥህ ታስወግዳለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁለቱን ወደዚያች ከተማ በር አውጡአቸው፤ ብላቴናይቱ በከተማ ውስጥ ሳለች አልጮኸችምና፥ ሰውዮውም የባልንጀራውን ሚስት አስነውሮአልና እስኪሞቱ ድረስ በድንጋይ ውገሩአቸው፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሁለቱን ወደዚያች ከተማ በር አውጡአቸው፥ ብላቴናይቱ በከተማ ውስጥ ሳለች አልጮኸችምና፥ ሰውዬውም የባልንጀራውን ሚስት አስነውሮአልና እስኪሞቱ ድረስ በድንጋይ ውገሩአቸው፥ በዚህም ዓይነት ይህን ክፉ ነገር ከመካከላችሁ አስወግዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንታ ላኡዋካ ካታማፐ ጋጻ ከሲደ፥ ሹቻን ጫዲደ ዎተ። አያዉ ጎፐ፥ ናታ ካታማን ደኣደ፥ አሳይ አሻናዳን ዋሳበይኩ። እ ሀይቂያዌ ቃይ ሀራ አሳዉ ጊጋ ኡቴዳ ዎዶራቶ ባይዜዳ ግሻሳ። ሄዋዳን ኦያዋን ህንተ ግዶፐ ኢታ ድግተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | unttuntta laa"uwaakka katamaappe gas'aa kessiide, shuchchaan c'addiide wod'ite. Ayaw gooppe, naatta kataman de'aadde, Asay ashshanaadan waassabeykku. I hayk'k'iyaawe k'ay hara asaw giiga utteedda wodoratto bayzzeedda gishshaassa. Hewaadan ootsiyaawaan hintte giddoppe iitaa diggite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | nam7atakka he katamayppe kare kessidi shuchchan caddi wodhite; geela7oya katama giddon dashe, «Tana ashshite» gaada waassontta gishshas hayqqanaas bessees; qasse addezi hara asara giiga dizaarira zin7idi woga menththida gishshas hayqqanaas bessees; hessaththo histtidi intte giddofe iita miish diggite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናምኣታካ ሄ ካታማይፔ ካሬ ኬሲዲ ሹቻን ጫዲ ዎቴ፤ ጌላኦያ ካታማ ጊዶን ዳሼ፥ «ታና ኣሺቴ» ጋዳ ዋሶንታ ጊሻስ ሃይቃናስ ቤሴስ፤ ቃሴ ኣዴዚ ሃራ ኣሳራ ጊጋ ዲዛሪራ ዚንኢዲ ዎጋ ሜንዳ ጊሻስ ሃይቃናስ ቤሴስ፤ ሄሳ ሂስቲዲ ኢንቴ ጊዶፌ ኢታ ሚሽ ዲጊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ናምኣ ካታማፐ ጋፃ ከስድ፥ ሹቻን ጫድድ ዎተ። ናእያ ሀይቀይ፥ ካታማ ግዶን ደአሸ፥ አስ አሻና መላ ዋሳቦና ግሾሳ። ናአይ ሀይቀይ፥ ሀራ አሳስ ጊግዳ ጌላእዉ ኢስዳ ግሾሳ። ሄሳዳ ኦዳ ነ ግዶፈ ኢታ ድጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | enta nam7aa katamape gaxa kessidi, shuchan caddidi wodhite. Na7iya hayqey, katama giddon de7ashe, asi ashshana mela waassaboonna gishosa. Na7ay hayqey, hara asas giigida geela7iw iissida gishosa. Hessada oothada ne giddofe iitaa digga. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልጃገረዲቱ በከተማ ውስጥ እያለች አስጥሉኝ ብላ ስላልጮኸች፣ ሰውየውም የሌላን ሰው ሚስት አስገድዶ ስለ ደፈረ፣ ሁለቱንም ወደ ከተማ ደጃፍ ወስዳችሁ እስኪሞቱ ድረስ በድንጋይ ውገሯቸው። ክፉውን ከመካከልህ ማስወገድ አለብህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁለቱንም ከከተማይቱ ወደ ውጪ አውጥታችሁ በድንጋይ ወግራችሁ ግደሉ፤ ልጃገረዲቱ መሞት የሚገባት ሰው ሊሰማ በሚችልበት ከተማ ውስጥ እያለች ርዳታ እንዲደረግላት የጩኸት ድምፅ ባለማሰማትዋ ነው፤ ሰውየውም የሚሞትበት ምክንያት ለሌላ ሰው ከታጨች ልጃገረድ ጋር በመተኛት ሕግን በማፍረሱ ነው፤ በዚህ ዐይነት ይህን ክፉ ነገር ከመካከላችሁ አስወግዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ጓል፥ ኣብ ከተማ እንተላ ስለ ዘየእወየት፥ እቲ ሰብኣይ ከዓ፥ ሰበይቲ ብፃዩ ስለ ዘነወረ፥ ንኽልቲኦም ናብ ደገ እታ ኸተማ እቲኣ ኣውፂእኹም፥ ብእምኒ ቐጥቂጥኩም ቅተልዎም፤ ነቲ ኽፉእውን ካብ ማእኸልኩም ኣርሕቕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ጓል፡ ኣብ ከተማ ኽነሳ ስለ ዘየእወየት፡ እቲ ሰብኣይ ከአ፡ ሰበይቲ ብጻዩ ስለ ዘነወረ፡ ንኽልቲኦም ናብ ደገ እታ ኸተማ እቲኣ ኣውጺእኩም፡ ኪሞቱ ብዳርባ እምኒ ቕተልዎም። ነቲ ኽፉእ ካብ ማእከልካ ኣርሕቆ። |