Deuteronomy 22:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጓል ድንግል ንሰብኣይ እንተ ተሓጽያ፡ ሰብኣይ ከኣ ኣብ ከተማ ረኺቡ ምስኣ ርክብ እንተ ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለወንድ የታጨች ድንግል ልጅ ብትኖር፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርስዋ ጋር ቢተኛ፥ ሁለቱን ወደዚያች ከተማ በር አውጡአቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማናቸውም ሰው ድንግልና ያላትን ልጃገረድ ቢያጭ፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርስዋ ጋር ቢተኛ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ማናቸውም ሰው ድንግልና ያላትን ልጃገረድ ቢያጭ፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርሷ ጋር ቢተኛ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አይ አሳይነ ሀራዉ ጊጌዳ ዎዶራቶ ካታማ ግዶን ደሚደ እዝና ሻርሙጾፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ay asaynne haraw giigeedda wodoratto katamaa giddon demmiide izina sharmus'ooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ay asikka katama giddon azina gelana giiga uttida geela7oyra zin7idi beettiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣይ ኣሲካ ካታማ ጊዶን ኣዚና ጌላና ጊጋ ኡቲዳ ጌላኦይራ ዚንኢዲ ቤቲኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ሀራ አሳስ ኦይሸታ ጊግዳ ጌላእዉ ካታማ ግዶን ደምድ ኢራ ላይማትኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi hara asas oysheta giigida geela7iw katama giddon demmidi iira laymatiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንድ ሰው የታጨች ድንግል በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርሷ ጋር ቢተኛ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንድ ሰው በአንዲት ከተማ ለሌላ ሰው ከታጨች ድንግል ጋር ተኝቶ ቢገኝ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንሰብኣይ ዝተሓፅየት ድንግል፥ ካልእ ሰብኣይ ከዓ ኣብ ከተማ ረኺብዋ ምስኣ እንተ ደቀሰ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ሰብኣይ እተሓጽየት ድንግል ጓል እንተላ፡ ሰብኣይ ከአ ኣብ ከተማ ረኺብዋ ምስኣ እንተ ደቀሰ፡ |