Deuteronomy 22:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጓል ድንግል ንሰብኣይ እንተ ተሓጽያ፡ ሰብኣይ ከኣ ኣብ ከተማ ረኺቡ ምስኣ ርክብ እንተ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ለወ​ንድ የታ​ጨች ድን​ግል ልጅ ብት​ኖር፥ ሌላ ሰውም በከ​ተማ ውስጥ አግ​ኝቶ ከእ​ር​ስዋ ጋር ቢተኛ፥ ሁለ​ቱን ወደ​ዚ​ያች ከተማ በር አው​ጡ​አ​ቸው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማናቸውም ሰው ድንግልና ያላትን ልጃገረድ ቢያጭ፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርስዋ ጋር ቢተኛ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ማናቸውም ሰው ድንግልና ያላትን ልጃገረድ ቢያጭ፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርሷ ጋር ቢተኛ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አይ አሳይነ ሀራዉ ጊጌዳ ዎዶራቶ ካታማ ግዶን ደሚደ እዝና ሻርሙጾፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ay asaynne haraw giigeedda wodoratto katamaa giddon demmiide izina sharmus'ooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ay asikka katama giddon azina gelana giiga uttida geela7oyra zin7idi beettiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣይ ኣሲካ ካታማ ጊዶን ኣዚና ጌላና ጊጋ ኡቲዳ ጌላኦይራ ዚንኢዲ ቤቲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አስ ሀራ አሳስ ኦይሸታ ጊግዳ ጌላእዉ ካታማ ግዶን ደምድ ኢራ ላይማትኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asi hara asas oysheta giigida geela7iw katama giddon demmidi iira laymatiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንድ ሰው የታጨች ድንግል በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርሷ ጋር ቢተኛ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንድ ሰው በአንዲት ከተማ ለሌላ ሰው ከታጨች ድንግል ጋር ተኝቶ ቢገኝ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንሰብኣይ ዝተሓፅየት ድንግል፥ ካልእ ሰብኣይ ከዓ ኣብ ከተማ ረኺብዋ ምስኣ እንተ ደቀሰ፥
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ሰብኣይ እተሓጽየት ድንግል ጓል እንተላ፡ ሰብኣይ ከአ ኣብ ከተማ ረኺብዋ ምስኣ እንተ ደቀሰ፡