Deuteronomy 22:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ልዕሊ ሓንቲ ድንግል እስራኤል ሕማቕ ስም ስለ ዘስዓበ፡ ሚእቲ ሲቃል ብሩር ከፊሎም ንኣቦ እታ ጓል ይህብዎ። ንሳ ድማ ሰበይቱ ክትከውን እያ፤ ምሉእ መዓልታቱ ከይድርብያ ይኽእል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእስራኤል ድንግል ላይ ክፉ ስም አምጥቶአልና መቶ የብር ሰቅል ያስከፍሉት፤ ለብላቴናዪቱም አባት ይስጡት፤ እርስዋም ሚስት ትሁነው፤ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእስራኤል ድንግል ላይ ክፉ ስም አምጥቶአልና መቶ የብር ሰቅል ያስከፍሉት፥ ለብላቴናይቱም አባት ይስጡት፤ እርስዋም ሚስት ትሁነው፥ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእስራኤል ድንግል ላይ ክፉ ስም አምጥቶአልና መቶ የብር ሰቅል በማስከፈል ለብላቴናይቱም አባት ይስጡት፥ እርሷም ሚስቱ ሆና ትኑር፥ በዕድሜውም ዘመን ሁሉ ሊፈታት አይገባውም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ እስራኤልያ ዎዶራት ሱን ባይዜዳ ድራዉ፥ ጭማቱ አ ጼቱ ጻጋራ ብራ ሙሪደ፥ ሄዋ ናት አዎ እምኖ። ናታካ አዉ ማቼ ግዳደ ደኡ፤ ባረ ደኦ ላይ ኡባን እ እዞ የዳናዉ በሰና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I Israa'eeliyaa wodoratti suntsaa bayzzeedda diraw, c'imatuu Aa s'eetu s'agaraa biraa muriide, hewaa naatti aawoo immino. Naattakka aw machche gidaade de'u; bare de'o laytsaa ubbaan I izo yeddanaw bessena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka izi Isra7eele naytappe geela7oteththara diza issiney sunththu moorida gishshas issi xeetu saqile bira nay aawaas magaco qanxxo; hessafe guye nayakka izas machcho gidu; izi shemppora paxa diza layth ubbaan izo anjji yeddanaas dandayenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኢዚ ኢስራኤሌ ናይታፔ ጌላኦቴራ ዲዛ ኢሲኔይ ሱን ሞሪዳ ጊሻስ ኢሲ ጼቱ ሳቂሌ ቢራ ናይ ኣዋስ ማጋጮ ቃንጾ፤ ሄሳፌ ጉዬ ናያካ ኢዛስ ማቾ ጊዱ፤ ኢዚ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ላይ ኡባን ኢዞ ኣንጂ ዬዳናስ ዳንዳዬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ እስራኤለ ጌላኤ ሱን ኢስዳ ግሾ፥ ጭማት እያ ፄቱ ብራ ሳንትመ አጭስድ፥ ናኤ አዋስ እሞ። ናእያ እያዉ ማቾ ግዳዳ ደኦ፤ ባ ደኦ ላይ ኡባን እዮ የዳናዉ በሰና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I Isra7eele geela7e sunthaa iissida gisho, cimati iya xeetu bira santime acisidi, na7e aawas immo. Na7iya iyaw macho gidada de7o; ba de7o laytha ubban iyo yeddanaw bessenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህ ሰው የአንዲት እስራኤላዊት ድንግል ስም አጥፍቷልና አንድ መቶ ሰቅል ብር ያስከፍሉት፤ ገንዘቡንም ለልጂቱ አባት ይስጡት፤ ሴቲቱም ሚስቱ ሆና ትኖራለች፤ በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ሊፈታት አይችልም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተጨማሪም አንድ መቶ ጥሬ ብር መቀጫ አስከፍለው ገንዘቡን ለልጅትዋ አባት ይስጡት፤ ያ ሰው ድንግል የሆነችውን የአንዲት እስራኤላዊት ልጃገረድ ስም አጒድፎአል፤ ከዚህም በቀር የእርሱ ሚስት ሆና ትኖራለች፤ እስከ ሕይወቱ ፍጻሜ ድረስ ሊፈታት አይገባም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሓንቲ እስራኤላዊት ድንግል ክፉእ ስም ስለ ዘውፅአላ ሚእቲ ቅርሺ ብሩር የዕድይዎ። እቲ ገንዘብ ድማ ነቦ እታ ጓል ይሃብዎ። ንሳ ግና ናብ ሰብኣያ ትመለስ፥ ብዅሉ ዘመን ህይወቱውን ኣይፍትሓያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንድንግል እስራኤል ክፉእ ስም ስለ ዘውረየላ፡ ሚእቲ ሲቃል ብሩር የዕድይዎ፡ ነቦ እታ ጓል ድማ ይሀብዎ። ሰበይቱ ኸአ ትኹን፡ ብኹሉ ዘበኑ ኺፈትሓ ኣይኽእልን። |