Deuteronomy 22:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣንጻራ ክትዛረባ፡ ሕማቕ ስም ከተምጽኣላ ድማ ምኽንያት ሃባ፡ ነዛ ሰበይቲ እዚኣ ሒዘያ፡ ናብኣ ምስ መጻእኩ ድማ ባርያ ኣይረኸብኩዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የነውር ነገርም ቢያመጣባት፥ እኔ ይህችን ሴት ሚስቴ አድርጌ አገባኋት፤ በደረስሁባትም ጊዜ ድንግልናዋን አላገኘሁባትም ብሎ ክፉ ስም ቢያወጣባት፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የነውር ነገር አውርቶ። እኔ ይህችን ሴት ሚስት አድርጌ አገባኋት፥ በደርስሁባትም ጊዜ ድንግልናዋን አላገኘሁባትም ብሎ በክፉ ስም ቢያሳጣት፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የነውር ነገር አውርቶ፦ ‘እኔ ይህችን ሴት ሚስት አድርጌ አገባኋት፥ በደርስሁባትም ጊዜ ድንግልናዋን አላገኘሁባትም’ ብሎ በክፉ ስም ቢያሳጣት፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ‘ሀኖ ታ አካደ እዝና አቅያ ዎደ፥ ህጊ እዝዉ ባዋ’ ያጊደ እዞ ባይዚደ ሃሳዮፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | ‹Hanno ta akkaade izina ak'iyaa wode, higgii iziw baawa› yaagiide izo bayzziide haasayooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hanno maccassayo ekkadis shin izis geela7oteththa wogay baawa» giidi wordora izi sunththu moorikko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃኖ ማጫሳዮ ኤካዲስ ሺን ኢዚስ ጌላኦቴ ዎጋይ ባዋ» ጊዲ ዎርዶራ ኢዚ ሱን ሞሪኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሀ ማችው ታ ኤክያ ዎደ ኩመ ግዱኩ” ያግድ እዮ ኢስድ ኦደትኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ha machiw ta ekiya wode kumethi giduku” yaagidi iyo iissidi odetiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስሟንም በማጥፋት፣ “ይህችን ሴት አገባኋት፤ ዳሩ ግን በደረስሁባት ጊዜ ድንግልናዋን አላገኘሁም” ቢል፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ‘ይህችን ሴት አግብቼ ክብረ ንጽሕናዋን አላገኘሁም’ ብሎ በሐሰት ክስ ስምዋን ቢያጠፋ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንተ ኣፀለማ፥ ‘ነዛ ሰበይቲ እዚኣ ተመርዕየያ፥ ምስ ቀረብክዋ ግና ድንግልና ኣይረኸብኩላን’ ኢሉ ብሓሰት ክፉእ ስም እንተ ኣውፅአላ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዜነውር ነገር ድማ እንተ ኣሰከማ፡ ነዛ ሰበይቲ እዚኣ ወሰድክዋ፡ ምስ ቀረብክዋ ግና ድንግልና ኣይረኸብኩላን ኢሉ ኽፉእ ስም እንተ ኣውረየላ፡ |