Deuteronomy 21:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዎ እግዚኣብሄር፡ ነቲ ዝብጀንካዮ ህዝብኻ እስራኤል መሓረሉ፣ ንህዝብኻ እስራኤል ከኣ ትእዛዝ ንጹህ ደም ኣይትሃብ። እቲ ደም ድማ ይቕረ ክብለሎም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤቱ፥ ከግብፅ ምድር የተቤዠኸውን ሕዝብህን እስራኤልን ይቅር በል፤ በሕዝብህም በእስራኤል ላይ የንጹሑን ደም በደል አትቍጠር’ ብለው ይናገሩ፤ ስለ ደሙም ይሰረይላቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤቱ፥ የተቤዠኸውን ሕዝብህን እስራኤልን ይቅር በል፤ በሕዝብህም በእስራኤል ላይ የንጹሑን ደም በደል አትቍጠር ብለው ይናገራሉ። ስለ ደሙም ይሰረይላቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ሆይ፤ ስለ ተቤዥኸው ሕዝብህ ስለ እስራኤል ብለህ ይህን ስርየት ተቀበል፤ ሕዝብህንም በፈሰሰው ንጹሕ ደም በደለኛ አታድርግ።’ ስለ ፈሰሰውም ደም ስርየት ይደረግላቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አቤት መና ጎዳዉ፥ ኔን ዎዜዳ ነ አሳ፥ እስራኤልያ ማራ፤ ሀ ጌሻ ሱ ነ አሳ ቦላ ናቁዋ ኦደ ፓይዶፓ ያግኖ’። ሄ ሱ ድራዉ፥ ኡንቱንቶ አቶ ጌተታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeet Med'inaa Godaw, neeni wozeedda ne asaa, Israa'eeliyaa maara; ha geeshsha suutsaa ne asaa bolla naak'uwaa ootsaade paydoppa yaagino›. He suutsaa diraw, unttunttoo atto geetettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAWU! Neni Gibxeppe wozzada kessida ne dere Isra7eele nagaraa wursa; nunakka maara; hayssa gukkida xillo suuththaa gishshas nuna oychchofa» getto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳዉ! ኔኒ ጊብጼፔ ዎዛዳ ኬሲዳ ኔ ዴሬ ኢስራኤሌ ናጋራ ዉርሳ፤ ኑናካ ማራ፤ ሃይሳ ጉኪዳ ጺሎ ሱ ጊሻስ ኑና ኦይቾፋ» ጌቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አቤት ጎዳዉ፥ ኔኒ ዎዝዳ ነ አሳ፥ እስራኤለ ማራ፤ ሀ ፅሎ ሱ ነ አሳ ቦላ ናቆ ኦዳ ታይቦፓ። ሀ ፅሎ ሱ ግሾ ኑ ናጋራይ አቶ ጋ” ያጎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeeti Godaw, neeni wozida ne asaa, Isra7eele maara; ha xillo suuthaa ne asaa bolla naaqo oothada taybopa. Ha xillo suuthaa gisho nu nagaray atto ga” yaago. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ሆይ፤ ስለ ተቤዠኸው ሕዝብህ ስለ እስራኤል ብለህ ይህን ስርየት ተቀበል፤ ሕዝብህንም በፈሰሰው ንጹሕ ደም በደለኛ አታድርግ።” ስለ ፈሰሰውም ደም ስርየት ይደረግላቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሆይ፥ ከግብጽ ምድር ዋጅተህ ያወጣሃቸውን ሕዝብህን እስራኤልን ይቅር በል፤ እኛንም ይቅር በለን፤ ስለዚህም ስለ ፈሰሰው የንጹሕ ሰው ደም በኀላፊነት ተጠያቂዎች አታድርገን።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ እግዚኣብሄር! ነዝ ዝተቤዘኻዮ ህዝብኻ እስራኤል ይቕረ በለሉ፤ በዝ ዝፈሰሰ ንፁህ ደም ድማ ኸም በዳሊ ኣይትቝፀሮ’ ኢሎም ይፀልዩ። በደል ናይቲ ዝፈሰሰ ደም ከዓ ይሕደገሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዎ እግዚኣብሄር፡ ነዚ እተበጆኻዮ ህዝብኻ እስራኤል ይቕረ በለሉ፡ ንጹህ ደም ድማ ኣብ ማእከል ህዝብኻ እስራኤል ኣይትቑጸር። እቲ ደም ከአ ይስረየሎም። |