Deuteronomy 21:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዎ እግዚኣብሄር፡ ነቲ ዝብጀንካዮ ህዝብኻ እስራኤል መሓረሉ፣ ንህዝብኻ እስራኤል ከኣ ትእዛዝ ንጹህ ደም ኣይትሃብ። እቲ ደም ድማ ይቕረ ክብለሎም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤቱ፥ ከግ​ብፅ ምድር የተ​ቤ​ዠ​ኸ​ውን ሕዝ​ብ​ህን እስ​ራ​ኤ​ልን ይቅር በል፤ በሕ​ዝ​ብ​ህም በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ የን​ጹ​ሑን ደም በደል አት​ቍ​ጠር’ ብለው ይና​ገሩ፤ ስለ ደሙም ይሰ​ረ​ይ​ላ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ፥ የተቤዠኸውን ሕዝብህን እስራኤልን ይቅር በል፤ በሕዝብህም በእስራኤል ላይ የንጹሑን ደም በደል አትቍጠር ብለው ይናገራሉ። ስለ ደሙም ይሰረይላቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ሆይ፤ ስለ ተቤዥኸው ሕዝብህ ስለ እስራኤል ብለህ ይህን ስርየት ተቀበል፤ ሕዝብህንም በፈሰሰው ንጹሕ ደም በደለኛ አታድርግ።’ ስለ ፈሰሰውም ደም ስርየት ይደረግላቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቤት መና ጎዳዉ፥ ኔን ዎዜዳ ነ አሳ፥ እስራኤልያ ማራ፤ ሀ ጌሻ ሱ ነ አሳ ቦላ ናቁዋ ኦደ ፓይዶፓ ያግኖ’። ሄ ሱ ድራዉ፥ ኡንቱንቶ አቶ ጌተታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeet Med'inaa Godaw, neeni wozeedda ne asaa, Israa'eeliyaa maara; ha geeshsha suutsaa ne asaa bolla naak'uwaa ootsaade paydoppa yaagino›. He suutsaa diraw, unttunttoo atto geetettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAWU! Neni Gibxeppe wozzada kessida ne dere Isra7eele nagaraa wursa; nunakka maara; hayssa gukkida xillo suuththaa gishshas nuna oychchofa» getto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳዉ! ኔኒ ጊብጼፔ ዎዛዳ ኬሲዳ ኔ ዴሬ ኢስራኤሌ ናጋራ ዉርሳ፤ ኑናካ ማራ፤ ሃይሳ ጉኪዳ ጺሎ ሱ ጊሻስ ኑና ኦይቾፋ» ጌቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አቤት ጎዳዉ፥ ኔኒ ዎዝዳ ነ አሳ፥ እስራኤለ ማራ፤ ሀ ፅሎ ሱ ነ አሳ ቦላ ናቆ ኦዳ ታይቦፓ። ሀ ፅሎ ሱ ግሾ ኑ ናጋራይ አቶ ጋ” ያጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeeti Godaw, neeni wozida ne asaa, Isra7eele maara; ha xillo suuthaa ne asaa bolla naaqo oothada taybopa. Ha xillo suuthaa gisho nu nagaray atto ga” yaago.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ሆይ፤ ስለ ተቤዠኸው ሕዝብህ ስለ እስራኤል ብለህ ይህን ስርየት ተቀበል፤ ሕዝብህንም በፈሰሰው ንጹሕ ደም በደለኛ አታድርግ።” ስለ ፈሰሰውም ደም ስርየት ይደረግላቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሆይ፥ ከግብጽ ምድር ዋጅተህ ያወጣሃቸውን ሕዝብህን እስራኤልን ይቅር በል፤ እኛንም ይቅር በለን፤ ስለዚህም ስለ ፈሰሰው የንጹሕ ሰው ደም በኀላፊነት ተጠያቂዎች አታድርገን።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ እግዚኣብሄር! ነዝ ዝተቤዘኻዮ ህዝብኻ እስራኤል ይቕረ በለሉ፤ በዝ ዝፈሰሰ ንፁህ ደም ድማ ኸም በዳሊ ኣይትቝፀሮ’ ኢሎም ይፀልዩ። በደል ናይቲ ዝፈሰሰ ደም ከዓ ይሕደገሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እግዚኣብሄር፡ ነዚ እተበጆኻዮ ህዝብኻ እስራኤል ይቕረ በለሉ፡ ንጹህ ደም ድማ ኣብ ማእከል ህዝብኻ እስራኤል ኣይትቑጸር። እቲ ደም ከአ ይስረየሎም።