Deuteronomy 21:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም እቶም ኣብ ጥቓ እቶም እተሳዕሩ ዘለዉ ሽማግለታት እታ ኸተማ ድማ፡ ኣብ ልዕሊ እታ ኣብ ጐልጐል ርእሳ እተቘርጸት ላም ኣእዳዎም ኪሕጸቡ ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ተገደለው ሰው አቅራቢያ የሆነችው የከተማዪቱ ሽማግሌዎች በሸለቆው ውስጥ ቋንጃዋ በተቈረጠው ጊደር ራስ ላይ እጃቸውን ይታጠቡ፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ተገደለው ሰው አቅራቢያ የሆነችው የከተማይቱ ሽማግሌዎች ሁሉ በሸለቆው ውስጥ አንገትዋ በተሰበረው ጊደር ላይ እጃቸውን ሲታጠቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ሬሳው በተገኘበት አቅራቢያ ባለችው ከተማ የሚኖሩ ሽማግሌዎች ሁሉ፥ በሸለቆው ውስጥ፥ አንገቷ በተሰበረው ጊደር ላይ እጃቸውን ይታጠቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሄ አሃይ ኩንዴዳሳ ማታትያ ካታማ ጭማቱ ኡባይ፥ ዛንጋራን ሞርጊያ ምርቂደ ዎዳ ኡሳት ቦላ ባረንቱ ኩሽያ ሜጨቲደ፥ ሀዋዳን ያግኖ፦ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, he anhay kunddeeddasa matattiyaa katamaa c'imatuu ubbay, zanggaaraan morggiyaa mirk'k'iide wod'eedda ussatti bolla barenttu kushiyaa meec'ettiide, hawaadan yaagino: |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye ahazi dizaso matan diza katamayo kaaleththiza cimati morge mirqqi menththida ussay bolla bantta kushe meecettetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣሃዚ ዲዛሶ ማታን ዲዛ ካታማዮ ካሌዛ ጪማቲ ሞርጌ ሚርቂ ሜንዳ ኡሳይ ቦላ ባንታ ኩሼ ሜጬቴቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ አሀይ ኩንድዳ በሳስ ማትያ ካታማ ጭማት ዛንጋራን ቆ ምርቅድ ዎዳ ኡሴ ቦላ ባንታ ኩሽያ ሜጨትድ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, ahay kundida bessaas matiya katamaa cimati zangaaran qoodhe mirqidi wodhida ussee bolla banta kushiya meecetidi, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሬሳው በተገኘበት አቅራቢያ ባለችው ከተማ የሚኖሩ ሽማግሌዎች ሁሉ፣ በሸለቆው ውስጥ፣ ዐንገቷ በተሰበረው ጊደር ላይ እጃቸውን ይታጠቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ የተገደለው ሰው አስከሬን ወድቆ ለተገኘበት ስፍራ አቅራቢያ የሆነችው የዚያች ከተማ መሪዎች በጊደርዋ ላይ እጃቸውን ይታጠቡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብቲ ቕቱል ዝቐረቡ ዅሎም ሹመኛታት እታ ኸተማ ኣብ ልዕሊ እታ ኣብ ሩባ ኽሳዳ ዝተሰብረት ዓርሒ ኣእዳዎም ይተሓፀቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብቲ ቕቱል ዝቐረቡ ኹሎም ዓበይቲ እታ ኸተማ ኣብ ልዕሊ እታ ኣብ ርባ ኽሳዕ እተሰብረት ኣርሒ ኣእዳዎም ይተሓጸቡ። |