Deuteronomy 21:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ካህናት ደቂ ሌዊ ድማ ክቐርቡ ኣለዎም። ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኬገልግልዎን ብስም እግዚኣብሄር ኪባርኽዎን ሓረይዎ እዮም እሞ፡ ብቃሎም ድማ ኩሉ ባእስን ኩሉ መጥቃዕትን ክፍተን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሌዊ ልጆች ካህ​ና​ትም ይቀ​ር​ባሉ፤ በፊቱ እን​ዲ​ያ​ገ​ለ​ግሉ፥ በስ​ሙም እን​ዲ​ባ​ርኩ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መር​ጦ​አ​ቸ​ዋ​ልና፤ በእ​ነ​ር​ሱም ቃል ክር​ክር ሁሉ ጕዳ​ትም ሁሉ ይቆ​ማ​ልና፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሌዊ ልጆች ካህናትም ይቀርባሉ፤ በፊቱ እንዲያገለግሉ፥ በስሙም እንዲባርኩ አምላክህ እግዚአብሔር መርጦአቸዋልና፥ በእነርሱም ቃል ክርክር ሁሉ ጉዳትም ሁሉ ይቈረጣልና፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲያገለግሉና በጌታ ስም እንዲባርኩ፥ በማንኛውም የክርክርና የጥቃት ጉዳዮች ሁሉ ላይ ውሳኔ እንዲሰጡ፥ አምላክህ ጌታ መርጦአቸዋልና የሌዊ ልጆች ካህናቱ ወደ ፊት ይቅረቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቶፐ ሌዊያ ናናይ፥ ቄሳቱ ሄ ሳኣ እትፐ ቢኖ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሀዋ ማላ ኢታ ሀይቁዋነ ሞቱዋ ሻኪደ ፕርዳናዉ፥ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ባረ ስንን ኦናዉ፥ መና ጎዳ ሱንንካ አንጃናዉ ኡንቱንታ ዶሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatooppe Leewiyaa naanay, k'eesatuu he sa'aa ittippe biino; ayaw gooppe, hawaa mala iita hayk'uwaanne mootuwaa shaakkiide pirddanaw, Med'inaa Goday hintte S'oossay bare sintsan ootsanaw, Med'inaa Godaa suntsankka anjjanaw unttuntta dooreedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi GODAA intte Xoossay ba sinththan ooththana mala, ba sunththan anjjana mala, mootonne shemppo daafa gelidi shaakki pirdana mala GODAA intte Xoossay Lewe naytappe doorida qeeseti ahazi dizaso mata betto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ባ ሲንን ኦና ማላ፥ ባ ሱንን ኣንጃና ማላ፥ ሞቶኔ ሼምፖ ዳፋ ጌሊዲ ሻኪ ፒርዳና ማላ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ሌዌ ናይታፔ ዶሪዳ ቄሴቲ ኣሃዚ ዲዛሶ ማታ ቤቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ መላ ቆሁዋነ ኦሻ ሻክድ ፕርዳናዉ ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ባ ስንን ኦና መላነ ባ ሱንን አንጃና መላ ኤንታ ዶርዳ ግሾ፥ ሌወ ኮቸ ግድዳ ካህነት ሄ በሳ ቦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa mela qohuwanne ooshsha shaakidi pirdanaw Goday, hinte Xoossay ba sinthan oothana melanne ba sunthan anjana mela enta doorida gisho, Leewe koche gidida kahineti he bessaa boo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲያገለግሉና በእግዚአብሔር (ያህዌ) ስም እንዲባርኩ፣ በማንኛውም የክርክርና የጥቃት ጕዳዮች ሁሉ ላይ ውሳኔ እንዲሰጡ፣ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) መርጧቸዋልና የሌዊ ልጆች ካህናቱ ወደ ፊት ይቅረቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱን እንዲያገለግሉት፥ በእርሱ ስም እንዲባርኩ፥ የክርክርና የወንጀል ጉዳይ በእነርሱ እንዲወሰን አምላክህ እግዚአብሔር ካህናቱን የሌዊን ልጆች ስለ መረጣቸው ወደ አስከሬኑ ይቅረቡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካህናት ደቂ ሌዊ ድማ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከገልግልዎ ብስሙውን ክባርኹ ሓርይዎም እዩ እሞ፥ ይቕረቡ። ኵሉ ባእስን ኵሉ ጉድኣትን ከዓ ኸም ቃሎም ይፅናዕ።
Amharic Tigrinya 2011 ካህናት ደቂ ሌዊ ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኼገልግልዎ ብስሙውን ኪባርኹ ሐርይዎም እዩ እሞ፡ ይቕረቡ። ኩሉ ባእስን ኩሉ መፍጋእትን ከአ ከም ቃሎም ይቑም።