Deuteronomy 21:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሬስኡ ምሉእ ለይቲ ኣብታ ኦም ኣይሓድርን ይኸውን፣ በታ መዓልቲ እቲኣ ግና ብዝዀነ ይኹን መገዲ ክትቀብሮ ኣሎካ። (እቲ ዝተሰቕለ ብኣምላኽ ርጉም እዩ እሞ፤) እታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ርስቲ ጌሩ ዝህበኩም ምድርኹም ከይትረክስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ን​ጨት ላይ የተ​ሰ​ቀለ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ የተ​ረ​ገመ ነውና ሥጋው በእ​ን​ጨት ላይ አይ​ደር፤ ነገር ግን አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ርስት አድ​ርጎ የሰ​ጠ​ህን ምድር እን​ዳ​ታ​ረ​ክስ በእ​ር​ግጥ በዚ​ያው ቀን ቅበ​ረው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር ዘንድ የተረገመ ነውና ሬሳው በእንጨት ላይ አይደር፤ ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ የሰጠህን ምድር እንዳታረክስ በእርግጥ በዚያው ቀን ቅበረው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በድኑን በዕንጨት ላይ እንደ ተሰቀለ አታሳድረው፤ ምክንያቱም በዕንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር ዘንድ የተረገመ ነውና፤ አምላክህ ጌታ ርስት አድርጎ የሚሰጥህን ምድር እንዳታረክስ በዚያኑ ዕለት ቅበረው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ካቀቴዳ ምን አ አሃይ አቆፖ፤ አ ሄ ጋላስ ሞግተ። አያዉ ጎፐ፥ ም ቦላን ካቀት ሀይቂያ ኦንነ ጾሳን ሸቀቴዳዋ። መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ ላታ ኦደ እምያ ህንተ ቢታ ህንተ ቱንሶፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) he kak'etteedda mitsan Aa anhay ak'oppo; Aa he gallassi moogite. Ayaw gooppe, mitsaa bollan kak'etti hayk'k'iyaa ooninne S'oossan shek'etteeddawaa. Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo laata ootsiide immiyaa hintte biittaa hintte tunissoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) miththa bolla kaqetti hayqqida asi Xoossi qanggidaade gidida gishshas iza ahay miththa bolla kaqetti aqopo; GODAA intte Xoossay inttes immiza biitta tunisontta mala hayqqida ahaza he gallas moogite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚ ቦላ ካቄቲ ሃይቂዳ ኣሲ ጾሲ ቃንጊዳዴ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዛ ኣሃይ ሚ ቦላ ካቄቲ ኣቆፖ፤ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዛ ቢታ ቱኒሶንታ ማላ ሃይቂዳ ኣሃዛ ሄ ጋላስ ሞጊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ም ቦላ እያ አሀይ አቆፖ፤ እያ ሄ ጋላስ ሞጋ። ም ቦላ ካቀትድ ሀይቅያ ኦንካ ፆሳን ባደትዳይሳ። ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ ላታ ኦድ እምያ ነ ቢታ ቱንሶፓ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) he mithaa bolla iya ahay aqopo; iya he gallas mooga. Mitha bolla kaqetidi hayqiya oonika Xoossan baadetidaysa. Goday, ne Xoossay new laata oothidi immiya ne biitta tunisopa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በድኑን በዕንጨት ላይ እንደ ተሰቀለ አታሳድረው፤ ምክንያቱም በዕንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ዘንድ የተረገመ ነውና፤ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ርስት አድርጎ የሚሰጥህን ምድር እንዳታረክስ፣ በዚያኑ ዕለት ቅበረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር የተረገመ ስለ ሆነ አስከሬኑ በእንጨት ላይ ተሰቅሎ አይደር፤ እግዚአብሔር አምላክህ በርስትነት የሚሰጥህን ምድር እንዳታረክስ አስከሬኑን በዚያኑ ዕለት ቅበረው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ሬሳኡ ሽዑ መዓልቲ ደኣ ቕበርዎ እምበር፥ ኣብ ዕንፀይቲ ኣይሕደር። እቲ ኣብ ዕንፀይቲ ዝተሰቕለ ብእግዚኣብሄር ዝተረግመ እዩ እሞ፥ ነታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንርስቲ ዝህበኩም ምድሪ፥ እቲ ሬሳ ኣብ ዕንፀይቲ ብምሕዳሩ ኣይተርክስዋ።”
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ሬሳኡ ሽዑ መኦኣልቲ ደአ ቕበሮ እምበር፡ ኣብ ዕጨይቲ ኣይሕደር። እቲ እተሰቕለ ብእግዚኣብሄር እተረግመ እዩ እሞ፡ ነታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንርስቲ ዚህበካ ምድሪ ኣይተርክስ።