Deuteronomy 21:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሬስኡ ምሉእ ለይቲ ኣብታ ኦም ኣይሓድርን ይኸውን፣ በታ መዓልቲ እቲኣ ግና ብዝዀነ ይኹን መገዲ ክትቀብሮ ኣሎካ። (እቲ ዝተሰቕለ ብኣምላኽ ርጉም እዩ እሞ፤) እታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ርስቲ ጌሩ ዝህበኩም ምድርኹም ከይትረክስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር ዘንድ የተረገመ ነውና ሥጋው በእንጨት ላይ አይደር፤ ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ የሰጠህን ምድር እንዳታረክስ በእርግጥ በዚያው ቀን ቅበረው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር ዘንድ የተረገመ ነውና ሬሳው በእንጨት ላይ አይደር፤ ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ የሰጠህን ምድር እንዳታረክስ በእርግጥ በዚያው ቀን ቅበረው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በድኑን በዕንጨት ላይ እንደ ተሰቀለ አታሳድረው፤ ምክንያቱም በዕንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር ዘንድ የተረገመ ነውና፤ አምላክህ ጌታ ርስት አድርጎ የሚሰጥህን ምድር እንዳታረክስ በዚያኑ ዕለት ቅበረው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ካቀቴዳ ምን አ አሃይ አቆፖ፤ አ ሄ ጋላስ ሞግተ። አያዉ ጎፐ፥ ም ቦላን ካቀት ሀይቂያ ኦንነ ጾሳን ሸቀቴዳዋ። መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ ላታ ኦደ እምያ ህንተ ቢታ ህንተ ቱንሶፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | he kak'etteedda mitsan Aa anhay ak'oppo; Aa he gallassi moogite. Ayaw gooppe, mitsaa bollan kak'etti hayk'k'iyaa ooninne S'oossan shek'etteeddawaa. Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo laata ootsiide immiyaa hintte biittaa hintte tunissoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | miththa bolla kaqetti hayqqida asi Xoossi qanggidaade gidida gishshas iza ahay miththa bolla kaqetti aqopo; GODAA intte Xoossay inttes immiza biitta tunisontta mala hayqqida ahaza he gallas moogite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚ ቦላ ካቄቲ ሃይቂዳ ኣሲ ጾሲ ቃንጊዳዴ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዛ ኣሃይ ሚ ቦላ ካቄቲ ኣቆፖ፤ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዛ ቢታ ቱኒሶንታ ማላ ሃይቂዳ ኣሃዛ ሄ ጋላስ ሞጊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ም ቦላ እያ አሀይ አቆፖ፤ እያ ሄ ጋላስ ሞጋ። ም ቦላ ካቀትድ ሀይቅያ ኦንካ ፆሳን ባደትዳይሳ። ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ ላታ ኦድ እምያ ነ ቢታ ቱንሶፓ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | he mithaa bolla iya ahay aqopo; iya he gallas mooga. Mitha bolla kaqetidi hayqiya oonika Xoossan baadetidaysa. Goday, ne Xoossay new laata oothidi immiya ne biitta tunisopa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በድኑን በዕንጨት ላይ እንደ ተሰቀለ አታሳድረው፤ ምክንያቱም በዕንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ዘንድ የተረገመ ነውና፤ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ርስት አድርጎ የሚሰጥህን ምድር እንዳታረክስ፣ በዚያኑ ዕለት ቅበረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር የተረገመ ስለ ሆነ አስከሬኑ በእንጨት ላይ ተሰቅሎ አይደር፤ እግዚአብሔር አምላክህ በርስትነት የሚሰጥህን ምድር እንዳታረክስ አስከሬኑን በዚያኑ ዕለት ቅበረው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ሬሳኡ ሽዑ መዓልቲ ደኣ ቕበርዎ እምበር፥ ኣብ ዕንፀይቲ ኣይሕደር። እቲ ኣብ ዕንፀይቲ ዝተሰቕለ ብእግዚኣብሄር ዝተረግመ እዩ እሞ፥ ነታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንርስቲ ዝህበኩም ምድሪ፥ እቲ ሬሳ ኣብ ዕንፀይቲ ብምሕዳሩ ኣይተርክስዋ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ሬሳኡ ሽዑ መኦኣልቲ ደአ ቕበሮ እምበር፡ ኣብ ዕጨይቲ ኣይሕደር። እቲ እተሰቕለ ብእግዚኣብሄር እተረግመ እዩ እሞ፡ ነታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንርስቲ ዚህበካ ምድሪ ኣይተርክስ። |