Deuteronomy 21:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዓበይቲ ከተማኡ ድማ፡ እዚ ወድና ድርቅን ዓማጽን እዩ፡ ድምጽና ኣይሰምዕን እዩ፤ በላዕን ሰካርን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የከተማዉንም ሰዎች፦ ‘ይህ ልጃችን ትዕቢተኛና ዐመፀኛ ነው፥ ቃላችንንም አይሰማም፤ ስስታምና ሰካራም ነው’ ይበሉአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የከተማውንም ሽማግሌዎች። ይህ ልጃችን እልከኛና ዓመፀኛ ነው፥ ለቃላችንም አይታዘዝም ስስታምና ሰካራም ነው ይበሉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘ይህ ልጃችን እልከኛና ዓመፀኛ ነው፤ አይታዘዘንም፤ አባካኝና ሰካራም ነው’ ብለው ለአለቆች ይንገሯቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጭማቶ ሀዋዳን ያግኖ፤ ‘ሀዌ ኑ ናአይ ሞርግያ ዞዳነ ማካላንቻ፤ እ ኑዉ ሙለካ አዛዘተና፤ ሚሻ ላል ካእያዋነ ኡሻንቻ’ ያጊደ ኦድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | C'imatoo hawaadan yaagino; ‹Hawe nu na'ay morggiyaa zoddaanne makkalanchcha; I nuw mulekka azazettena; miishshaa laali kaa'iyaawaanne ushshanchcha› yaagiide odino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hayssi nu naazi wozina muume; makkallanchcha; nuus azazettenna; maththotteessinne miish coo dhayssees» gi cimatas yootetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሲ ኑ ናዚ ዎዚና ሙሜ፤ ማካላንቻ፤ ኑስ ኣዛዜቴና፤ ማቴሲኔ ሚሽ ጮ ይሴስ» ጊ ጪማታስ ዮቴቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ጭማታኮ፥ “ሀይስ ኑ ናአይ ዎዛና ሙመነ ማካላንቾ፤ እ ኑስ ኪተተና፤ እ ያራምባነ ኡሻንቾ” ያግድ ኦዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti cimatako, “Haysi nu na7ay wozana muumenne makallancho; I nuus kiitetenna; I yarambanne ushshancho” yaagidi odo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ይህ ልጃችን እልከኛና ዐመፀኛ ነው፤ አይታዘዘንም፤ አባካኝና ሰካራም ነው” ብለው ለአለቆች ይንገሯቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሚያስፈርዱበትም ጊዜ እንዲህ ይበሉ፥ ‘እነሆ፥ ይህ ልጃችን እልኸኛና ዐመፀኛ ነው፤ ለእኛ መታዘዝን እምቢ ብሎአል፤ ሰካራምና ገንዘብ አባካኝ ሆኖብናል፤’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘እዝ ወድና እዙይ ህልኸኛን ዓመፀኛን፥ ንቓልና ዘይሰምዕ፥ ስሱዕን ሰካርን እዩ’ ይበልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ዓበይቲ እታ ኸተማኡ፡ እዚ ወድና እዚ ህልኸኛን ዓመጸኛን እዩ፡ ንቓልና ኣይሰምዕን፡ ህሩፍን ሰካርን እዩ፡ ከአ ይበልዎም። |