Deuteronomy 21:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዓበይቲ ከተማኡ ድማ፡ እዚ ወድና ድርቅን ዓማጽን እዩ፡ ድምጽና ኣይሰምዕን እዩ፤ በላዕን ሰካርን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የከ​ተ​ማ​ዉ​ንም ሰዎች፦ ‘ይህ ልጃ​ችን ትዕ​ቢ​ተ​ኛና ዐመ​ፀኛ ነው፥ ቃላ​ች​ን​ንም አይ​ሰ​ማም፤ ስስ​ታ​ምና ሰካ​ራም ነው’ ይበ​ሉ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የከተማውንም ሽማግሌዎች። ይህ ልጃችን እልከኛና ዓመፀኛ ነው፥ ለቃላችንም አይታዘዝም ስስታምና ሰካራም ነው ይበሉአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ‘ይህ ልጃችን እልከኛና ዓመፀኛ ነው፤ አይታዘዘንም፤ አባካኝና ሰካራም ነው’ ብለው ለአለቆች ይንገሯቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጭማቶ ሀዋዳን ያግኖ፤ ‘ሀዌ ኑ ናአይ ሞርግያ ዞዳነ ማካላንቻ፤ እ ኑዉ ሙለካ አዛዘተና፤ ሚሻ ላል ካእያዋነ ኡሻንቻ’ ያጊደ ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) C'imatoo hawaadan yaagino; ‹Hawe nu na'ay morggiyaa zoddaanne makkalanchcha; I nuw mulekka azazettena; miishshaa laali kaa'iyaawaanne ushshanchcha› yaagiide odino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hayssi nu naazi wozina muume; makkallanchcha; nuus azazettenna; maththotteessinne miish coo dhayssees» gi cimatas yootetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሲ ኑ ናዚ ዎዚና ሙሜ፤ ማካላንቻ፤ ኑስ ኣዛዜቴና፤ ማቴሲኔ ሚሽ ጮ ይሴስ» ጊ ጪማታስ ዮቴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ጭማታኮ፥ “ሀይስ ኑ ናአይ ዎዛና ሙመነ ማካላንቾ፤ እ ኑስ ኪተተና፤ እ ያራምባነ ኡሻንቾ” ያግድ ኦዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti cimatako, “Haysi nu na7ay wozana muumenne makallancho; I nuus kiitetenna; I yarambanne ushshancho” yaagidi odo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ይህ ልጃችን እልከኛና ዐመፀኛ ነው፤ አይታዘዘንም፤ አባካኝና ሰካራም ነው” ብለው ለአለቆች ይንገሯቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሚያስፈርዱበትም ጊዜ እንዲህ ይበሉ፥ ‘እነሆ፥ ይህ ልጃችን እልኸኛና ዐመፀኛ ነው፤ ለእኛ መታዘዝን እምቢ ብሎአል፤ ሰካራምና ገንዘብ አባካኝ ሆኖብናል፤’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ‘እዝ ወድና እዙይ ህልኸኛን ዓመፀኛን፥ ንቓልና ዘይሰምዕ፥ ስሱዕን ሰካርን እዩ’ ይበልዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ዓበይቲ እታ ኸተማኡ፡ እዚ ወድና እዚ ህልኸኛን ዓመጸኛን እዩ፡ ንቓልና ኣይሰምዕን፡ ህሩፍን ሰካርን እዩ፡ ከአ ይበልዎም።