Deuteronomy 21:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብኣይ ድምጺ ኣቡኡን ድምጺ ኣዲኡን ዘይሰምዕ፡ እንተ ቀጺዖምዎ፡ ዘይሰምዖም ድርቅናን ዓማጽን ወዲ እንተ ኣልይዎ፡ ንሱ ኸኣ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣይሰምዖን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ማንም ሰው ለአ​ባቱ ቃልና ለእ​ናቱ ቃል የማ​ይ​ታ​ዘዝ፥ ቢገ​ሥ​ጹ​ትም የማ​ይ​ሰ​ማ​ቸው ትዕ​ቢ​ተ​ኛና ዐመ​ፀኛ ልጅ ቢኖ​ረው፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ማንም ሰው ለአባቱ ቃልና ለእናቱ ቃል የማይታዘዝ ቢቀጡትም የማይሰማቸው እልከኛና ዓመፀኛ ልጅ ቢኖረው፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አንድ ሰው፥ የአባቱን ወይም የእናቱን ትእዛዝ የማይሰማ፥ ቢቀጡትም የማይታረም እልከኛና ዓመፀኛ ልጅ ቢኖረው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አዎነ አትዉ አዛዘተናን እጼዳ፥ ኡንቱንቱ ሴርናካ ስመና ሞርግያ ዞዳነ ማካላንቻ ግዲደ ስመና ናእ ደኦፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Aawoonne aatiw azazettenan is's'eedda, unttunttu seerinakka simmenna morggiyaa zoddaanne makkalanchcha gidiide simmenna na'i de'ooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aawassinne aayis azazettontta ixxidi istti muriinkka simmontta ixxida makkallanchchanne wozina muume nay isttas diikko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣዋሲኔ ኣዪስ ኣዛዜቶንታ ኢጺዲ ኢስቲ ሙሪንካ ሲሞንታ ኢጺዳ ማካላንቻኔ ዎዚና ሙሜ ናይ ኢስታስ ዲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አዋስነ አየስ ኪተቶና እፅዳ፥ ኤንቲ ሴርንካ ስሞና፥ ዎዛና ሙመነ ማካላንቾ ግድዳ ናእ ደእኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aawasinne aayes kiitetonna ixida, enti seerinka simmonna, wozana muumenne makallancho gidida na7i de7iko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንድ ሰው፣ የአባቱን ወይም የእናቱን ትእዛዝ የማይሰማ፣ ቢቀጡትም የማይታረም እልከኛና ዐመፀኛ ልጅ ቢኖረው፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንድ ሰው ምንም ቢቀጡት የማይመለስ እልኸኛና ዐመፀኛ ሆኖ፥ ለወላጆቹ የማይታዘዝ ልጅ ይኖረው ይሆናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንሓደ ሰብ፥ ህልኸኛን ዓመፀኛን፥ ቃል ኣቦኡን ቃል እኖኡን ዘይሰምዕ፥ እንተ ቐፅዕዎውን ዘይእዘዝ፥ ውሉድ እንተ ሃለዎ፥
Amharic Tigrinya 2011 ንሓደ ሰብ ሀልኸኛን ዓመጸኛን፡ ቃል ኣቦኡን ቃል ኣዲኡን ዘይሰምዕ ወዲ እንተለዎ፡ እንተ ቐጽዕዎ ድማ ዘይእዘዞም፡