Deuteronomy 21:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ ንወዲ እቲ ዚጽላእ በዅሪ ኻብ ዘለዎ ዅሉ ዕጽፊ ኽፋል ብምሃብ ኣፍልጦ ይህቦ። ምኽንያቱ ንሱ መጀመርታ ሓይሉ እዩ፤ መሰል በዅሪ ናቱ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን ከከ​ብቱ ሁለት እጥፍ ለእ​ርሱ በመ​ስ​ጠት ከተ​ጠ​ላ​ችው ሚስት የተ​ወ​ለ​ደው ልጅ በኵር እንደ ሆነ ያስ​ታ​ውቅ። የኀ​ይሉ መጀ​መ​ሪያ ነውና በኵ​ር​ነቱ የእ​ርሱ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን ከከብቱ ሁለት እጥፍ ለእርሱ በመስጠት ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ በኵር እንደ ሆነ ያስታውቅ። የኃይሉ መጀመሪያ ነውና በኵርነቱ የእርሱ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይልቁንም ከተጠላችው ሚስቱ ለተወለደው ልጅ ካለው ሀብት ሁሉ ሁለት እጅ ድርሻውን በመስጠት ብኩርናውን ያስታውቅ፤ ያ ልጅ የአባቱ ኃይል መጀመሪያ ነውና፤ የብኩርና መብት የእርሱ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀራ ናናዉ እምያዋፐ ላኡ ኩሽያ አ እምያዋን ሀ እጽያን ናአይ ባይራ ግድያዋ ኤርሳናዉ በሰ። አያዉ ጎፐ፥ ሄ ናአይ አዉ ኩሽያ ገድያ ጳልቄዳ ባይራ ግድያ ድራዉ፥ ባይራቱዋ እ አካናዉ በሰ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hara naanaw immiyaawaappe laa"u kushiyaa aatsi immiyaawan ha is's'iyaani na'ay bayira gidiyaawaa erissanaw besse. Ayaw gooppe, he na'ay aw kushiyaa gediyaa p'alk'k'eedda bayira gidiyaa diraw, bayiratuwaa I akkanaw besse.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Bayra naazi izi siiqontta machcheyfe yelettikokka izi izas koyro yelo gidida gishshas hankko naytappe aaththidi nam7u kushe aaththi immidi izi bayra gididayssa eriso.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባይራ ናዚ ኢዚ ሲቆንታ ማቼይፌ ዬሌቲኮካ ኢዚ ኢዛስ ኮይሮ ዬሎ ጊዲዳ ጊሻስ ሃንኮ ናይታፔ ናምኡ ኩሼ ኣ ኢሚዲ ኢዚ ባይራ ጊዲዳይሳ ኤሪሶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀራ ናይታስ እመይሳፈ እያዉ ናምኡ ኩሸ አድ እምድ እ ዶሶናር ናአይ ባይራ ግደይሳ ኤርሳናዉ በሴስ። ሄ ናአይ እያዉ ኩሸ ቶሆ ጳልቅዳ ባይራ ግድያ ግሾ፥ ባይራተ እ ኤካናዉ በሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hara naytas immeysafe iyaw nam7u kushe aathidi immidi I dosonnari na7ay bayra gideysa erisanaw bessees. He na7ay iyaw kushe toho phalqida bayra gidiya gisho, bayratetha I ekanaw bessees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይልቁንም ከተጠላችው ሚስቱ ለተወለደው ልጅ ካለው ሀብት ሁሉ ሁለት እጅ ድርሻውን በመስጠት ብኵርናውን ያስታውቅ፤ ያ ልጅ የአባቱ ኀይል መጀመሪያ ነውና፣ የብኵርና መብት የራሱ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከማያፈቅራት ሚስቱ የተወለደ ቢሆንም እንኳ ለበኲር ልጁ የሚሰጠው ድርሻ ከሌሎቹ የነፍስ ወከፍ ድርሻ በእጥፍ ከፍ ያለ መሆን አለበት፤ ስለዚህም ያ ሰው ልጁ በመጀመሪያ በመወለዱ በኲር መሆኑን ተረድቶ የብኲርና ድርሻውን ሊሰጠው ይገባል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንወዲ እታ ፅልእቲ ኻብ ኵሉ ዘለዎ ዕፅፊ ብምሃብ በዅሪ ምዃኑ የፍልጦ። ንሱ ናይ ሓይሉ መጀመርታ ፍረ እዩ እሞ፤ በዅርነት ንእኡ እዩ ዝግባእ።
Amharic Tigrinya 2011 ንወዲ እታ ጽልእቲ ኻብ ኩሉ ዘለዎ ዕጽፊ ብምሃቡ በኹሪ ምዃኑ የፍልጦ፡ ንሱ መጀምርታ ሓይሉ እዩ እሞ፡ ብኹርነት ንእኡ ይግብኦ።