Deuteronomy 21:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ንደቁ ነቲ ዘለዎ ኺወርሱ እንተ ፈቐደ፡ ንወዲ እቲ ፍቑር በዅሪ ኣብ ቅድሚ ወዲ እቲ በዅሪ ዝዀነ ወዲ እቲ ዚጽላእ ኣይገብሮን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለል​ጆቹ ከብ​ቱን በሚ​ያ​ወ​ር​ስ​በት ቀን ከተ​ጠ​ላ​ችው ሚስት በተ​ወ​ለ​ደው በበ​ኵሩ ፊት ከተ​ወ​ደ​ደ​ችው ሚስት የተ​ወ​ለ​ደ​ውን ልጅ በኵር ያደ​ር​ገው ዘንድ አይ​ገ​ባ​ውም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለልጆቹ ከብቱን በሚያወርስበት ቀን ከተጠላችው ሚስት በተወለደው በበኵሩ ፊት ከተወደደችው ሚስት የተወለደውን ልጅ በኵር ያደርገው ዘንድ አይገባውም፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንብረቱን ለልጆቹ በሚያወርስበት ጊዜ፥ የብኩርናን መብት ከማይወዳት ሚስቱ ከወለደው በኩር ልጅ ገፎ፥ ከሚወዳት ሚስቱ ለተወለደው ልጁ፥ በአድልዎ መስጠት አይገባውም፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባረ ናናዉ ባረ አቁዋ እ ላትስያ ዎደ፥ እ እጽያንፐ የለቴዳ ባይራይ ደእሽን፥ እ ዶስያንፐ የለቴዳ ቴፋ ባይራያናዉ በሰና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) bare naanaw bare ak'uwaa I laatissiyaa wode, I is's'iyaanippe yeletteedda bayiray de'ishshin, I dosiyaanippe yeletteedda teefaa bayirayanaw bessena.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) izi ba haaro ba naytas gishiza wode izi ixxizaarippe yelettida bayra naaza bayrateththaa kadhidi ba dosizaarippe yelettida naazas maaddidi aaththi immanaas bessenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ባ ሃሮ ባ ናይታስ ጊሺዛ ዎዴ ኢዚ ኢጺዛሪፔ ዬሌቲዳ ባይራ ናዛ ባይራቴ ካዲ ባ ዶሲዛሪፔ ዬሌቲዳ ናዛስ ማዲዲ ኣ ኢማናስ ቤሴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ባ ናይታ ባ ሻሉዋ ላትስያ ዎደ፥ እ ዶሶናርፐ የለትዳ ባይራይ ደእሽን፥ እ ዶስያርፐ የለትዳ ካሉዋ ባይራያናዉ በሰና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I ba nayta ba shaluwa laatisiya wode, I dosonnaripe yeletida bayray de7ishin, I dosiyaripe yeletida kaaluwa bayrayanaw bessenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንብረቱን ለልጆቹ በሚያወርስበት ጊዜ፣ የብኵርናን መብት ከማይወድዳት ሚስቱ ከወለደው በኵር ልጅ ገፎ፣ ከሚወድዳት ሚስቱ ለተወለደው ልጁ በአድልዎ መስጠት አይገባውም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ታዲያ፥ ያ ሰው ሀብቱንና ንብረቱን ለልጆቹ በሚያካፍልበት ጊዜ ለበኲር ልጁ ሊሰጥ የሚገባውን ድርሻ በተለይ ከሚያፈቅራት ሚስቱ ለተወለደው ልጁ በመስጠት አድልዎ ማድረግ አይገባውም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ገንዘቡ ንደቁ ዘውርሰላ መዓልቲ፥ ነቲ በዅሪ ዝኾነ ወዲ እታ ፅልእቲ የውርሶ እምበር፥ ብኣድልዎ ንወዲ እታ ፍትውቲ ኣየውርሶ።
Amharic Tigrinya 2011 ኪኸውን ድማ እዩ፡ በታ ገንጸቡ ንደቁ ዜውርሰላ መዓልቲ፡ ወዲ እታ ጽልእቲ፡ ንሱ በኹሪ በሎ፡ ካብኡ ኣምሪሑ ንወዲ እታ ፍትውቲ በኹሪ ኺገብር ኣይኽእልን።