Deuteronomy 21:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ንደቁ ነቲ ዘለዎ ኺወርሱ እንተ ፈቐደ፡ ንወዲ እቲ ፍቑር በዅሪ ኣብ ቅድሚ ወዲ እቲ በዅሪ ዝዀነ ወዲ እቲ ዚጽላእ ኣይገብሮን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለልጆቹ ከብቱን በሚያወርስበት ቀን ከተጠላችው ሚስት በተወለደው በበኵሩ ፊት ከተወደደችው ሚስት የተወለደውን ልጅ በኵር ያደርገው ዘንድ አይገባውም፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለልጆቹ ከብቱን በሚያወርስበት ቀን ከተጠላችው ሚስት በተወለደው በበኵሩ ፊት ከተወደደችው ሚስት የተወለደውን ልጅ በኵር ያደርገው ዘንድ አይገባውም፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንብረቱን ለልጆቹ በሚያወርስበት ጊዜ፥ የብኩርናን መብት ከማይወዳት ሚስቱ ከወለደው በኩር ልጅ ገፎ፥ ከሚወዳት ሚስቱ ለተወለደው ልጁ፥ በአድልዎ መስጠት አይገባውም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ ናናዉ ባረ አቁዋ እ ላትስያ ዎደ፥ እ እጽያንፐ የለቴዳ ባይራይ ደእሽን፥ እ ዶስያንፐ የለቴዳ ቴፋ ባይራያናዉ በሰና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | bare naanaw bare ak'uwaa I laatissiyaa wode, I is's'iyaanippe yeletteedda bayiray de'ishshin, I dosiyaanippe yeletteedda teefaa bayirayanaw bessena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | izi ba haaro ba naytas gishiza wode izi ixxizaarippe yelettida bayra naaza bayrateththaa kadhidi ba dosizaarippe yelettida naazas maaddidi aaththi immanaas bessenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ባ ሃሮ ባ ናይታስ ጊሺዛ ዎዴ ኢዚ ኢጺዛሪፔ ዬሌቲዳ ባይራ ናዛ ባይራቴ ካዲ ባ ዶሲዛሪፔ ዬሌቲዳ ናዛስ ማዲዲ ኣ ኢማናስ ቤሴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ባ ናይታ ባ ሻሉዋ ላትስያ ዎደ፥ እ ዶሶናርፐ የለትዳ ባይራይ ደእሽን፥ እ ዶስያርፐ የለትዳ ካሉዋ ባይራያናዉ በሰና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I ba nayta ba shaluwa laatisiya wode, I dosonnaripe yeletida bayray de7ishin, I dosiyaripe yeletida kaaluwa bayrayanaw bessenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንብረቱን ለልጆቹ በሚያወርስበት ጊዜ፣ የብኵርናን መብት ከማይወድዳት ሚስቱ ከወለደው በኵር ልጅ ገፎ፣ ከሚወድዳት ሚስቱ ለተወለደው ልጁ በአድልዎ መስጠት አይገባውም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ታዲያ፥ ያ ሰው ሀብቱንና ንብረቱን ለልጆቹ በሚያካፍልበት ጊዜ ለበኲር ልጁ ሊሰጥ የሚገባውን ድርሻ በተለይ ከሚያፈቅራት ሚስቱ ለተወለደው ልጁ በመስጠት አድልዎ ማድረግ አይገባውም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ገንዘቡ ንደቁ ዘውርሰላ መዓልቲ፥ ነቲ በዅሪ ዝኾነ ወዲ እታ ፅልእቲ የውርሶ እምበር፥ ብኣድልዎ ንወዲ እታ ፍትውቲ ኣየውርሶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪኸውን ድማ እዩ፡ በታ ገንጸቡ ንደቁ ዜውርሰላ መዓልቲ፡ ወዲ እታ ጽልእቲ፡ ንሱ በኹሪ በሎ፡ ካብኡ ኣምሪሑ ንወዲ እታ ፍትውቲ በኹሪ ኺገብር ኣይኽእልን። |