Deuteronomy 21:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብኣይ ክልተ ኣንስቲ እንተ ኣልይዋ፡ ሓንቲ ዜፍቅራ፡ እታ ኻልአይቲ ከኣ እትጸልእ እሞ፡ ውሉድ እንተ ወሊደን፡ እቲ ፍቑር ኰነ እቲ ዚጽላእ። እቲ በዅሪ ወዲ ድማ እታ እተጸልአት እንተ ዀይኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ለአ​ንድ ሰው አን​ዲቱ የተ​ወ​ደ​ደች፥ አን​ዲ​ቱም የተ​ጠ​ላች ሁለት ሚስ​ቶች ቢኖ​ሩት፥ ለእ​ር​ሱም የተ​ወ​ደ​ደ​ችው፥ ደግ​ሞም የተ​ጠ​ላ​ችው ልጆ​ችን ቢወ​ልዱ፥ በኵ​ሩም ከተ​ጠ​ላ​ችው ሚስት የተ​ወ​ለ​ደው ልጅ ቢሆን፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለአንድ ሰው አንዲቱ የተወደደች አንዲቱም የተጠላች ሁለት ሚስቶች ቢኖሩት፥ ለእርሱም የተወደደችው ደግሞም የተጠላችው ልጆችን ቢወልዱ፥ በኵሩም ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ ቢሆን፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አንድ ሰው ሁለት ሚስቶች ቢኖሩት፤ አንደኛዋን የሚወዳት፥ ሌላዋን ግን የሚጠላት ቢሆን፥ ሁለቱም ወንዶች ልጆችን ወልደውለት በኩር ልጁ ግን የተወለደው ከማይወዳት ሚስቱ ቢሆን፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እት አሳዉ እ ዶስያነ እጽያ ላኡ ማጫ አሳቱ ደኦፐ፥ ቃይ ሀ ላአቱካ አዉ አቱማ ናናቱዋ የሌዳዋንታ ግድሽን፥ ባይራ የለቴዳዌ ሀ እጽያ ማጫ ምሽራትፐ የለቴዳዋ ግዶፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Itti asaw I dosiyaanne is's'iyaa laa"u mac'c'a asatuu de'ooppe, k'ay ha laa"atuukka aw attuma naanatuwaa yeleeddawantta gidishin, bayira yeletteeddawe ha is's'iyaa mac'c'a mishiratippe yeletteeddawaa gidooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi asi nam7u machcho ekkidi isttafe issineyo dosidi issineyo ixxiko he nam7atikka izas attuma nayta yelikko he yelettida naytappe bayrazi izi ixxizaari naa gidikko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ኣሲ ናምኡ ማቾ ኤኪዲ ኢስታፌ ኢሲኔዮ ዶሲዲ ኢሲኔዮ ኢጺኮ ሄ ናምኣቲካ ኢዛስ ኣቱማ ናይታ ዬሊኮ ሄ ዬሌቲዳ ናይታፔ ባይራዚ ኢዚ ኢጺዛሪ ና ጊዲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አሳስ እ ዶስያነ ዶሶና ናምኡ ማቸት ደእኮ፥ ሄ ናምአይካ እያዉ አደ ናአ የልኮ፥ ባይራይ እ ዶሶና ማቸፔ የለትዳባ ግድኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asas I dosiyanne dosonna nam7u macheti de7iko, he nam7ayka iyaw adde na7a yeliko, bayray I dosonna macceepe yeletidaba gidiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንድ ሰው ሁለት ሚስቶች ቢኖሩት፣ አንደኛዋን የሚወድዳት፣ ሌላዋን ግን የሚጠላት ቢሆን፣ ሁለቱም ወንዶች ልጆችን ወልደውለት በኵር ልጁ ግን የተወለደው ከማይወድዳት ሚስቱ ቢሆን፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንድ ሰው ሁለት ሚስቶችን አግብቶ አንደኛይቱን አፍቅሮ ሌላይቱን ባያፈቅርና ሁለቱም ወንዶች ልጆችን ቢወልዱለት፥ ምናልባት የመጀመሪያው ልጅ የተወለደው ከማይወዳት ሚስቱ ቢሆን፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንሓደ ሰብኣይ ክልተ ኣንስቲ፥ እታ ሓንቲ ፍትውቲ እታ ሓንቲ ድማ ፅልእቲ እንተ ሃልየናኦ እሞ፥ ክልቲኣተን ውሉድ እንተ ወለዳ፥ እቲ በዅሪ ኸዓ ወዲ እታ ፅልእቲ እንተ ኾነ፥
Amharic Tigrinya 2011 ንሓደ ሰብኣይ ክልተ ኣንስቲ እንተ ኣለዋኣ፡ እታ ሓንቲ ፍትውቲ እታ ሓንቲ ኸአ ጽልእቲ፡ እታ ፍትውትን እታ ጽልእትን ደቂ እንተ ወለዳሉ፡ እቲ በኹሪ ኸአ ወዲ እታ ጽልእቲ እንተ ኾነ፡