Deuteronomy 21:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ሰብኣይ ክልተ ኣንስቲ እንተ ኣልይዋ፡ ሓንቲ ዜፍቅራ፡ እታ ኻልአይቲ ከኣ እትጸልእ እሞ፡ ውሉድ እንተ ወሊደን፡ እቲ ፍቑር ኰነ እቲ ዚጽላእ። እቲ በዅሪ ወዲ ድማ እታ እተጸልአት እንተ ዀይኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለአንድ ሰው አንዲቱ የተወደደች፥ አንዲቱም የተጠላች ሁለት ሚስቶች ቢኖሩት፥ ለእርሱም የተወደደችው፥ ደግሞም የተጠላችው ልጆችን ቢወልዱ፥ በኵሩም ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ ቢሆን፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለአንድ ሰው አንዲቱ የተወደደች አንዲቱም የተጠላች ሁለት ሚስቶች ቢኖሩት፥ ለእርሱም የተወደደችው ደግሞም የተጠላችው ልጆችን ቢወልዱ፥ በኵሩም ከተጠላችው ሚስት የተወለደው ልጅ ቢሆን፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አንድ ሰው ሁለት ሚስቶች ቢኖሩት፤ አንደኛዋን የሚወዳት፥ ሌላዋን ግን የሚጠላት ቢሆን፥ ሁለቱም ወንዶች ልጆችን ወልደውለት በኩር ልጁ ግን የተወለደው ከማይወዳት ሚስቱ ቢሆን፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እት አሳዉ እ ዶስያነ እጽያ ላኡ ማጫ አሳቱ ደኦፐ፥ ቃይ ሀ ላአቱካ አዉ አቱማ ናናቱዋ የሌዳዋንታ ግድሽን፥ ባይራ የለቴዳዌ ሀ እጽያ ማጫ ምሽራትፐ የለቴዳዋ ግዶፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Itti asaw I dosiyaanne is's'iyaa laa"u mac'c'a asatuu de'ooppe, k'ay ha laa"atuukka aw attuma naanatuwaa yeleeddawantta gidishin, bayira yeletteeddawe ha is's'iyaa mac'c'a mishiratippe yeletteeddawaa gidooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi nam7u machcho ekkidi isttafe issineyo dosidi issineyo ixxiko he nam7atikka izas attuma nayta yelikko he yelettida naytappe bayrazi izi ixxizaari naa gidikko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ኣሲ ናምኡ ማቾ ኤኪዲ ኢስታፌ ኢሲኔዮ ዶሲዲ ኢሲኔዮ ኢጺኮ ሄ ናምኣቲካ ኢዛስ ኣቱማ ናይታ ዬሊኮ ሄ ዬሌቲዳ ናይታፔ ባይራዚ ኢዚ ኢጺዛሪ ና ጊዲኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አሳስ እ ዶስያነ ዶሶና ናምኡ ማቸት ደእኮ፥ ሄ ናምአይካ እያዉ አደ ናአ የልኮ፥ ባይራይ እ ዶሶና ማቸፔ የለትዳባ ግድኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asas I dosiyanne dosonna nam7u macheti de7iko, he nam7ayka iyaw adde na7a yeliko, bayray I dosonna macceepe yeletidaba gidiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንድ ሰው ሁለት ሚስቶች ቢኖሩት፣ አንደኛዋን የሚወድዳት፣ ሌላዋን ግን የሚጠላት ቢሆን፣ ሁለቱም ወንዶች ልጆችን ወልደውለት በኵር ልጁ ግን የተወለደው ከማይወድዳት ሚስቱ ቢሆን፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንድ ሰው ሁለት ሚስቶችን አግብቶ አንደኛይቱን አፍቅሮ ሌላይቱን ባያፈቅርና ሁለቱም ወንዶች ልጆችን ቢወልዱለት፥ ምናልባት የመጀመሪያው ልጅ የተወለደው ከማይወዳት ሚስቱ ቢሆን፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንሓደ ሰብኣይ ክልተ ኣንስቲ፥ እታ ሓንቲ ፍትውቲ እታ ሓንቲ ድማ ፅልእቲ እንተ ሃልየናኦ እሞ፥ ክልቲኣተን ውሉድ እንተ ወለዳ፥ እቲ በዅሪ ኸዓ ወዲ እታ ፅልእቲ እንተ ኾነ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሓደ ሰብኣይ ክልተ ኣንስቲ እንተ ኣለዋኣ፡ እታ ሓንቲ ፍትውቲ እታ ሓንቲ ኸአ ጽልእቲ፡ እታ ፍትውትን እታ ጽልእትን ደቂ እንተ ወለዳሉ፡ እቲ በኹሪ ኸአ ወዲ እታ ጽልእቲ እንተ ኾነ፡ |