Deuteronomy 21:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክዳን ምርኮኣ ድማ ሓሊዋ ኣብ ቤትካ ትጸንሕ እሞ ወርሒ ምሉእ ንኣቦኣን ኣዲኣን ትሓዝን። ብድሕሪኡ ድማ ናብኣ ኣቲኻ ሰብኣያ ክትከውን ኢኻ፡ ንሳ ድማ ሰበይትኻ ትኸውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የተማረከችበትንም ልብስ ታወልቅላታለህ፤ በቤትህም ታስቀምጣታለህ፤ ስለ አባቷና ስለ እናቷ አንድ ወር ሙሉ ታለቅሳለች፤ ከዚያም በኋላ ትደርስባታለህ፤ ባልም ትሆናታለህ፤ እርስዋም ሚስት ትሆንልሃለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የተማረከችበትንም ልብስ ታወልቃለች፥ በቤትህም ተቀምጣ ስለ አባትዋና ስለ እናትዋ አንድ ወር ሙሉ ታለቅሳለች፤ ከዚያም በኋላ ትደርስባታለህ፥ ባልም ትሆናታለህ፥ እርስዋም ሚስት ትሆንልሃለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስትማረክ የለበሰችውንም ልብስ ታውልቅ፤ እቤትህ ተቀምጣ ለአባትና ለእናቷ ወር ሙሉ ካለቀሰችላቸው በኋላ፥ ልትደርስባትና ባል ልትሆናት፥ እርሷም ሚስት ልትሆንህ ትችላለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦሞደትያ ዎደ ደእያ ማዩዋ ቃራ ድጋደ፥ ነ ሶን ኡታደ፥ ባረ አዎነ ባረ ዳይዉ እት አግና ኩመን ካዮቱ። ሄዋፐ ጉይያን፥ እዞ አካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Omoodettiyaa wode de'iyaa mayuwaa k'aara diggaade, ne son uttaade, bare aawoonne bare daayiw itti aginaa kumentsaa kayyottu. Hewaappe guyyiyaan, izo akka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kase iza di7etta yashe may7ida may7o laammu; issi agina gakkanaas neson uttada olan hayqqida ba aayssinne ba aawaas yeekku; hessafe guye izo nees machcho ekka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሴ ኢዛ ዲኤታ ያሼ ማይኢዳ ማይኦ ላሙ፤ ኢሲ ኣጊና ጋካናስ ኔሶን ኡታዳ ኦላን ሃይቂዳ ባ ኣይሲኔ ባ ኣዋስ ዬኩ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢዞ ኔስ ማቾ ኤካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ድኤትያ ዎደ ደእያ ማኡዋ ላማዳ፥ እስ አጌና ነ ሶን ኡታዳ፥ ባ አዋስነ ባ አየስ ካዮቶ። ሄሳፈ ጉየ፥ እዮ ማቻ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | di7etiya wode de7iya ma7uwa laammada, issi ageena ne son uttada, ba aawasinne ba aayes kayoto. Hessafe guye, iyo macha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስትማረክ የለበሰችውንም ልብስ ታውልቅ፤ እቤትህ ተቀምጣ ለአባትና ለእናቷ ወር ሙሉ ካለቀሰችላቸው በኋላ፣ ልትደርስባትና ባል ልትሆናት፣ እርሷም ሚስት ልትሆንህ ትችላለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልብስዋን ትለውጥ፤ እርስዋም ከአንተ ጋር በቤትህ ተቀምጣ እስከ አንድ ወር ድረስ በጦርነት ስለሞቱት ወላጆችዋ ታልቅስ፤ ከዚያም በኋላ ሚስት አድርገህ ታገባታለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ኽማረኻ እንተለዋ ተኸዲነናኦ ዝነበራ ኽዳውንቲ ይደርብያኦ። ኣብ ኣባይትኹም ይንበራ፤ ነቦአንን ንኖአንን ከዓ ወርሒ ምሉእ ይብከያሎም። ድሕሪዙይ ኣእትዉወን እሞ፥ ንስኻትኩም ሰብኡተን ኩኑ፤ ንሳተን ድማ ኣንስትኹም ይኹና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ተኸዲናቶ እተማረኸት ክዳን ድማ ትደርብዮ፡ ኣብ ቤትካ ትንበር፡ ነቦኣን ነዲኣን ከአ ወርሒ ምሉእ ትብከየሎም። ድሕርዚ ኣእተዋ እሞ ሰበኣያ ትኹን ንሳ ድማ ሰበይትኻ ትኹን። |