Deuteronomy 21:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክዳን ምርኮኣ ድማ ሓሊዋ ኣብ ቤትካ ትጸንሕ እሞ ወርሒ ምሉእ ንኣቦኣን ኣዲኣን ትሓዝን። ብድሕሪኡ ድማ ናብኣ ኣቲኻ ሰብኣያ ክትከውን ኢኻ፡ ንሳ ድማ ሰበይትኻ ትኸውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የተ​ማ​ረ​ከ​ች​በ​ት​ንም ልብስ ታወ​ል​ቅ​ላ​ታ​ለህ፤ በቤ​ት​ህም ታስ​ቀ​ም​ጣ​ታ​ለህ፤ ስለ አባ​ቷና ስለ እናቷ አንድ ወር ሙሉ ታለ​ቅ​ሳ​ለች፤ ከዚ​ያም በኋላ ትደ​ር​ስ​ባ​ታ​ለህ፤ ባልም ትሆ​ና​ታ​ለህ፤ እር​ስ​ዋም ሚስት ትሆ​ን​ል​ሃ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የተማረከችበትንም ልብስ ታወልቃለች፥ በቤትህም ተቀምጣ ስለ አባትዋና ስለ እናትዋ አንድ ወር ሙሉ ታለቅሳለች፤ ከዚያም በኋላ ትደርስባታለህ፥ ባልም ትሆናታለህ፥ እርስዋም ሚስት ትሆንልሃለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስትማረክ የለበሰችውንም ልብስ ታውልቅ፤ እቤትህ ተቀምጣ ለአባትና ለእናቷ ወር ሙሉ ካለቀሰችላቸው በኋላ፥ ልትደርስባትና ባል ልትሆናት፥ እርሷም ሚስት ልትሆንህ ትችላለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኦሞደትያ ዎደ ደእያ ማዩዋ ቃራ ድጋደ፥ ነ ሶን ኡታደ፥ ባረ አዎነ ባረ ዳይዉ እት አግና ኩመን ካዮቱ። ሄዋፐ ጉይያን፥ እዞ አካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Omoodettiyaa wode de'iyaa mayuwaa k'aara diggaade, ne son uttaade, bare aawoonne bare daayiw itti aginaa kumentsaa kayyottu. Hewaappe guyyiyaan, izo akka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kase iza di7etta yashe may7ida may7o laammu; issi agina gakkanaas neson uttada olan hayqqida ba aayssinne ba aawaas yeekku; hessafe guye izo nees machcho ekka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካሴ ኢዛ ዲኤታ ያሼ ማይኢዳ ማይኦ ላሙ፤ ኢሲ ኣጊና ጋካናስ ኔሶን ኡታዳ ኦላን ሃይቂዳ ባ ኣይሲኔ ባ ኣዋስ ዬኩ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢዞ ኔስ ማቾ ኤካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ድኤትያ ዎደ ደእያ ማኡዋ ላማዳ፥ እስ አጌና ነ ሶን ኡታዳ፥ ባ አዋስነ ባ አየስ ካዮቶ። ሄሳፈ ጉየ፥ እዮ ማቻ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) di7etiya wode de7iya ma7uwa laammada, issi ageena ne son uttada, ba aawasinne ba aayes kayoto. Hessafe guye, iyo macha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስትማረክ የለበሰችውንም ልብስ ታውልቅ፤ እቤትህ ተቀምጣ ለአባትና ለእናቷ ወር ሙሉ ካለቀሰችላቸው በኋላ፣ ልትደርስባትና ባል ልትሆናት፣ እርሷም ሚስት ልትሆንህ ትችላለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልብስዋን ትለውጥ፤ እርስዋም ከአንተ ጋር በቤትህ ተቀምጣ እስከ አንድ ወር ድረስ በጦርነት ስለሞቱት ወላጆችዋ ታልቅስ፤ ከዚያም በኋላ ሚስት አድርገህ ታገባታለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ኽማረኻ እንተለዋ ተኸዲነናኦ ዝነበራ ኽዳውንቲ ይደርብያኦ። ኣብ ኣባይትኹም ይንበራ፤ ነቦአንን ንኖአንን ከዓ ወርሒ ምሉእ ይብከያሎም። ድሕሪዙይ ኣእትዉወን እሞ፥ ንስኻትኩም ሰብኡተን ኩኑ፤ ንሳተን ድማ ኣንስትኹም ይኹና።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ተኸዲናቶ እተማረኸት ክዳን ድማ ትደርብዮ፡ ኣብ ቤትካ ትንበር፡ ነቦኣን ነዲኣን ከአ ወርሒ ምሉእ ትብከየሎም። ድሕርዚ ኣእተዋ እሞ ሰበኣያ ትኹን ንሳ ድማ ሰበይትኻ ትኹን።