Deuteronomy 21:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክትወርስዋ ዚህበኩም ምድሪ፡ ኣብ መሮር እተቐመጠ ሰብ እንተ ተረኺቡ፡ መን ከም ዝቐተሎ እንተ ዘይተፈልጠ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትወ​ር​ሳት ዘንድ በሚ​ሰ​ጥህ ምድር የተ​ገ​ደለ ሰው በሜዳ ወድቆ ቢገኝ፥ ገዳ​ዩም ባይ​ታ​ወቅ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህ እግዚአብሔር ትወርሳት ዘንድ በሚሰጥህ ምድር የተገደለ ሰው በሜዳ ወድቆ ቢገኝ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አምላክህ ጌታ እንድትወርሳት በሚሰጥህ ምድር አንድ ሰው ተገድሎ ሜዳ ላይ ቢገኝና ገዳዩም ማን እንደሆነ ባይታወቅ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተ ላታናዳን መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ እምያ ጋድያን፥ ኦን ዎደንቶ ኤረና አሃይ ኩንዲደ ቤቶፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hintte laattanaadan Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo immiyaa gadiyaan, ooni wod'eeddentto erenna anhay kunddiide beettooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte laattana mala GODAA intte Xoossi inttes immiza biittayn ooni wodhidaakko erettontta asa ahay coo demban kundi beettiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ላታና ማላ ጎዳ ኢንቴ ጾሲ ኢንቴስ ኢሚዛ ቢታይን ኦኒ ዎዳኮ ኤሬቶንታ ኣሳ ኣሃይ ጮ ዴምባን ኩንዲ ቤቲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ላታና መላ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ እምያ ቢታን፥ ኦን ዎዳኮ ኤረቶና አህ ኩንድድ በንትኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne laattana mela Goday, ne Xoossay new immiya biittan, ooni wodhidaako eretonna ahi kundidi bentiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) እንድትወርሳት በሚሰጥህ ምድር አንድ ሰው ተገድሎ ሜዳ ላይ ቢገኝና ገዳዩም ማን እንደ ሆነ ባይታወቅ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እግዚአብሔር እንድትወርሳት በሚሰጥህ ምድር በሜዳ ላይ ማን እንደ ገደለው ሳይታወቅ አንድ ሰው ተገድሎ ቢገኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንርስቲ ዝህበኩም ምድሪ ዝተቐትለ ሰብ ኣብ በረኻ ወዲቑ እንተ ተረኽበ፥ ቀታሊኡ ድማ እንተ ዘይተፈልጠ፥
Amharic Tigrinya 2011 ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንርስቲ ዚህበካ ምድሪ እተቐትለ ሰብ ኣብ መሮር ወዲቑ እንተ ተረኸበ፡ ቀታሊኡ ድማ እንተ ዘይተፈልጠ።