Deuteronomy 20:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣገልገልቲ ድማ ነቶም ህዝቢ ምዝራቦምን ከምዚ ክብሉን ኣለዎም፦ እንታይ እዩ ዚፈርህን ተስፋ ዝቘረጸን፧ ልክዕ ከም ልቡ ልቢ ኣሕዋቱ ከይደክም፡ ኪዲ ናብ ቤቱ ይምለስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጸሐፍቱም ደግሞ ጨምረው፦ ማንም ፈሪና ልበ ድንጉጥ ሰው ቢሆን የወንድሞቹን ልብ እንደ እርሱ እንዳያስፈራ ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ ብለው ለሕዝቡ ይናገሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አለቆቹም ደግሞ ጨምረው። ማንም ፈሪና ድንጉጥ ሰው ቢሆን እርሱ ፈርቶ የወንድሞቹን ልብ ደግሞ እንዳያስፈራ ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ ብለው ለሕዝቡ ይናገሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ከዚያም አለቆቹ፥ ‘የሚፈራ ወይም ልቡ የሚባባ ሰው አለን? የወንድሞቹም ልብ እንዳይባባ ወደ ቤቱ ይመለስ’ በማለት ጨምረው ይናገሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ጋዳዋቱ ጉጂድካ አሳዉ ሀዋዳን ያግኖ፤ ‘ሀ አሳ ግዶን ያይያ አሳይነ ህርግያ አሳይ ኦንነ ደኦፐ፥ እ ባረ ላገቱዋ ዎዛናካ ያሻን ሴርሰናዳን እ ባረ ጎለ ስሞ’ ያግኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Gadaawatuu gujjiidikka asaw hawaadan yaagino; ‹Ha asaa giddon yayyiyaa asaynne hirggiyaa Asay ooninne de'ooppe, I bare laggetuwaa wozanaakka yashshan seerissennaadan I bare golle simmo› yaagino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ola asaa kaaleththizayti, «Wozinay babbiza asi intte garsan diikko hankko ola asaa wozina hirgisontta mala izi baso simmo» getto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦላ ኣሳ ካሌዛይቲ፥ «ዎዚናይ ባቢዛ ኣሲ ኢንቴ ጋርሳን ዲኮ ሃንኮ ኦላ ኣሳ ዎዚና ሂርጊሶንታ ማላ ኢዚ ባሶ ሲሞ» ጌቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቶራ ሞጮናት ጉጅድ ሀይሳዳ ያጎ፤ “ሀ አሳ ግዶን ያያነ ህርግያ ኦንካ ደእኮ፥ እ ባ ላገታ ዎዛና ያሻን ትልእሳናፐ ሶ ስሞ” ያጎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Olaa kaaletheysati gujidi haysada yaago; “Ha asaa giddon yayyanne hirgiya oonika de7iko, I ba laggeta wozanaa yashshan til7isanaape soo simmo” yaago. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም አለቆቹ፣ “የሚፈራ ወይም ልቡ የሚባባ ሰው አለን? የወንድሞቹም ልብ እንዳይባባ ወደ ቤቱ ይመለስ” በማለት ጨምረው ይናገሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የጦር መሪዎች በሌላም በኩል እንዲህ ብለው ይጠይቁ፥ ‘ወኔ የጐደለው ፈሪ ሰው በመካከላችሁ ይገኛልን? እንዲህ ያለ ሰው ወደ ቤቱ ይመለስ፤ እንዲህ ያለ ሰው የሌሎችን ወኔ ያቀዘቅዛል፤’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣሕሉቕ ከዓ ወሲኾም ነቶም ህዝቢ፦ ‘ፈራሕ ሰብ፥ ልቡ ዝጃጁ መን ኣሎ? ኸምቲ ልቡ፥ ልቢ ኣሕዋቱ ኸዓ ኸየሸብርስ፥ ይኺድ፤ ናብ ቤቱውን ይመለስ’ ይበልዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም መኳንንቲ ኸአ ነቶም ህዝቢ ወሲኾም ይዛረብዎም፡ ይበሉ ድማ፡ ፈራህ ሰብ ልቡ ዚጀጁ መን ኣሎ፡ ከምቲ ልቡ፡ ልቢ ኣሕዋቱ ኸአ ከይሽበርሲ፡ ይኺድ ናብ ቤቱውን ይመለስ። |