Deuteronomy 20:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ኣገልገልቲ ድማ ነቶም ህዝቢ ተዛሪቦም ከምዚ ክብሉ ይግባእ፦ ሓድሽ ቤት ሰሪሑ ዘይወፈየ እንታይ እዩ፧ ናብ ቤቱ ይምለስ፣ ኣብ ውግእ ከይመውት ካልእ ሰብ ከይውፍያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጸሐ​ፍ​ትም ለሕ​ዝቡ እን​ዲህ ብለው ይና​ገሩ፦ አዲስ ቤት ሠርቶ ያላ​ስ​መ​ረቀ ሰው ቢኖር በጦ​ር​ነት እን​ዳ​ይ​ሞት ሌላም ሰው እን​ዳ​ያ​ስ​መ​ር​ቀው ወደ ቤቱ ተመ​ልሶ ይሂድ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አለቆችም ለሕዝቡ እንዲህ ብለው ይናገሩ። አዲስ ቤት ሠርቶ ያላስመረቀ ሰው ቢኖር በሰልፍ እንዳይሞት ሌላም ሰው እንዳያስመርቀው ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አለቆቹም ለሠራዊቱ እንዲህ ይበሉ፤ ‘አዲስ ቤት ሠርቶ ያላስመረቀ አለን? ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ፤ ያለበለዚያ በጦርነቱ ላይ ይሞትና ቤቱን የሚያስመርቀው ሌላ ሰው ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኦላ ጋዳዋቱ ኡንቱንታ ሀዋዳን ያግኖ፤ ‘ኦራ ጎልያ ኬጺደ ገልቤና አሳይ ደኦፐ፥ እ ሀ ኦላን ሀይቂና፥ ሀራ አሳይ አ ጎልያ ገለናዳን፥ እ ጎለ ስሞ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Olaa gadaawatuu unttuntta hawaadan yaagino; ‹Ooratsa golliyaa kees's'iide gelibeenna Asay de'ooppe, I ha olan hayk'k'ina, hara Asay Aa golliyaa gelennaadan, I golle simmo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe kaallidi ola asaa kaaleththizayti olanchchatas, «Ooraththa keeth keexxidi gelontta asi intte garsan diikko izi olaso bi hayqqiin hara asi iza keeththan gelontta mala baso guye simmo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ካሊዲ ኦላ ኣሳ ካሌዛይቲ ኦላንቻታስ፥ «ኦራ ኬ ኬጺዲ ጌሎንታ ኣሲ ኢንቴ ጋርሳን ዲኮ ኢዚ ኦላሶ ቢ ሃይቂን ሃራ ኣሲ ኢዛ ኬን ጌሎንታ ማላ ባሶ ጉዬ ሲሞ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቶራ ሞጮናት ኦላንቾታኮ፥ “ኦራ ኬ ኬፅድ ገልቦና አስ ደእኮ፥ እ ኦላን ሀይቅን፥ ሀራ አስ እያ ኬን ገሎና መላ እ ሶ ስሞ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Toora moconati olanchotako, “Ooratha keethi keexidi geliboonna asi de7iko, I olan hayqin, hara asi iya keethan gelonna mela I soo simmo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አለቆቹም ለሰራዊቱ እንዲህ ይበሉ፤ “አዲስ ቤት ሠርቶ ያላስመረቀ አለን? ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ፤ አለዚያ በጦርነቱ ላይ ይሞትና ቤቱን የሚያስመርቀው ሌላ ሰው ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ከዚህ በኋላ የጦር መሪዎች ለዘማቾች እንዲህ ይበሉ፤ ‘አዲስ ቤት የሠራና አስመርቆ ያልገባበት ሰው በመካከላችሁ ይገኛልን? ይህ ከሆነ እርሱ ወደ ቤቱ ይመለስ፤ እርሱ በጦርነት ላይ ቢሞት ሌላ ሰው ቤቱን አስመርቆ ይገባበታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እቶም ኣሕሉቕ ድማ ነቶም ህዝቢ ‘ሓድሽ ገዛ ዝሰርሐ ሰብ እሞ ዘየመረቖ መን ኣሎ? ኣብቲ ውግእ ከይመውት እሞ ኻልእ ሰብ ከየመርቖስ ይኺድ፤ ናብ ቤቱ ድማ ይመለስ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም መዃንንቲ ድማ ንህዝቢ ኸምዚ ኢሎም ይዛረቡ፡ ሓድሽ ቤት ዝሰርሔ ሰብ እሞ ዘየመረቖ መን ኣሎ፡ ኣብቲ ውግእ ከይመውት እሞ ካልእ ሰብ ከየመርቖስ፡ ይኺድ ናብ ቤቱ ይመለስ።