Deuteronomy 20:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣገልገልቲ ድማ ነቶም ህዝቢ ተዛሪቦም ከምዚ ክብሉ ይግባእ፦ ሓድሽ ቤት ሰሪሑ ዘይወፈየ እንታይ እዩ፧ ናብ ቤቱ ይምለስ፣ ኣብ ውግእ ከይመውት ካልእ ሰብ ከይውፍያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጸሐፍትም ለሕዝቡ እንዲህ ብለው ይናገሩ፦ አዲስ ቤት ሠርቶ ያላስመረቀ ሰው ቢኖር በጦርነት እንዳይሞት ሌላም ሰው እንዳያስመርቀው ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አለቆችም ለሕዝቡ እንዲህ ብለው ይናገሩ። አዲስ ቤት ሠርቶ ያላስመረቀ ሰው ቢኖር በሰልፍ እንዳይሞት ሌላም ሰው እንዳያስመርቀው ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አለቆቹም ለሠራዊቱ እንዲህ ይበሉ፤ ‘አዲስ ቤት ሠርቶ ያላስመረቀ አለን? ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ፤ ያለበለዚያ በጦርነቱ ላይ ይሞትና ቤቱን የሚያስመርቀው ሌላ ሰው ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኦላ ጋዳዋቱ ኡንቱንታ ሀዋዳን ያግኖ፤ ‘ኦራ ጎልያ ኬጺደ ገልቤና አሳይ ደኦፐ፥ እ ሀ ኦላን ሀይቂና፥ ሀራ አሳይ አ ጎልያ ገለናዳን፥ እ ጎለ ስሞ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Olaa gadaawatuu unttuntta hawaadan yaagino; ‹Ooratsa golliyaa kees's'iide gelibeenna Asay de'ooppe, I ha olan hayk'k'ina, hara Asay Aa golliyaa gelennaadan, I golle simmo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe kaallidi ola asaa kaaleththizayti olanchchatas, «Ooraththa keeth keexxidi gelontta asi intte garsan diikko izi olaso bi hayqqiin hara asi iza keeththan gelontta mala baso guye simmo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ካሊዲ ኦላ ኣሳ ካሌዛይቲ ኦላንቻታስ፥ «ኦራ ኬ ኬጺዲ ጌሎንታ ኣሲ ኢንቴ ጋርሳን ዲኮ ኢዚ ኦላሶ ቢ ሃይቂን ሃራ ኣሲ ኢዛ ኬን ጌሎንታ ማላ ባሶ ጉዬ ሲሞ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቶራ ሞጮናት ኦላንቾታኮ፥ “ኦራ ኬ ኬፅድ ገልቦና አስ ደእኮ፥ እ ኦላን ሀይቅን፥ ሀራ አስ እያ ኬን ገሎና መላ እ ሶ ስሞ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Toora moconati olanchotako, “Ooratha keethi keexidi geliboonna asi de7iko, I olan hayqin, hara asi iya keethan gelonna mela I soo simmo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አለቆቹም ለሰራዊቱ እንዲህ ይበሉ፤ “አዲስ ቤት ሠርቶ ያላስመረቀ አለን? ወደ ቤቱ ተመልሶ ይሂድ፤ አለዚያ በጦርነቱ ላይ ይሞትና ቤቱን የሚያስመርቀው ሌላ ሰው ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከዚህ በኋላ የጦር መሪዎች ለዘማቾች እንዲህ ይበሉ፤ ‘አዲስ ቤት የሠራና አስመርቆ ያልገባበት ሰው በመካከላችሁ ይገኛልን? ይህ ከሆነ እርሱ ወደ ቤቱ ይመለስ፤ እርሱ በጦርነት ላይ ቢሞት ሌላ ሰው ቤቱን አስመርቆ ይገባበታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እቶም ኣሕሉቕ ድማ ነቶም ህዝቢ ‘ሓድሽ ገዛ ዝሰርሐ ሰብ እሞ ዘየመረቖ መን ኣሎ? ኣብቲ ውግእ ከይመውት እሞ ኻልእ ሰብ ከየመርቖስ ይኺድ፤ ናብ ቤቱ ድማ ይመለስ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም መዃንንቲ ድማ ንህዝቢ ኸምዚ ኢሎም ይዛረቡ፡ ሓድሽ ቤት ዝሰርሔ ሰብ እሞ ዘየመረቖ መን ኣሎ፡ ኣብቲ ውግእ ከይመውት እሞ ካልእ ሰብ ከየመርቖስ፡ ይኺድ ናብ ቤቱ ይመለስ። |