Deuteronomy 20:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሓንቲ ኸተማ ንምውጋእ ምስኣ ውግእ ብምግባር ንነዊሕ እዋን ምስ ከበብካያ፡ ኣእዋዋ ብሓይሊ ሓርማዝ ብምእታው ኣይትጥፍኦ። ካብኣቶም ክትበልዑ እምበር ኣይትቖርጽዎምን ትኽእሉ ኢኹም እሞ። ኦም መሮር ህይወት ሰብ እያ) ኣብ ከበባ ክትጥቀመሎም፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ከተማዪቱን ለመውጋትና ለመውሰድ ብዙ ቀን ብትከብባት፥ ምሳርህን አንሥተህ ዛፎችዋን አትቍረጥ፤ ከእነርሱ ትበላለህና አትቍረጣቸው፤ ወደ አንተ ይመጣና ወደ ቅጥርህም ይገባ ዘንድ የምድር ዛፍ ሰው መሆኑ ነውን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከተማይቱን ለመውሰድ በመውጋት ብዙ ቀን ከብበህ ባስጨነቅሃት ጊዜ፥ ምሳርህን አንሥተህ ዛፎችዋን አትቍረጥ፤ ከእነርሱ ትበላለህና አትቍረጣቸው፤ ከብበህ የምታጠፋው የምድር ዛፍ ሰው መሆኑ ነውን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አንድን ከተማ ተዋግተህ ለመያዝ የረጅም ጊዜ ከበባ ካደረግህ፥ ዛፎቹን በመጥረቢያ ጨፍጭፈህ አታጥፋ፤ የእነርሱን ፍሬ መብላት ትችላለህና አትቁረጣቸው፤ ከበህ የምታጠፋቸው የሜዳ ዛፎች ሰዎች ናቸውን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ካታማ ኦይቃናዉ ዩሹዋ ዶድ፥ ዳሮ ጋላሳ ኦለቲደ ጋምእያ ዎደ፥ አን ደእያ አይፍያ እምያ ም ካልታን ቃንጾፕተ፤ ኡንቱንቱ አይፍያ ሚተፐ አትና፥ ኡንቱንታ ቃንጾፕተ። አያዉ ጎፐ፥ ህንተ ዩሹዋን ዶዲደ ኦልያዌ አሳፐ አትና፥ ደምባን ደእያ ም ግደና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Katamaa oyk'k'anaw yuushshuwaa dooddi, daro gallassaa olettiide gam"iyaa wode, aan de'iyaa ayfiyaa immiyaa mitsaa kalttan k'ans's'oppite; unttunttu ayfiyaa miiteppe attina, unttuntta k'ans's'oppite. Ayaw gooppe, hintte yuushshuwaan dooddiide oliyaawe asaappe attina, dembban de'iyaa mitsaa gidenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte katamaa oykkanaas dooddi daro gallas olettishe gam7iza wode izan diza ayfe immiza miththata ayfe intte maana dandayza gishshas istta qanxxofte; istti ayfe ayfiza miththafe attiin asara olettiza as gidettenna; he demban diza miththata qanxxofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ካታማ ኦይካናስ ዶዲ ዳሮ ጋላስ ኦሌቲሼ ጋምኢዛ ዎዴ ኢዛን ዲዛ ኣይፌ ኢሚዛ ሚታ ኣይፌ ኢንቴ ማና ዳንዳይዛ ጊሻስ ኢስታ ቃንጾፍቴ፤ ኢስቲ ኣይፌ ኣይፊዛ ሚፌ ኣቲን ኣሳራ ኦሌቲዛ ኣስ ጊዴቴና፤ ሄ ዴምባን ዲዛ ሚታ ቃንጾፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ካታማ ኦይካናዉ ዩሹዋ ነ ተቃዳ፥ ዳሮ ጋላስ ኦለታሸ ጋምእያ ዎደ፥ እያን ደእያ አይፈ እምያ ም አይፍያ ማፐ አትሽን፥ ቃንፆፋ። ነ ዩሹዋ ተቅድ ኦለይ አሰፐ አትሽን፥ ደንባን ደእያ ም ግደና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi katama oykanaw yuushuwa ne teqada, daro gallas oletashe gam7iya wode, iyan de7iya ayfe immiya mithaa ayfiya mape attishin, qanxofa. Ne yuushuwa teqidi oley asepe attishin, denban de7iya mithaa gidenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንድን ከተማ ተዋግተህ ለመያዝ የረጅም ጊዜ ከበባ ካደረግህ፣ ዛፎቹን በመጥረቢያ ጨፍጭፈህ አታጥፋ፤ የእነርሱን ፍሬ መብላት ትችላለህና አትቍረጣቸው፤ ከብበህ የምታጠፋቸው የሜዳ ዛፎች ሰዎች ናቸውን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንዲት ከተማ ለመማረክ በምትዘጋጅበት ጊዜ ከበባው ረጅም ጊዜ የወሰደ እንደ ሆነ የዛፎቹ ፍሬ ምግብ ሊሆኑህ ስለሚችሉና ዛፎችም እንደ ሰዎች ከበባ የሚደረግባቸው ስላልሆኑ ዛፎችን አትቊረጥ። የሜዳ ዛፎችን ከበባ የምታደርግባቸው ሰዎች ናቸውን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንሓንቲ ኸተማ፥ ምእንቲ ኽትሕዝዋ ብዙሕ መዓልቲ እንትትከብዋ፥ ኣእዋማ ብማሕፀ ኣይትቝረፁ። ካብኣተን ፍረ ኽትበልዑ ኢኹም እሞ፥ ኣይትቝረፅወን። ዝዋግኡኹም ሰባት እምበር ኣእዋም ኣይኮኑንሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሓንቲ ኸተማ፡ ምእንቲ ኽትሕዛ ብዙሕ መዓልቲ ምስ እትኸባ፡ ኣእዋማ ብማሕጸ ኣይተጥፍእ። ካብኤን ክትበልዕ ኢኻ እሞ፡ ኣይትቑረጸን። ኣእዋም መሮር፡ ንስኻ እትኸቦም፡ ሰባትዶ እዮም፡ |