Deuteronomy 20:18 — Compare Translations

12 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ኣብ ልዕሊ ኣማልኽቶም ዝገበርዎ ዅሉ ፍንፉን ነገራት ከይትገብሩ ምእንቲ ኺምህሩኹም። ስለዚ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ሓጢኣት ክትገብር ኣሎካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለአ​ማ​ል​ክ​ቶ​ቻ​ቸው ያደ​ረ​ጉ​ትን ርኵ​ሰት ሁሉ ታደ​ርጉ ዘንድ እን​ዳ​ያ​ስ​ተ​ም​ሩ​አ​ችሁ፥ በአ​ም​ላ​ካ​ችሁ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ላይ ኀጢ​አት እን​ዳ​ት​ሠሩ ትረ​ግ​ማ​ቸ​ዋ​ለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አለበለዚያ አማልክታቸውን በሚያመልኩበት ጊዜ የሚፈጽሟቸውን አስጸያፊ ተግባራት ሁሉ ታደርግ ዘንድ ያስተምሩሃል፤ በጌታ በእግዚአብሔርም ላይ ኃጢአት ትሠራለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዌ ዮፐ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ጾሳቶ ጎይንያ ቱና ኦሱዋ ህንተ ኦናዳን ህንተና ታማርሳና፤ ሄዋን ህንተ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ቦላ ናጋራ ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewe d'ayooppe, unttunttu barenttu s'oossatoo goyinniyaa tuna oosuwaa hintte ootsanaadan hinttena tamaarissana; hewan hintte Med'inaa Godaa hintte S'oossaa bolla nagaraa ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte histtontta aggiko istti bantta eeqa xoossatas goynniza tuna ooso intte ooththana mala inttena tamaarsana; hessan GODAA intte Xoossaa bolla nagara ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ሂስቶንታ ኣጊኮ ኢስቲ ባንታ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኒዛ ቱና ኦሶ ኢንቴ ኦና ማላ ኢንቴና ታማርሳና፤ ሄሳን ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ቦላ ናጋራ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄስ ሀኖና እፅኮ፥ ኤንቲ ባንታ ፆሳታ ጎይንሸ ኦያ እፀትዳ ኦሶታ ህንተ ኦና መላ ህንተና ታማርስድ፥ ጎዳ ህንተ ፆሳ ቦላ ህንተ ናጋራ ኦና መላ ደንና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessi hanonna ixiko, enti banta xoossata goyinnishe oothiya ixetida oosota hinte oothana mela hintena tamaarsidi, Godaa hinte Xoossaa bolla hinte nagara oothana mela denthethana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አለዚያ አማልክታቸውን በሚያመልኩበት ጊዜ የሚፈጽሟቸውን አስጸያፊ ተግባራት ሁሉ ታደርግ ዘንድ ያስተምሩሃል፤ በአምላክህ በእግዚአብሔርም (ኤሎሂም ያህዌ) ላይ ኀጢአት ትሠራለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህንንም የምታደርጉት ለባዕዳን አማልክቶቻቸው ስለ መስገድ አጸያፊ የሆነውን ነገር ሁሉ ለእናንተ በማስተማር እግዚአብሔር የሚጠላውን ኃጢአት እንድትሠሩ እንዳያደርጉአችሁ ነው።
Amharic Tigrinya 2011 ንሔታውያንን ንኣሞራውያንን ንከነኣናውያንንን ንፈረዛውያንን ንሃዋውያንን ንይቡሳውያንን ግና፡ ከምቲ ኣምልኽቶም ዚገብርዎ ኹሉ ፍያፎም ንምግባር ምእንቲ ኸይምህሩኹም እሞ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከይትብድሉስ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝአዘዘካ፡ ጠሪስካ ኣጥፍኣዮም።