Deuteronomy 20:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነተን ኣንስቲን ቈልዑን ነተን ጥሪትን ኣብታ ኸተማ ዘሎ ዅሉን ኵሉ ምርኮኣን ግና ንርእስኻ ውሰድ። ነቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝሃበካ ምርኮ ጸላእትኻ ድማ ክትበልዕ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሴቶቹና ከጓዙ በቀር እንስሶቹን፥ በከተማዪቱም ያለውን ምርኮ ሁሉ ዘርፈህ ለአንተ ትወስዳለህ፤ አምላክህም እግዚአብሔር የሚሰጥህን የጠላቶችህን ምርኮ ትበላለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ሴቶቹንና ሕፃናትን እንስሶቹንም በከተማይቱም ያለውን ምርኮ ሁሉ በዝብዘህ ለአንተ ትወስዳለህ፤ አምላክህም እግዚአብሔር የሚሰጥህን የጠላቶችህን ምርኮ ትበላለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ሴቶቹን ሕፃናትን፥ እንስሳቱንና በከተማዪቱ ውስጥ የሚገኘውን ማናቸውንም ነገር በምርኮ ለራስህ አድርግ አምላክህ ጌታ ከጠላቶችህ የሚሰጥህን ምርኮ ልትጠቀምበት ትችላለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ማጫ አሳ፥ ናናቱዋ፥ መህያነ ካታማ ግዶን ደእያ ኡባባ ኦሞዱዋ ኦደ ህንተንቶ አኪተ። ቃይ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ እምያ ህንተ ሞርከቱዋ ኦሞዱዋን ጎኤትተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin mac'c'a asaa, naanatuwaa, mehiyaanne katamaa giddon de'iyaa ubbabaa omooduwaa ootsiide hinttenttoo akkite. K'ay Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo immiyaa hintte morkkatuwaa omooduwaan go'ettite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin maccassatanne guuththa nayta, mehenne he katamayn diza aqota ubbaa inttes di7i ekkite; qasse GODAA intte Xoossay inttes immiza intte morkketa aqota inttes go7ettite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ማጫሳታኔ ጉ ናይታ፥ ሜሄኔ ሄ ካታማይን ዲዛ ኣቆታ ኡባ ኢንቴስ ዲኢ ኤኪቴ፤ ቃሴ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዛ ኢንቴ ሞርኬታ ኣቆታ ኢንቴስ ጎኤቲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ ማጫሳ፥ ናይታ፥ መህያነ ካታማን ደእያ ኡባባ ነዉ ድአ። ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ እምያ ነ ሞርከታ ሻሉዋ ጎኤታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, maccasa, nayta, mehiyanne kataman de7iya ubbaba new di77a. Goday, ne Xoossay new immiya ne morketa shaluwa go7eta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ሴቶቹን ሕፃናትን፣ እንስሳቱንና በከተማዪቱ ውስጥ የሚገኘውን ማናቸውንም ነገር በምርኮ ለራስህ አድርግ፤ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ከጠላቶችህ የሚሰጥህን ምርኮ ልትጠቀምበት ትችላለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሆኖም ሴቶችንና ሕፃናት ልጆችን፥ እንስሶችንና በከተማይቱ ውስጥ ያለውን ንብረት ሁሉ ለራስህ ማርከህ ትወስዳለህ፤ የጠላቶችህ ንብረት የሆነውን ሁሉ ልትጠቀምበት ትችላለህ፤ እግዚአብሔር አምላክህ እርሱን ለአንተ አሳልፎ ሰጥቶሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣንስትን ህፃናትን እንስሳን፥ ኣብታ ኸተማ ዘሎ ዅሉ ምርኮኣን ንኣኻትኩም ውሰድዎ። እቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝሃበኩም ምርኮ ፀላእትኹም ከዓ ኽትበልዑ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣንስትን ሕጻናትን ማልን ኣብታ ኸተማ ዘሎ ኹሉን ግና፡ ብዘሎ ምርኮኣ ንኣኻ ምርኮ ውሰዶ። እቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝህበካ ምርኮ ጸላእትኻ ኸአ ክትበልዕ ኢኻ። |