Deuteronomy 20:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነተን ኣንስቲን ቈልዑን ነተን ጥሪትን ኣብታ ኸተማ ዘሎ ዅሉን ኵሉ ምርኮኣን ግና ንርእስኻ ውሰድ። ነቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝሃበካ ምርኮ ጸላእትኻ ድማ ክትበልዕ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሴ​ቶ​ቹና ከጓዙ በቀር እን​ስ​ሶ​ቹን፥ በከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም ያለ​ውን ምርኮ ሁሉ ዘር​ፈህ ለአ​ንተ ትወ​ስ​ዳ​ለህ፤ አም​ላ​ክ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ሰ​ጥ​ህን የጠ​ላ​ቶ​ች​ህን ምርኮ ትበ​ላ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን ሴቶቹንና ሕፃናትን እንስሶቹንም በከተማይቱም ያለውን ምርኮ ሁሉ በዝብዘህ ለአንተ ትወስዳለህ፤ አምላክህም እግዚአብሔር የሚሰጥህን የጠላቶችህን ምርኮ ትበላለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ሴቶቹን ሕፃናትን፥ እንስሳቱንና በከተማዪቱ ውስጥ የሚገኘውን ማናቸውንም ነገር በምርኮ ለራስህ አድርግ አምላክህ ጌታ ከጠላቶችህ የሚሰጥህን ምርኮ ልትጠቀምበት ትችላለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ማጫ አሳ፥ ናናቱዋ፥ መህያነ ካታማ ግዶን ደእያ ኡባባ ኦሞዱዋ ኦደ ህንተንቶ አኪተ። ቃይ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ እምያ ህንተ ሞርከቱዋ ኦሞዱዋን ጎኤትተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin mac'c'a asaa, naanatuwaa, mehiyaanne katamaa giddon de'iyaa ubbabaa omooduwaa ootsiide hinttenttoo akkite. K'ay Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo immiyaa hintte morkkatuwaa omooduwaan go'ettite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin maccassatanne guuththa nayta, mehenne he katamayn diza aqota ubbaa inttes di7i ekkite; qasse GODAA intte Xoossay inttes immiza intte morkketa aqota inttes go7ettite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ማጫሳታኔ ጉ ናይታ፥ ሜሄኔ ሄ ካታማይን ዲዛ ኣቆታ ኡባ ኢንቴስ ዲኢ ኤኪቴ፤ ቃሴ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዛ ኢንቴ ሞርኬታ ኣቆታ ኢንቴስ ጎኤቲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ ማጫሳ፥ ናይታ፥ መህያነ ካታማን ደእያ ኡባባ ነዉ ድአ። ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ እምያ ነ ሞርከታ ሻሉዋ ጎኤታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, maccasa, nayta, mehiyanne kataman de7iya ubbaba new di77a. Goday, ne Xoossay new immiya ne morketa shaluwa go7eta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ሴቶቹን ሕፃናትን፣ እንስሳቱንና በከተማዪቱ ውስጥ የሚገኘውን ማናቸውንም ነገር በምርኮ ለራስህ አድርግ፤ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ከጠላቶችህ የሚሰጥህን ምርኮ ልትጠቀምበት ትችላለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሆኖም ሴቶችንና ሕፃናት ልጆችን፥ እንስሶችንና በከተማይቱ ውስጥ ያለውን ንብረት ሁሉ ለራስህ ማርከህ ትወስዳለህ፤ የጠላቶችህ ንብረት የሆነውን ሁሉ ልትጠቀምበት ትችላለህ፤ እግዚአብሔር አምላክህ እርሱን ለአንተ አሳልፎ ሰጥቶሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣንስትን ህፃናትን እንስሳን፥ ኣብታ ኸተማ ዘሎ ዅሉ ምርኮኣን ንኣኻትኩም ውሰድዎ። እቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝሃበኩም ምርኮ ፀላእትኹም ከዓ ኽትበልዑ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣንስትን ሕጻናትን ማልን ኣብታ ኸተማ ዘሎ ኹሉን ግና፡ ብዘሎ ምርኮኣ ንኣኻ ምርኮ ውሰዶ። እቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝህበካ ምርኮ ጸላእትኻ ኸአ ክትበልዕ ኢኻ።