Deuteronomy 20:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስ ጸላእትኻን ምስ ኣፍራስካን ሰረገላታትካን ካብ እትርእዮ ንላዕሊ ህዝብኻን ክትዋጋእ ምስ ወጻእካ፡ ካብ ምድሪ ግብጺ ዘደየበካ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምሳኻ ስለ ዘሎ፡ ኣይትፍራህ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ጠላ​ቶ​ች​ህን ለመ​ው​ጋት በወ​ጣህ ጊዜ፥ ፈረ​ሶ​ች​ንና ፈረ​ሰ​ኞ​ችን ሕዝ​ቡ​ንም ከአ​ንተ ይልቅ በዝ​ተው ባየህ ጊዜ፥ ከግ​ብፅ ሀገር ያወ​ጣህ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከአ​ንተ ጋር ነውና አት​ፍ​ራ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጠላቶችህን ለመውጋት በወጣህ ጊዜ፥ ፈረሶችንና ሰረገሎችን ሕዝቡንም ከአንተ ይልቅ በዝተው ባየህ ጊዜ፥ ከግብፅ አገር ያወጣህ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና አትፍራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ከግብጽ ያወጣህ አምላክህ ጌታ ከአንተ ጋር ነውና፥ ጠላቶችህን ለመውጋት ወደ ጦርነት ስትሄድ፥ ሠረገሎችንና ፈረሶችን ከአንተ የሚበልጥ ሠራዊትንም በምታይበት ጊዜ አትፍራቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተ ሞርክያና ኦለታናዉ ብያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ፓራቱ፥ ፓራ ጋረቱነ ኡንቱንቱ ኦላንቻቱ ህንተፐ ዳርና በኢደ፥ ኡንቱንቶ ያዮፕተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ህንተና ግብጼፐ ከሴዳ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተናና ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hintte morkkiyaanna olettanaw biyaa wode, unttunttu paratuu, paraa gaaretuunne unttunttu olanchchatuu hintteppe darina be'iide, unttunttoo yayyoppite; ayaw gooppe, hinttena Gibs'eppe kesseedda Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenana de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte intte morkketa olana bishin para-gaaretinne toga asati inttefe daro gidikko hessa be7idi dagammofte; gaasoykka inttena Gibxeppe kessida GODAA intte Xoossay inttenara diza gishshas babbofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ኢንቴ ሞርኬታ ኦላና ቢሺን ፓራ-ጋሬቲኔ ቶጋ ኣሳቲ ኢንቴፌ ዳሮ ጊዲኮ ሄሳ ቤኢዲ ዳጋሞፍቴ፤ ጋሶይካ ኢንቴና ጊብጼፔ ኬሲዳ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴናራ ዲዛ ጊሻስ ባቦፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነኒ ሞርከታራ ኦለታናዉ ብያ ዎደ፥ ኤንታ ፓራት፥ ፓራ ጋረትነ ኤንታ ኦላንቾት ኔፐ ዳርን በአዳ፥ ኤንታዉ ያዮፋ፤ ነና ግብፀፈ ከስዳ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ኔራ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni morketara oletanaw biya wode, enta parati, para gaaretinne enta olanchoti neepe darin be7ada, entaw yayyofa; nena Gibxefe kessida Goday, ne Xoossay neera de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጠላቶችህን ለመውጋት ወደ ጦርነት ስትሄድ፣ ሠረገሎችንና ፈረሶችን ከአንተ የሚበልጥ ሰራዊትንም በምታይበት ጊዜ አትፍራቸው፤ ከግብፅ ያወጣህ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ከአንተ ጋር ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ጠላቶችህን ለመውጋት ስትዘምት፥ ሠረገሎችንና ፈረሶችን፥ ከአንተ የሚበልጥም ሠራዊት ባየህ ጊዜ ከግብጽ ምድር ያወጣህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ስለ ሆነ አትፍራቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ምስ ፀላእትኹም ክትዋግኡ ምስ ወፃእኹም፥ ኣፍራስን ሰረገላታትን ካባኻትኩም ዝበዝሕ ሰራዊትን እንተ ረአኹም፥ እቲ ኻብ ግብፂ ዘውፅአኩም እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምሳኻትኩም እዩ እሞ፥ ኣይትፍርሕዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ምስ ጸላእትኻ ኽትዋጋእ ምስ ወጻእካ ኣፍራስን ሰረገላታትን ካባኻ ዚበዝሕ ህዝብን እንተ ርኤኻ፡ ሽዑ እቲ ኻብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእካ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምሳኻ እዩ ኣሞ፡ ኣይትፍርሃዮም።