Deuteronomy 20:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ጸላእትኻን ምስ ኣፍራስካን ሰረገላታትካን ካብ እትርእዮ ንላዕሊ ህዝብኻን ክትዋጋእ ምስ ወጻእካ፡ ካብ ምድሪ ግብጺ ዘደየበካ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምሳኻ ስለ ዘሎ፡ ኣይትፍራህ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ጠላቶችህን ለመውጋት በወጣህ ጊዜ፥ ፈረሶችንና ፈረሰኞችን ሕዝቡንም ከአንተ ይልቅ በዝተው ባየህ ጊዜ፥ ከግብፅ ሀገር ያወጣህ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና አትፍራቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጠላቶችህን ለመውጋት በወጣህ ጊዜ፥ ፈረሶችንና ሰረገሎችን ሕዝቡንም ከአንተ ይልቅ በዝተው ባየህ ጊዜ፥ ከግብፅ አገር ያወጣህ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና አትፍራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ከግብጽ ያወጣህ አምላክህ ጌታ ከአንተ ጋር ነውና፥ ጠላቶችህን ለመውጋት ወደ ጦርነት ስትሄድ፥ ሠረገሎችንና ፈረሶችን ከአንተ የሚበልጥ ሠራዊትንም በምታይበት ጊዜ አትፍራቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተ ሞርክያና ኦለታናዉ ብያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ፓራቱ፥ ፓራ ጋረቱነ ኡንቱንቱ ኦላንቻቱ ህንተፐ ዳርና በኢደ፥ ኡንቱንቶ ያዮፕተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ህንተና ግብጼፐ ከሴዳ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተናና ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hintte morkkiyaanna olettanaw biyaa wode, unttunttu paratuu, paraa gaaretuunne unttunttu olanchchatuu hintteppe darina be'iide, unttunttoo yayyoppite; ayaw gooppe, hinttena Gibs'eppe kesseedda Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenana de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte intte morkketa olana bishin para-gaaretinne toga asati inttefe daro gidikko hessa be7idi dagammofte; gaasoykka inttena Gibxeppe kessida GODAA intte Xoossay inttenara diza gishshas babbofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኢንቴ ሞርኬታ ኦላና ቢሺን ፓራ-ጋሬቲኔ ቶጋ ኣሳቲ ኢንቴፌ ዳሮ ጊዲኮ ሄሳ ቤኢዲ ዳጋሞፍቴ፤ ጋሶይካ ኢንቴና ጊብጼፔ ኬሲዳ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴናራ ዲዛ ጊሻስ ባቦፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነኒ ሞርከታራ ኦለታናዉ ብያ ዎደ፥ ኤንታ ፓራት፥ ፓራ ጋረትነ ኤንታ ኦላንቾት ኔፐ ዳርን በአዳ፥ ኤንታዉ ያዮፋ፤ ነና ግብፀፈ ከስዳ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ኔራ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni morketara oletanaw biya wode, enta parati, para gaaretinne enta olanchoti neepe darin be7ada, entaw yayyofa; nena Gibxefe kessida Goday, ne Xoossay neera de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጠላቶችህን ለመውጋት ወደ ጦርነት ስትሄድ፣ ሠረገሎችንና ፈረሶችን ከአንተ የሚበልጥ ሰራዊትንም በምታይበት ጊዜ አትፍራቸው፤ ከግብፅ ያወጣህ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ከአንተ ጋር ነውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ጠላቶችህን ለመውጋት ስትዘምት፥ ሠረገሎችንና ፈረሶችን፥ ከአንተ የሚበልጥም ሠራዊት ባየህ ጊዜ ከግብጽ ምድር ያወጣህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ስለ ሆነ አትፍራቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ምስ ፀላእትኹም ክትዋግኡ ምስ ወፃእኹም፥ ኣፍራስን ሰረገላታትን ካባኻትኩም ዝበዝሕ ሰራዊትን እንተ ረአኹም፥ እቲ ኻብ ግብፂ ዘውፅአኩም እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምሳኻትኩም እዩ እሞ፥ ኣይትፍርሕዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ጸላእትኻ ኽትዋጋእ ምስ ወጻእካ ኣፍራስን ሰረገላታትን ካባኻ ዚበዝሕ ህዝብን እንተ ርኤኻ፡ ሽዑ እቲ ኻብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእካ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምሳኻ እዩ ኣሞ፡ ኣይትፍርሃዮም። |