Deuteronomy 19:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ዅሉ ትእዛዛት እዚ ሎሚ ዝኣዘዝኩኹም ክትገብሩ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከተፍቅሩን ወትሩ ብመገዱ ክትመላለሱን እንተ ሓሊኹምዎም። ሽዑ ብዘይካ እዘን ሰለስተ ንርእስኻ ሰለስተ ከተማታት ክትውስኽ ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላ​ክ​ህን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትወ​ድድ ዘንድ፥ ሁል​ጊ​ዜም በመ​ን​ገዱ ሁሉ ትሄድ ዘንድ፥ ዛሬ የማ​ዝ​ዝ​ህን ይህ​ችን ትእ​ዛዝ ሁሉ ታደ​ር​ጋት ዘንድ ብት​ሰማ፥ በእ​ነ​ዚህ በሦ​ስት ከተ​ሞች ላይ ሌሎች ሦስት ከተ​ሞ​ችን ትጨ​ም​ራ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህን እግዚአብሔርን ትወድድ ዘንድ፥ ሁልጊዜም በመንገዱ ትሄድ ዘንድ፥ ዛሬ የማዝዝህን ይህችን ትእዛዝ ሁሉ ታደርጋት ዘንድ ብትጠብቅ፥ አምላክህ እግዚአብሔር ትወርሳት ዘንድ በሚሰጥህ ምድር ውስጥ ንጹሕ ደም እንዳይፈስስ ደምም በአንተ ላይ እንዳይሆን፥ በእነዚህ በሦስት ከተሞች ላይ ሌሎች ሦስት ከተሞችን ትጨምራለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታን እግዚአብሔርን እንድትወድና ምንጊዜም በመንገዱ እንድትሄድ ዛሬ የማዝህን እነዚህን ሕግጋት ሁሉ በጥንቃቄ እምትጠብቅ ከሆነ፥ በእነዚህ ላይ ሌሎች ሦስት ከተሞችን ትጨምራለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ሄዙ ካታማቱዋፐ ሀራ ሄዙ ካታማቱዋ ጉጂታ። ሀቼ ታን ህንተና አዛዝያዋ ኡባ ህንተ ፖሎፐ፥ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ዶሶፐነ እ ህንተና ታማርሴዳ ኦግያን ምኒደ ደኦፐ፥ ሀ ቢታይ ህንተንቶ እመታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ha heezzu katamatuwaappe hara heezzu katamatuwaa gujjiita. Hachche taani hinttena azaziyaawaa ubbaa hintte polooppe, Med'inaa Godaa hintte S'oossaa dosooppenne I hinttena tamaarisseedda ogiyaan minniide de'ooppe, ha biittay hinttenttoo imettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) hach ta inttena azazidayssa ubbaa intte polikko, GODAA intte Xoossaka siiqikko qasse iza ogen biikko izi inttes hanno biittayo immiza gishshas asi isttan baqati biidi attana mala hara heedzdzu katamata gujji giigsite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃች ታ ኢንቴና ኣዛዚዳይሳ ኡባ ኢንቴ ፖሊኮ፥ ጎዳ ኢንቴ ጾሳካ ሲቂኮ ቃሴ ኢዛ ኦጌን ቢኮ ኢዚ ኢንቴስ ሃኖ ቢታዮ ኢሚዛ ጊሻስ ኣሲ ኢስታን ባቃቲ ቢዲ ኣታና ማላ ሃራ ሄ ካታማታ ጉጂ ጊግሲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ሄ ካታማታ ቦላ ሀራ ሄ ካታማታ ጉጃ። ሀች ታ ነና ኪትያ ኡባ ነ ፖልኮ፥ ጎዳ ነ ፆሳ ዶስኮነ እ ነና ታማርስዳ ኦግያን ምናዳ ደእኮ፥ ሀ ቢታይ ነዉ እመታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ha heedzu katamata bolla hara heedzu katamata guja. Hachi ta nena kiittiya ubbaa ne poliko, Godaa ne Xoossaa dosikonne I nena tamaarsida ogiyan minnada de7iko, ha biittay new imetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላክህን እግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) እንድትወድድና ምንጊዜም በመንገዱ እንድትሄድ ዛሬ የማዝዝህን እነዚህን ሕግጋት ሁሉ በጥንቃቄ የምትጠብቅ ከሆነ፣ በእነዚህ ላይ ሌሎች ሦስት ከተሞችን ትጨምራለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ ዛሬ የማዝህን ትእዛዞች ሁሉ በመፈጸም እግዚአብሔር አምላክህን ብትወድና በመንገዱ ብትሄድ ይህችን ምድር ስለሚሰጥህ ሌሎች ሦስት የመጠለያ ከተሞች ጨምረህ ሥራ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ እዝ ኣነ ሎሚ ዝእዝዘኩም ዘለኹ ትእዛዝ ተጠንቂቕኩም እንተ ፈፂምኩምዎ፥ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እንተ ኣፍቂርኩምዎ፥ ኵልሻዕ ድማ ብመንገዱ እንተ ኼድኩም፥ ሽዑ ኣብ ልዕሊ እዘን ሰለስተ ኸተማታት እዚኣተን ንኣኻትኩም ካልኦት ሰለስተ ኸተማታት ኽትውስኹ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ኸአ ኣብ ማእከል እታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኽትወርሳ ዚህበካ ምድሪ ንጹህ ደም ከይኸውን እዩ።