Deuteronomy 19:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከምቲ ንኣቦታትኩም ብማሕላ እተመባጽዖም መሬትኩም እንተ ኣስፊሑ፡ ነታ ንኣቦታትኩም ኪህቦም ቃል ዝኣተወላ ምድሪ ዅላ እንተ ሃበኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላ​ክ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለአ​ባ​ቶ​ችህ እንደ ማለ​ላ​ቸው ዳር​ቻ​ህን ቢያ​ሰፋ፥ ለአ​ባ​ቶ​ችህ እሰ​ጣ​ቸ​ዋ​ለሁ ብሎ የተ​ና​ገ​ረ​ውን ምድር ሁሉ ቢሰ​ጥህ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህም እግዚአብሔር ለአባቶችህ እንደ ማለላቸው ዳርቻህን ቢያሰፋ፥ ይሰጣቸውም ዘንድ ለአባቶችህ የተናገረውን ምድር ሁሉ ቢሰጥህ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ለአባቶችህ በመሐላ በገባላቸው ቃል መሠረት ጌታ እግዚአብሔር ወሰንህን ሲያሰፋውና ለእነርሱ በሰጣቸው መሠረት ምድሪቷን ሁሉ ሲሰጥህ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ካሰ ህንተ ማይዛ አዋቶ ጫቄዳዋዳን ህንተ ዛዋ አሶፐ፥ ቃይ ህንተ ማይዛ አዋቶ እማና ጌዳ ቢታ ኡባ ህንተንቶ እሞፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'inaa Goday hintte S'oossay kase hintte mayzza aawaatoo c'aak'k'eeddawaadan hintte zawaa aassooppe, k'ay hintte mayzza aawaatoo immana geedda biittaa ubbaa hinttenttoo immooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA intte Xoossay kase intte aawatas gelida hidota qaalaa mala izi intte zawa aassiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ካሴ ኢንቴ ኣዋታስ ጌሊዳ ሂዶታ ቃላ ማላ ኢዚ ኢንቴ ዛዋ ኣሲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ካሰ ነ ማይዛታስ ጫቅዳይሳዳ ነ ዛዋ ዳልግስኮነ ነ ማይዛታስ እማና ግዳ ቢታ ኡባ ነዉ እምኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, ne Xoossay kase ne mayzatas caaqidaysada ne zawa dalgisikonne ne mayzatas immana gida biitta ubbaa new immiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለአባቶችህ በመሐላ በገባላቸው ቃል መሠረት፣ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ወሰንህን ሲያሰፋውና ለእነርሱ በሰጣቸው መሠረት ምድሪቷን ሁሉ ሲሰጥህ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እግዚአብሔር አምላክህ ለቀድሞ አባቶችህ በመሐላ የተስፋ ቃል በገባላቸው መሠረት ግዛትህን ቢያሰፋልህ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከምቲ ነቦታትኩም ዝመሓለሎም፥ ምድሪኹም ምስ ኣግፍሐልኩም፥ እቲ ነቦታትኩም ክህቦም ዘተስፈዎም፥ ኵላ እታ ምድሪ ምስ ሃበኩም፥
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ኸአ ኣብ ማእከል እታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኽትወርሳ ዚህበካ ምድሪ ንጹህ ደም ከይኸውን እዩ።