Deuteronomy 19:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ሓደ ሰብኣይ ምስ ብጻዩ ዕንጨይቲ ኺቘርጽ ናብ ጫካ ኺኣቱ ከሎ፡ ኢዱ ድማ ነታ ገረብ ንምቍራጽ ብሓርማዝ ምስ ዚውቃዕ፡ እቲ ርእሲ ድማ ካብ ሲኦል ወሪዱ ኣብ ልዕሊ ብጻዩ ምስ በትሪ፡ ይመውት። ናብ ሓንቲ ኻብተን ከተማታት ሃዲሙ ብህይወት ኪነብር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰው ከባ​ል​ን​ጀ​ራው ጋር እን​ጨት ሊለ​ቅም ወደ ዱር ቢሄድ፥ ዛፉ​ንም ሲቈ​ርጥ ምሳሩ ከእጁ ቢወ​ድቅ፥ ብረ​ቱም ከእ​ጄ​ታው ቢወ​ልቅ፥ በባ​ል​ን​ጀ​ራ​ውም ላይ ቢወ​ድ​ቅና ቢገ​ድ​ለው፥ ከእ​ነ​ዚህ ከተ​ሞች በአ​ን​ዲቱ ተማ​ጥኖ በሕ​ይ​ወት ይኖ​ራል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰው ከባልንጀራው ጋር እንጨት ሊቈርጥ ወደ ዱር ቢሄድ፥ ዛፉንም ሊቈርጥ ምሳሩን ሲያነሣ ብረቱ ከእጀታው ቢወልቅ፥ ባልንጀራውንም እስኪሞት ድረስ ቢመታው፥ ደም ተበቃዩ ነፍሰ ገዳዩን በልቡ ተናድዶ እንዳያሳድደው መንገዱም ሩቅ ስለ ሆነ አግኝቶ እንዳይገድለው፥ ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዲቱ ሸሽቶ በሕይወት ይኖራል፤ አስቀድሞ ጠላቱ፤ አልነበረምና ሞት አይገባውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንድ ሰው ከባልንጀራው ጋር እንጨት ሊቆርጥ ወደ ጫካ ቢሄድ፥ ዛፉን ለመጣል መጥረቢያውን በሚሰነዝርበት ጊዜ ብረቱ ከእጀታው ወልቆ ባልንጀራውን በመምታት ቢገድለው፥ ያ ሰው ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዱ በመሸሽ ሕይወቱን ማትረፍ ይችላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላኡ አሳይ ም ቃንጻናዉ ዎራ ቢና፥ እቱ ም ቃንጽሽን፥ ቱትያፐ አይፊ ኮለት ዎደ ህንኩዋ ዎፐ፥ ሄ ዎዳዌ ሀ ሄዙ ካታማቱዋፐ እቱዋ ባቃቲደ፥ ባረ ሸምፑዋ አሾ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laa"u Asay mitsaa k'ans's'anaw wora biina, ittuu mitsaa k'ans's'ishin, tuutiyaappe ayfii koletti wod'd'iide hinkkuwaa wod'ooppe, he wod'eeddawe ha heezzu katamatuwaappe ittuwaa bak'atiide, bare shemppuwaa ashsho.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Leemisos nam7u asati mith qanxxana bidason istti mith qanxxishin miththaa qanxxiza beyixezi woykko kalttazi tuutezappe qoppontta koletti biidi izara dizaadeza wodhikko, he beyixey iza kusheppe koletti bi wodhidaadezi he heedzdzu katamatappe issi katamayo bi geli ba shemppo ashsho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሌሚሶስ ናምኡ ኣሳቲ ሚ ቃንጻና ቢዳሶን ኢስቲ ሚ ቃንጺሺን ሚ ቃንጺዛ ቤዪጼዚ ዎይኮ ካልታዚ ቱቴዛፔ ቆፖንታ ኮሌቲ ቢዲ ኢዛራ ዲዛዴዛ ዎኮ፥ ሄ ቤዪጼይ ኢዛ ኩሼፔ ኮሌቲ ቢ ዎዳዴዚ ሄ ሄ ካታማታፔ ኢሲ ካታማዮ ቢ ጌሊ ባ ሼምፖ ኣሾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናምኡ አሳት ም ቃንፃናዉ ዎራ ብን፥ እሶይ ም ቃንፅሽን፥ ምፈ ካልታ አይፈይ ኮለትድ ሀንኩዋ ዎኮ፥ ዎዳ ኡራይ ሀ ሄ ካታማታፐ እሱዋኮ ባቃትድ፥ ባ ሸምፑዋ አሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nam7u asati mithi qanxanaw wora bin, issoy mithaa qanxishin, mithaafe kalta ayfey koletidi hankuwa wodhiko, wodhida uray ha heedzu katamatape issuwako baqatidi, ba shempuwa asho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ አንድ ሰው ከባልንጀራው ጋር ዕንጨት ለመቍረጥ ወደ ጫካ ቢሄድ፣ ዛፉን ለመጣል መጥረቢያውን በሚሰነዝርበት ጊዜ ብረቱ ከእጀታው ወልቆ ባልንጀራውን በመምታት ቢገድለው፣ ያ ሰው ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዱ በመሸሽ ሕይወቱን ማትረፍ ይችላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለምሳሌ፥ ሁለት ሰዎች እንጨት ለመቊረጥ ቢሄዱና አንደኛው እንጨቱን ሲቈርጥ የመጥረቢያው ራስ ከዛቢያው ወልቆ በድንገት ሲወረወር ሌላውን ሰው መትቶ ቢገድል፥ ገዳዩ ከእነዚህ ከሦስት ከተማዎች ወደ አንዲቱ ሄዶ ሕይወቱን ያትርፍ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣብነት ዕንፀይቲ ኽቘርፅ ምስ ብፃዩ ናብ ዱር እንተ ወፈረ፥ ኦም ክቘርፅ ኢሉ ማሕፀ ብኢዱ ወስ እንተ ኣበለ፥ እቲ ሓፂን ከዓ ኻብ ሓኽሊ ነፂሉ ነቲ ብፃዩ እንተ ወቕዖሞ፥ እንተ ሞተ፥ ናብ ሓንቲ ኻብተን ከተማታት እቲኣተን ሃዲሙ ብህይወት ይንበር።
Amharic Tigrinya 2011 ዕጨይቲ ኪቐርጽ ምስ ብጻዩ ናብ ዱር እንተ ወፈረ፡ ኦም ኪቖርጽ ኢሉ፡ ማሕጽ ብኢዱ ወስ እንተ ኣበለ፡ እቲ ሓጺን ካብ ሓኽሊ ነጺሉ፡ ነቲ ብጽያዩ እንተ ረኸቦ፡ ንሱ ኸአ እንተ ሞተ፡ ናብ ሓንቲ ኻብተን ከተማታት እቲኤን ሀዲሙ ድማ ብህይወት ይንበር።