Deuteronomy 19:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ናብኡ ኺነብር ዚሃድም ቀታሊ ድማ እዚ እዩ፡ ነቲ ቕድሚ ሕጂ ዘይጸላኦ ብጻዩ ብዘይ ምፍላጥ ዚቐትሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የነፍሰ ገዳይ ሕግ ይህ ነው፤ ቀድሞ ጠላቱ ሳይሆን ባልንጀራውን ሳያውቅ የገደለ ወደዚያ ሸሽቶ በሕይወት ይኑር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የነፍሰ ገዳይ ወግ ይህ ነው፤ አስቀድሞ ጠላቱ ሳይሆን ባልንጀራውን ሳያስብ የገደለ ወደዚያ ሸሽቶ በሕይወት ይኑር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተንኰል ሳይሆን ድንገት ሳያስበው ባልንጀራውን ገድሎ ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዲቱ በመግባት ሕይወቱን ለማትረፍ ለሚሸሽ ሰው መመሪያው የሚከተለው ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እት አሳይ ካሰ ሞርከተይ ባይናን ደእሽን፥ ኤረናን ባረ ሾሩዋ ዎፐ፥ እ ሄ ካታማቱዋፐ እቶ ባቃቲደ፥ ባረ ሸምፑዋ አሾ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Itti Asay kase morkketetsay bayinnan de'ishshin, erennan bare shooruwaa wod'ooppe, I he katamatuwaappe ittoo bak'atiide, bare shemppuwaa ashsho. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi kase izara morkketeththi bayndaade wodhana gi qoppontta dingate as wodhikko hessaadey katamatappe issineyn bi gelidi ba shemppo ashsho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ኣሲ ካሴ ኢዛራ ሞርኬቴ ባይንዳዴ ዎና ጊ ቆፖንታ ዲንጋቴ ኣስ ዎኮ ሄሳዴይ ካታማታፔ ኢሲኔይን ቢ ጌሊዲ ባ ሼምፖ ኣሾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ካሰ ሞርከተ ባይና ደእሽን፥ ኤሮና ባ ላግያ ዎኮ፥ እ ሄ ካታማታፐ እሱዋኮ ባቃትድ ባ ሸምፑዋ አሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi kase morketethi bayna de7ishin, eronna ba laggiya wodhiko, I he katamatape issuwako baqatidi ba shempuwa ashsho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተንኰል ሳይሆን ድንገት ሳያስበው ባልንጀራውን ገድሎ ሕይወቱን ለማትረፍ ለሚሸሽ ሰው መመሪያው የሚከተለው ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ሰው ቀድሞ ጠላት ያልነበረውን አንድ ሰው የገደለው ሆን ብሎ በማሰብ ሳይሆን በአጋጣሚ አደጋ ምክንያት ሆኖ ከተገኘ አምልጦ ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዲቱ በመግባት ሕይወቱን ያትርፍ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባ ቐታሊ ነፍሲ ዝግበር እዙይ እዩ፦ “ናብኣተን ዝሃድም ቐታሊ ሰብ ዝድሕን ከዓ፥ ቅድም ኢሉ ፅልኢ ዘይነበሮ እሞ ብዘይ ምፍላጥ ንብፃዩ እንተ ቐተለ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብኡ ዝሀደመ ቐታል ነፍሲ ምእንቲ ኺድሕን፡ ነገሩ ኸምዚ እዩ፡ ቀደም ጽልኢ ዘይነበሮ እሞ ብዘይ ፍልጠት ንብጻዩ ዝቐተለ፡ |