Deuteronomy 19:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ምስክር ኣብ ዝዀነ ይኹን ኣበሳ ወይ ብሓጢኣት፡ ኣብ ዝዀነ ይኹን ሓጢኣት ኣብ ልዕሊ ሰብ ኪቐውም ኣይክእልን እዩ። ብኣፍ ክልተ መሰኻኽር ወይ ብኣፍ ሰለስተ መሰኻኽር እቲ ጉዳይ ይረጋገጽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ስለ በደል ሁሉ፥ ክፉ በማ​ድ​ረ​ግም ስለ​ሚ​ሠ​ራት ኀጢ​አት ሁሉ በማ​ንም ላይ አንድ ምስ​ክር አይ​ሁን፤ በሁ​ለት ምስ​ክ​ሮች ወይም በሦ​ስት ምስ​ክ​ሮች ቃል ነገር ሁሉ ይጸ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ በደል ሁሉ፥ ክፉ በማድረግም ስለ ሠራት ኃጢአት ሁሉ በማንም ላይ አንድ ምስክር አይቁም፤ በሁለት ምስክሮች ወይም በሦስት ምስክሮች አፍ ነገር ሁሉ ይጸናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በማንኛውም ወንጀል ወይም ሕግ በመተላለፍሰውን ጥፋተኛ ለማድረግ፥ አንድ ምስክር አይበቃም፤ ጉዳዩ በሁለት ወይም በሦስት ሰዎች ምስክርነት መረጋገጥ አለበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እት አሳ ባይዛንቻ ጋናዉ እት ማርካ ጻላላይ ግደና። ላኡ ዎይ ሄዙ ማርካይ ማርካትና፥ ሄ ሞቱ ፕርደታናዉ ኮሼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Itti asaa bayzzanchcha gaanaw itti markka s'alalay gidenna. Laa"u woy heezzu markkay markkattina, he mootuu pirddettanaw koshshee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asi moorida mooro shaakki eranaas issi markkay xalla gidenna; nam7u woykko heedzdzu markkay markkattana bessees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሲ ሞሪዳ ሞሮ ሻኪ ኤራናስ ኢሲ ማርካይ ጻላ ጊዴና፤ ናምኡ ዎይኮ ሄ ማርካይ ማርካታና ቤሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አስ ባላ ኦናዉ እስ ማርካ ፃላል ግደና። ናምኡ ዎይኮ ሄ ማርክ ማርካትን፥ ሄ ሞቶይ ፕርደታናዉ ኮሼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asi bala oothanaw issi marka xalaali gidenna. Nam7u woyko heedzu marki markatin, he mootoy pirdetanaw koshshees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በማንኛውም ወንጀል ወይም ሕግ በመተላለፍ ሰውን ጥፋተኛ ለማድረግ፣ አንድ ምስክር አይበቃም፤ ጕዳዩ በሁለት ወይም በሦስት ሰዎች ምስክርነት መረጋገጥ አለበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የአንድን ሰው ወንጀለኛነት ለማረጋገጥ አንድ ምስክር ብቻ አይበቃም፤ አንድ ሰው ወንጀለኛ መሆኑን ለማረጋገጥ ሁለት ወይም ሦስት ምስክሮች ያስፈልጋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ዝኾነ በደል ወይ ሓጢኣት እንተ ተፈፀመ፥ ብሓደ ምስክር ኣይፅናዕ። ኵሉ ነገር ብኣፍ ክልተ ወይ ሰለስተ ምስክር ይፅናዕ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ዝኾነ በደል ወይ ኣብ ዝኾነ ሓጢኣት፡ ኣብ ዚግበር ዘበለ ሓጢኣት፡ ሓደ ምስክር ኣብ ሰብ ኣይቖም። ኩሉ ነገር ብኣፍ ክልተ ምስክር ወይ ብኣፍ ስለስተ ምስክር ይቑም።