Deuteronomy 19:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ሰብኣይ ንብጻዩ እንተ ጸሊእዎን እንተ ሓሲቡሉን፡ ኣንጻሩ ተንሲኡውን እንተ ቀጥቂጡዎን ግና፡ ሞይቱ ናብ ሓንቲ ኻብዘን ከተማታት እዚኣተን እንተ ሃደመ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሰው ግን ባልንጀራውን ቢጠላ፥ ቢሸምቅበትም፥ በእርሱም ላይ ቢነሣ፥ ቢገድለውም፥ ከእነዚህ ከተሞች በአንዲቱ ቢማጠን፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰው ግን ባልንጀራውን ቢጠላ፥ ቢሸምቅበትም፥ ተነሥቶም እስኪሞት ድረስ ቢመታው፥ ከእነዚህም ከተሞች ወደ አንዲቱ ቢሸሽ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ይሁን እንጂ አንድ ሰው ባልንጀራውን ቢጠላው፥ አድፍጦ ጥቃት ቢያደርስበት፥ ቢገድለውና፥ ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዲቱ ቢሸሽ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሽን እት አሳይ ባረ ሾሩዋ እጺደ፥ ዙግ ናጊደ አ ዎደ፥ ሀ ካታማቱዋፐ እቶ ባቃቶፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Shin itti Asay bare shooruwaa is's'iide, zuggi naagiide Aa wod'iide, ha katamatuwaappe ittoo bak'atooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkoka issi asi morkketeththan dendidi geeman zamadi uttidi qadhetay baynda as wodhidaappe guye ba shemppo ashshanaas he katamatappe issineyn baqati biikko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮካ ኢሲ ኣሲ ሞርኬቴን ዴንዲዲ ጌማን ዛማዲ ኡቲዲ ቃታይ ባይንዳ ኣስ ዎዳፔ ጉዬ ባ ሼምፖ ኣሻናስ ሄ ካታማታፔ ኢሲኔይን ባቃቲ ቢኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እስ አስ ባ ሾሩዋ እፅድ፥ ቆሰት ናግድ እያ ዎድ፥ ሀ ካታማታፐ እሱዋኮ ባቃትኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin issi asi ba shooruwa ixidi, qoseti naagidi iya wodhidi, ha katamatape issuwako baqatiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁን እንጂ አንድ ሰው ባልንጀራውን ቢጠላው፣ አድፍጦ ጥቃት ቢያደርስበት፣ ቢገድለውና ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዲቱ ቢሸሽ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ነገር ግን አንድ ሰው በጠላትነት ተነሣሥቶ በመሸመቅ ሆን ብሎ በጭካኔ ሌላውን ሰው ከገደለ በኋላ ሕይወቱን ለማትረፍ ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዲቱ ቢሸሽ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ግና ሓደ ሰብ ንብፃዩ እንተ ፀልኦ፥ ኣድብዩ ፀኒሑ ድማ ኽሳዕ ዝመውት እንተወቕዖ፥ ናብ ሓንቲ ኻብዘን ከተማታት እዚኣተን ከዓ እንተ ሃደመ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ሐደ ሰብ ንብጻዩ እንተ ጸልኦ፡ ኣድብዩ ጸኒሑ ድማ፡ ተንሲኡ ኽሳዕ ዚመውት እንተ ወቕዖ፡ ናብ ሓንቲ ኻብዘን ከተማታት እዚኤን እንተ ሀደመ፡ |