Deuteronomy 19:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብኣይ ንብጻዩ እንተ ጸሊእዎን እንተ ሓሲቡሉን፡ ኣንጻሩ ተንሲኡውን እንተ ቀጥቂጡዎን ግና፡ ሞይቱ ናብ ሓንቲ ኻብዘን ከተማታት እዚኣተን እንተ ሃደመ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሰው ግን ባል​ን​ጀ​ራ​ውን ቢጠላ፥ ቢሸ​ም​ቅ​በ​ትም፥ በእ​ር​ሱም ላይ ቢነሣ፥ ቢገ​ድ​ለ​ውም፥ ከእ​ነ​ዚህ ከተ​ሞች በአ​ን​ዲቱ ቢማ​ጠን፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰው ግን ባልንጀራውን ቢጠላ፥ ቢሸምቅበትም፥ ተነሥቶም እስኪሞት ድረስ ቢመታው፥ ከእነዚህም ከተሞች ወደ አንዲቱ ቢሸሽ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ይሁን እንጂ አንድ ሰው ባልንጀራውን ቢጠላው፥ አድፍጦ ጥቃት ቢያደርስበት፥ ቢገድለውና፥ ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዲቱ ቢሸሽ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሽን እት አሳይ ባረ ሾሩዋ እጺደ፥ ዙግ ናጊደ አ ዎደ፥ ሀ ካታማቱዋፐ እቶ ባቃቶፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Shin itti Asay bare shooruwaa is's'iide, zuggi naagiide Aa wod'iide, ha katamatuwaappe ittoo bak'atooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gidikkoka issi asi morkketeththan dendidi geeman zamadi uttidi qadhetay baynda as wodhidaappe guye ba shemppo ashshanaas he katamatappe issineyn baqati biikko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዲኮካ ኢሲ ኣሲ ሞርኬቴን ዴንዲዲ ጌማን ዛማዲ ኡቲዲ ቃታይ ባይንዳ ኣስ ዎዳፔ ጉዬ ባ ሼምፖ ኣሻናስ ሄ ካታማታፔ ኢሲኔይን ባቃቲ ቢኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እስ አስ ባ ሾሩዋ እፅድ፥ ቆሰት ናግድ እያ ዎድ፥ ሀ ካታማታፐ እሱዋኮ ባቃትኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin issi asi ba shooruwa ixidi, qoseti naagidi iya wodhidi, ha katamatape issuwako baqatiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁን እንጂ አንድ ሰው ባልንጀራውን ቢጠላው፣ አድፍጦ ጥቃት ቢያደርስበት፣ ቢገድለውና ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዲቱ ቢሸሽ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ነገር ግን አንድ ሰው በጠላትነት ተነሣሥቶ በመሸመቅ ሆን ብሎ በጭካኔ ሌላውን ሰው ከገደለ በኋላ ሕይወቱን ለማትረፍ ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዲቱ ቢሸሽ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ግና ሓደ ሰብ ንብፃዩ እንተ ፀልኦ፥ ኣድብዩ ፀኒሑ ድማ ኽሳዕ ዝመውት እንተወቕዖ፥ ናብ ሓንቲ ኻብዘን ከተማታት እዚኣተን ከዓ እንተ ሃደመ፥
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ሐደ ሰብ ንብጻዩ እንተ ጸልኦ፡ ኣድብዩ ጸኒሑ ድማ፡ ተንሲኡ ኽሳዕ ዚመውት እንተ ወቕዖ፡ ናብ ሓንቲ ኻብዘን ከተማታት እዚኤን እንተ ሀደመ፡