Deuteronomy 18:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሌዋዊ ካብ ሓደ ኻብቲ ደጌታትኩም ካብ ብዘሎ እስራኤል ከም ጓና ዀይኑ እተሰደደሉ ቦታ እንተ መጺኡ፡ ብዅሉ ትምኒት ልቡ ናብታ እግዚኣብሄር ዚሓርያ ቦታ እንተ መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አንድ ሌዋዊ ሰው ከሚ​ቀ​መ​ጥ​ባ​ቸው በእ​ስ​ራ​ኤል ሁሉ ዘንድ ካሉት ከተ​ሞች ከአ​ን​ዲቱ፥ በፍ​ጹም ልብም ሊያ​ገ​ለ​ግል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወደ መረ​ጠው ስፍራ ቢመጣ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንድ ሌዋዊ ሰው ከሚቀመጥባቸው በእስራኤል ሁሉ ዘንድ ካሉት ከአገር ደጆች ከአንዲቱ ቢወጣ፥ በፍጹም ፈቃድም እግዚአብሔር ወደ መረጠው ስፍራ ቢመጣ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በእስራኤል ካሉት ከተሞችህ መካከል፥ አንድ ሌዋዊ ከሚኖርበት ከየትኛውም በፍጹም ፈቃድ ጌታ ወደ መረጠው ስፍራ ቢመጣ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሌዊያ ዛረ ግድያ እት አሳይ እስራኤልያ ጋድያን አይ ካታማፐነ ደንዲደ፥ መና ጎዳይ ዶርያ ሳአዉ ዮፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Leewiyaa zare gidiyaa itti Asay Israa'eeliyaa gadiyaan ay katamaappenne denddiide, Med'inaa Goday dooriyaa sa'aw yooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Lewe qommotappe issi asi kase ba diza Isra7eele katamappe GODAY dooridaso baanaas daro amoy izas diikko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሌዌ ቆሞታፔ ኢሲ ኣሲ ካሴ ባ ዲዛ ኢስራኤሌ ካታማፔ ጎዳይ ዶሪዳሶ ባናስ ዳሮ ኣሞይ ኢዛስ ዲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ ሌወይ እስራኤለ ቢታን ደእያ እስ ካታማፐ ደንድድ፥ ጎዳይ ዶርያ በሳ ባናዉ ኮይኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi Leewey Isra7eele biittan de7iya issi katamaape dendidi, Goday dooriya bessaa baanaw koyiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንድ ሌዋዊ ከሚኖርበት ከየትኛውም በእስራኤል ካሉት ከተሞችህ መካከል በፍጹም ፈቃድ እግዚአብሔር (ያህዌ) ወደሚመርጠው ስፍራ ቢመጣ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አንድ ሌዋዊ ከሚኖርበት ከማንኛውም የእስራኤል ከተማ እግዚአብሔር ወደሚመርጠው ቦታ ለመምጣት ከፍተኛ ፍላጎት ቢኖረው፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሓደ ሌዋዊ ኻብታ ዝነብረላ ኸተማ እስራኤል ናብታ እግዚኣብሄር ዝሓረያ ቦታ ብድሌቱ እንተ መፀ፥
Amharic Tigrinya 2011 ሓደ ሌዋዊ ኣብ ዝኾነ ኣብ እስራኤል ዚነብር፡ ካብ ሓንቲ ኻብ ደጊታትካ እንተ ወጸ እሞ ብምሉእ ድሌት ልቡ ናብታ እግዚኣብሄር ዝሐረያ ቦታ እንተ መጸ፡