Deuteronomy 18:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናይ ካህን ጌጋ ናይቶም ህዝቢ፡ ናይቶም መስዋእቲ ዘምጽኡ፡ ከብቲ ይኹን ኣባጊዕ ክኸውን ኣለዎ፤ ነቲ ካህን ድማ መንኵብን ክልተ ምዕጉርትን ምዕጉርትን ይህብዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሬ ወይም በግ ለመሥዋዕት ከሚያቀርቡት ሕዝብ የካህናቱ ወግ ይህ ይሆናል፤ ወርቹንና ሁለቱን ጕንጮቹን፥ ጨጓራውንም ለካህኑ ይሰጣሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሬ ወይም በግ ለመሥዋዕት ከሚያቀርቡት ሕዝብ የካህናቱ ወግ ይህ ይሆናል፤ ወርቹንና ሁለቱን ጉንጮቹን ጨጓራውንም ለካህኑ ይሰጣሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በሬ ወይም በግ የሚሠዋው ሕዝብ ለካህኑ የሚሰጠው ድርሻ ወርቹን፥ አገጩንናና ሆድ ዕቃውን ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኮሩማ ዎይ ዶርሳ አሳይ ያርሾ ሺሼዳዋፐ ቄሳቶ በስያዌ ሀዋ: ምሳ፥ ላኡ ባጋ ጎጎንጩዋነ ኡሉዋ ግዶ አሹዋ ኡንቱንቶ እምኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Korumaa woy dorssaa Asay yarshshoo shiishsheeddawaappe k'eesatoo bessiyaawe hawaa: missaa, laa"u bagga gogonc'c'uwaanne uluwaa giddo ashuwaa unttunttoo immino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wofano gidiin woykko dorsa yarshos shiishshiza wode qeeseti missata, banqilatanne ganjjeta ekketto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎፋኖ ጊዲን ዎይኮ ዶርሳ ያርሾስ ሺሺዛ ዎዴ ቄሴቲ ሚሳታ፥ ባንቂላታኔ ጋንጄታ ኤኬቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኮርማ ዎይኮ ዶርሰ አሳይ ያርሾስ ሺሽዳይሳፈ ካህነታ ግሾይ ሀይሳ፤ ምሳይ፥ ጋጮይነ ኡሎ አሾይ ኤንታዉ እመቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Korma woyko dorse asay yarshos shiishidaysafe kahineta gishoy haysa; missay, gacoynne ulo ashoy entaw imeto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኰርማ ወይም በግ የሚሠዋው ሕዝብ ለካህኑ የሚሰጠው ድርሻ ወርቹን፣ መንገጭላውንና ሆድ ዕቃውን ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የቀንድ ከብት ወይም በግ በሚሠዋበት ጊዜ ካህናቱ ወርቹን፥ አገጩንና፥ ጨጓራውን ይወስዳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ካብቶም ብዕራይ ኮነ በጊዕ ዝስውኡ ህዝቢ ከዓ፦ ኢድን ምንጋጋን ከስዐን፥ ንኻህናት እዩ ዝግባእ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብቶም መስዋእቲ ሕሩድ ዚስውኡ ህዝቢ ኸአ ንኻህንት ዚግባእ እዚ ኣዩ፡ ብዕራይ ኮነ፡ በጊዕ ኮነ፡ ኢድን ምንጋጋታትን ከስዔን ንኻህን ይሀሉ። |