Deuteronomy 18:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነብዪ ብስም እግዚኣብሄር ኪዛረብ ከሎ፡ እቲ ነገር እንተ ዘይሰዓበን እንተ ዘይተፈጸመን፡ እቲ እግዚኣብሄር ዘይተዛረቦ ቓል እዩ፣ እቲ ነብዪ ግና ብትዕቢት እተዛረቦ። ክትፈርሖ የብልካን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያ ነቢይ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም ከተ​ና​ገ​ረው ሁሉ ቃሉ ባይ​ደ​ርስ፤ እንደ ተና​ገ​ረ​ውም ባይ​ሆን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያን ቃል አል​ተ​ና​ገ​ረ​ውም፤ ነቢዩ በሐ​ሰት ተና​ግ​ሮ​ታ​ልና አት​ስ​ማው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነቢዩ በእግዚአብሔር ስም በተናገረ ጊዜ የተናገረው ነገር ባይሆን ባይመጣም፥ ያ ነገር እግዚአብሔር ያልተናገረው ነው፤ ነቢዩ በድፍረቱ ተናግሮታል እርሱን አትፍራው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነቢዩ በጌታ ስም የተናገረው ካልተፈጸመ ወይም እውነት ሆኖ ካልተገለጸ፥ መልእክቱ ጌታ የተናገረው አይደለም። ያ ነቢይ በድፍረት ተናግሮታልና እርሱን አትፍራው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ትምቢትያ ኦድያዌ መና ጎዳ ሱንን፥ እ ኦዴዳ ቃላይ ፖለተናን እጾፐ፥ ሄዌ መና ጎዳይ ኦድቤና ቃላ ግድያዋ ኤሪታ። ሄ ትምቢትያ ኦድያዌ ዎርዱዋን ኦዴዳ ድራዉ፥ አዉ ያዮፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) he timbbitiyaa odiyaawe Med'inaa Godaa suntsan, I odeedda k'aalay polettennaan is's'ooppe, hewe Med'inaa Goday odibeenna k'aalaa gidiyaawaa eriita. He timbbitiyaa odiyaawe wordduwaan odeedda diraw, aw yayyoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He nabezi yootiday GODAA sunththan yootiin izi yootida qaalay polettontta aggiko hessi GODAY yootonttayssa gididayssa ereeta; he nabezi wordo haasayda gishshas izas yayyofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ናቤዚ ዮቲዳይ ጎዳ ሱንን ዮቲን ኢዚ ዮቲዳ ቃላይ ፖሌቶንታ ኣጊኮ ሄሲ ጎዳይ ዮቶንታይሳ ጊዲዳይሳ ኤሬታ፤ ሄ ናቤዚ ዎርዶ ሃሳይዳ ጊሻስ ኢዛስ ያዮፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ናበይ ጎዳ ሱንን ኦድዳ ቃላይ ፖለቶና እፅኮ፥ ሄስ ጎዳይ ኦድቦና ቃላ ግደይሳ ኤራሳ። ሄ ናበይ ኦድያ ቃላይ ዎርዶ ግድዳ ግሾ እያ ያዮፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) he nabey Godaa sunthan odida qaalay poletonna ixiko, hessi Goday odiboonna qaala gideysa eraasa. He nabey odiya qaalay wordo gidida gisho iya yayyofa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነቢዩ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ስም የተናገረው ካልተፈጸመ ወይም እውነት ሆኖ ካልተገኘ፣ መልእክቱ እግዚአብሔር (ያህዌ) የተናገረው አይደለም። ያ ነቢይ በድፍረት ተናግሮታልና እርሱን አትፍራው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ ነቢይ በእግዚአብሔር ስም ትንቢት ተናግሮ ቃሉ ሳይፈጸም ቢቀር ያ ትንቢት ነቢዩ በግምት የተናገረው ነው እንጂ ከእግዚአብሔር ተሰጥቶት የተናገረው ቃል ስላልሆነ ልትፈራው አይገባም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ነቢይ ብስም እግዚኣብሄር ምስ ተዛረበ፥ እቲ ነገር እንተ ዘይኮነ፥ ወይ እንተ ዘይተፈፀመ፥ እቲ ነገር፥ እግዚኣብሄር ዘይተዛረቦ ምዃኑ ምልክት ይኹንኩም። እዙይ እቲ ነቢይ ባዕሉ ዝተዛረቦ እዩ፤ ኣይትፍርሕዎ።”
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ነብዩ ብስም እግዚኣብሄር ምስ ተዛረቦ፡ እቲ ነገር እንተ እንተ ዘይኮነ፡ ኣንተ ዘይመጸ፡ እዚ እግዚኣብሄር ዘይተዛረቦ ነገር ምዃኑ ምልክት ይኹንካ። እዚ እቲ ነብዩ ብድፍረት እተዛረቦ እዩ፡ ኣይትፍርሃዮ።