Deuteronomy 18:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዞም ክትወርስዎም እትኽእሉ ኣህዛብ ንተዓዘብቲ ዘመንን ንሰበይትን ሰሚዖም እዮም። ንስኻትኩም ግና እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከምኡ ክትገብሩ ኣይፈቐደኩምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ የምትወርሳቸው እነዚህ አሕዛብ ሞራ ገላጮችንና ምዋርተኞችን ያዳምጣሉ፤ ለአንተ ግን እንዲህ አይደለም፤ አምላክህ እግዚአብሔር አልፈቀደምና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምትወርሳቸው እነዚህ አሕዛብ ሞራ ገላጮችንና ምዋርተኞችን ያዳምጣሉ፤ አንተ ግን እንዲሁ ታደርግ ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር ከልክሎሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድራቸውን የምታስለቅቃቸው አሕዛብ፥ መተተኞችን ወይም ሟርተኞችን ያዳምጣሉ፤ አንተ ግን ይህን እንድታደርግ ጌታ እግዚአብሔር አልፈቀደልህም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሀ ህንተ ላታናዉ ብያ ጋድያን ደእያ ካዉተቱ ሙሩንያዋንቱነ ማራጭያ ጼልያዋንቱ ኦድያዋ ስስያዋንታ። ሽን ህንተ ሄዋ ኦናዳን መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና ተኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ha hintte laattanaw biyaa gadiyaan de'iyaa kawutetsatuu muruniyaawanttunne marac'c'iyaa s'eelliyaawanttu odiyaawaa sisiyaawantta. Shin hintte hewaa ootsennaadan Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena te"eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha intte laattanaas biza biittaan diza kawoteththati muurennizaytinne marace xeellizayti yootizayssa siyizayta. Intte gidikko hessaththo ooththontta mala GODAA intte Xoossay inttena diggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ኢንቴ ላታናስ ቢዛ ቢታን ዲዛ ካዎቴቲ ሙሬኒዛይቲኔ ማራጬ ጼሊዛይቲ ዮቲዛይሳ ሲዪዛይታ። ኢንቴ ጊዲኮ ሄሳ ኦንታ ማላ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ዲጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነኒ ላታናዉ ብያ ቢታን ደእያ ካዎተት ሙሩነይሳታነ ብተይሳታ፤ ሽን ነ ሄሳ ኦና መላ ጎዳይ ነ ፆሳይ ነና ድግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni laattanaw biya biittan de7iya kawotethati murunneysatanne biteyisata; shin ne hessa oothonna mela Goday ne Xoossay nena diggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምድራቸውን የምታስለቅቃቸው አሕዛብ፣ መተተኞችን ወይም ሟርተኞችን ያዳምጣሉ፤ አንተ ግን ይህን እንድታደርግ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) አልፈቀደልህም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ሙሴ እንዲህ አለ፦ “እነዚህ ሀገራቸውን አስለቅቀህ የምትወርስባቸው ሕዝቦች ሟርተኝነትንና ጥንቈላን ይወዳሉ፤ አንተ ግን እግዚአብሔር አምላክህ ይህን እንድታደርግ አይፈቅድም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እቶም ንስኻትኩም እትወርስዎም ኣህዛብ፥ ስብሒ ንዝገልፁን ንጠንቈልትን እዮም ዝሰምዑ፤ ንኣኻትኩም ግና እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከምዙይ ዝበለ ኸይትገብሩ ኸልከለኩም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ንስኻ እትወርሶም ህዝብታት፡ ነቶም ብደበና ዚፈልጡን ንመውደቅቲ ዛዕጎልን ይሰምዑ፡ ንኣኻ ግን እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኸምዚ ዝበለ ኣይፈቐደልካን። |