Deuteronomy 18:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዞም ክትወርስዎም እትኽእሉ ኣህዛብ ንተዓዘብቲ ዘመንን ንሰበይትን ሰሚዖም እዮም። ንስኻትኩም ግና እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከምኡ ክትገብሩ ኣይፈቐደኩምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንተ የም​ት​ወ​ር​ሳ​ቸው እነ​ዚህ አሕ​ዛብ ሞራ ገላ​ጮ​ች​ንና ምዋ​ር​ተ​ኞ​ችን ያዳ​ም​ጣሉ፤ ለአ​ንተ ግን እን​ዲህ አይ​ደ​ለም፤ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አል​ፈ​ቀ​ደ​ምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የምትወርሳቸው እነዚህ አሕዛብ ሞራ ገላጮችንና ምዋርተኞችን ያዳምጣሉ፤ አንተ ግን እንዲሁ ታደርግ ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር ከልክሎሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምድራቸውን የምታስለቅቃቸው አሕዛብ፥ መተተኞችን ወይም ሟርተኞችን ያዳምጣሉ፤ አንተ ግን ይህን እንድታደርግ ጌታ እግዚአብሔር አልፈቀደልህም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሀ ህንተ ላታናዉ ብያ ጋድያን ደእያ ካዉተቱ ሙሩንያዋንቱነ ማራጭያ ጼልያዋንቱ ኦድያዋ ስስያዋንታ። ሽን ህንተ ሄዋ ኦናዳን መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና ተኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ha hintte laattanaw biyaa gadiyaan de'iyaa kawutetsatuu muruniyaawanttunne marac'c'iyaa s'eelliyaawanttu odiyaawaa sisiyaawantta. Shin hintte hewaa ootsennaadan Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena te"eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha intte laattanaas biza biittaan diza kawoteththati muurennizaytinne marace xeellizayti yootizayssa siyizayta. Intte gidikko hessaththo ooththontta mala GODAA intte Xoossay inttena diggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ኢንቴ ላታናስ ቢዛ ቢታን ዲዛ ካዎቴቲ ሙሬኒዛይቲኔ ማራጬ ጼሊዛይቲ ዮቲዛይሳ ሲዪዛይታ። ኢንቴ ጊዲኮ ሄሳ ኦንታ ማላ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ዲጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነኒ ላታናዉ ብያ ቢታን ደእያ ካዎተት ሙሩነይሳታነ ብተይሳታ፤ ሽን ነ ሄሳ ኦና መላ ጎዳይ ነ ፆሳይ ነና ድግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni laattanaw biya biittan de7iya kawotethati murunneysatanne biteyisata; shin ne hessa oothonna mela Goday ne Xoossay nena diggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድራቸውን የምታስለቅቃቸው አሕዛብ፣ መተተኞችን ወይም ሟርተኞችን ያዳምጣሉ፤ አንተ ግን ይህን እንድታደርግ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) አልፈቀደልህም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ሙሴ እንዲህ አለ፦ “እነዚህ ሀገራቸውን አስለቅቀህ የምትወርስባቸው ሕዝቦች ሟርተኝነትንና ጥንቈላን ይወዳሉ፤ አንተ ግን እግዚአብሔር አምላክህ ይህን እንድታደርግ አይፈቅድም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እቶም ንስኻትኩም እትወርስዎም ኣህዛብ፥ ስብሒ ንዝገልፁን ንጠንቈልትን እዮም ዝሰምዑ፤ ንኣኻትኩም ግና እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከምዙይ ዝበለ ኸይትገብሩ ኸልከለኩም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ንስኻ እትወርሶም ህዝብታት፡ ነቶም ብደበና ዚፈልጡን ንመውደቅቲ ዛዕጎልን ይሰምዑ፡ ንኣኻ ግን እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኸምዚ ዝበለ ኣይፈቐደልካን።