Deuteronomy 18:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ዚገብሩ ዅሎም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ፍንፉናት እዮም። ብሰሪ እዚ ፍንፉን ነገራት እዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድማ ካብ ቅድሜኻ ይሰጎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህ​ንም የሚ​ያ​ደ​ርግ ሁሉ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት የተ​ጠላ ነው፤ ስለ​ዚ​ህም ርኵ​ሰት አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከፊ​ትህ ያጠ​ፋ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ነው፤ ስለዚህም ርኵሰት አምላክህ እግዚአብሔር ከፊትህ ያሳድዳቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህን የሚያደርግ ሁሉ በጌታ ዘንድ አስጸያፊ ነውና፥ ከእነዚህ አጸያፊ ልምዶች የተነሣም ጌታ እግዚአብሔር እነዚያን አሕዛብ ከፊትህ ያባርራቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ማላባ ኦያ አይ አሳይነ መና ጎዳ ማታን እጸቴዳ አሳ። ኡንቱንቱ ሄዋ ማላ ቱና ኦያ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ሄ ካዉተ ህንተ ስንፐ የደርሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa malabaa ootsiyaa ay asaynne Med'inaa Godaa matan is's'etteedda asaa. Unttunttu hewaa mala tunaa ootsiyaa diraw, Med'inaa Goday hintte S'oossay he kawutetsaa hintte sintsaappe yederssana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessantta mala ooththiza ay asikka GODAA matan ixettidaade; istti hessa mala tuna ooththida gishshas GODAA intte Xoossay he kawoteththata intte sinththafe dhoqalli dhayssana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳንታ ማላ ኦዛ ኣይ ኣሲካ ጎዳ ማታን ኢጼቲዳዴ፤ ኢስቲ ሄሳ ማላ ቱና ኦዳ ጊሻስ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ሄ ካዎቴታ ኢንቴ ሲንፌ ቃሊ ይሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ መላባ ኦያ ኦንካ ጎዳ ማታን እፀትዳ አስ። ኤንቲ ሄሳ መላ ቱና ኦያ ግሾ፥ ጎዳይ ነ ፆሳይ ሄ ካዎተታ ነ ስንፈ ጎዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa melaba oothiya oonika Godaa matan ixetida asi. Enti hessa mela tunaa oothiya gisho, Goday ne Xoossay he kawotethata ne sinthafe gooddana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህን የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ዘንድ አስጸያፊ ነውና። ከእነዚህ አስጸያፊ ልምዶች የተነሣም አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) እነዚያን አሕዛብ ከፊትህ ያባርራቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህን የሚያደርግ ሁሉ በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላና አጸያፊ ነው፤ አንተ ወደ ፊት በተራመድህ ቊጥር አምላክህ እግዚአብሔር አሕዛብን ከፊትህ ነቃቅሎ የሚያሳድድበት ምክንያት ይህንኑ ዐይነት የረከሰ ሥራ በማድረጋቸው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ነገር እዙይ ዝገብር ኵሉ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ርኹስ እዩ። ብሰንኪ እዝ ርኽሰት እዙይ ድማ እዩ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ነቶም ህዝብታት ካብ ቅድሜኹም ዝሰጎም ዘሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ነገር እዚ ዚገብር ኩሉ ኣብ እግዚኣብሄር ፍንፋን እዩ እሞ፡ ብሰሪ እዚ ጽያፍ እዚ ድማ እዩ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኻብ ቅድሜኻ ዚሰጎም።