Deuteronomy 18:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካህናት ሌዋውያንን ብዘሎ ነገድ ሌዊን ምስ እስራኤል ብጽሒት ወይ ርስቲ የብሎምን። ነቲ ናይ እግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓውን ርስቱን ክበልዑ ይኽእሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለሌዋውያን ካህናት፥ ለሌዊም ነገድ ሁሉ ከእስራኤል ጋር ድርሻና ርስት አይኑራቸው፤ ለእግዚአብሔር የሚቀርበው መሥዋዕት ድርሻቸው ነው፤ እርሱን ይመገባሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለሌዋውያን ካህናት፥ ለሌዊም ነገድ ሁሉ ከእስራኤል ጋር ድርሻና ርስት አይሆንላቸውም፤ በእሳት ለእግዚአብሔር የሚቀርበውን መሥዋዕቱንና ርስቱን ይበላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ሌዋውያን ካህናት፥ የሌዊ ነገድም ሁሉ ከእስራኤል ጋር የመሬት ድርሻ ወይም ርስት አይኖራቸውም፤ ድርሻቸው ነውና ለጌታ በእሳት ከሚቀርበው መባ ይብሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ቄሰተን ኦያ ኩመን ሌዊያ ዛረቶ እስራኤልያ ግዶን ቢታ ላታይ ባዋ። ኡንቱንቱ አሳይ መና ጎዳዉ ሺሽያ ታማን ጹግያ ያርሹዋፐ ሚደ ደእያዌ ኡንቱንቶ ላታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «K'eesetetsan ootsiyaa kumentsaa Leewiyaa zaretoo Israa'eeliyaa giddon biittaa laatay baawa. Unttunttu Asay Med'inaa Godaw shiishshiyaa taman s'uuggiyaa yarshshuwaappe miidde de'iyaawe unttunttoo laata. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Lewetappe qeesetinne qasseka kumeththa Lewe qommoti hankko attida Isra7eele asaara biitta gishettiza wogay isttas baynda gishshas istti GODAAS yarshanaas shiishshiza yarshofe miidi detto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሌዌታፔ ቄሴቲኔ ቃሴካ ኩሜ ሌዌ ቆሞቲ ሃንኮ ኣቲዳ ኢስራኤሌ ኣሳራ ቢታ ጊሼቲዛ ዎጋይ ኢስታስ ባይንዳ ጊሻስ ኢስቲ ጎዳስ ያርሻናስ ሺሺዛ ያርሾፌ ሚዲ ዴቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሌወ ኮቸ ግድዳ ካህነታስነ አትዳ ኤንታ ኮቻስ እስራኤለ ግዶን ላታ ቢት ባዋ። አሳይ ጎዳስ ሺሽያ ፁሳ ያርሾይ ኤንታ ግሾ ግድያ ግሾ እያ ምሸ ዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Leewe koche gidida kahinetasinne attida enta kochaas Isra7eele giddon laata biitti baawa. Asay Godaas shiishiya xuussa yarshoy enta gisho gidiya gisho iya mishe daana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሌዋውያን ካህናት፣ የሌዊ ነገድም ሁሉ ከእስራኤል ጋር የመሬት ድርሻ ወይም ርስት አይኖራቸውም፤ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት ከሚቀርበው መባ ይብሉ፤ ድርሻቸው ነውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሌዋውያን ካህናት፥ እንዲያውም፥ መላው የሌዊ ነገድ ከቀሩት የእስራኤል ነገዶች ጋር የርስት ድርሻ የላቸውም፤ በዚህ ምትክ ለእግዚአብሔር የሚቀርበውን መሥዋዕትና መባ እየተመገቡ ይኖራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ነቶም ካብ ነገድ ሌዊ ዝኾኑ ኻህናት ሌዋውያን ኣብ እስራኤል ግደን ርስትን ኣይሃልዎም፤ ክንድኡ ግና ነቲ ብሓዊ ናብ እግዚኣብሄር ዝቐርብ መስዋእትን መባእን ይመገቡ፤ ንሱ ርስቶም እዩ እሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ሌዋውያን ክህናት፡ ንብዘሎ ነገድ ሌዊ፡ ምስ እስራኤል ግደን ርስትን ኣይሀልዎም፡ እቲ ናይ እግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓውን ርስቱን ይብልዑ። |