Deuteronomy 18:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካህናት ሌዋውያንን ብዘሎ ነገድ ሌዊን ምስ እስራኤል ብጽሒት ወይ ርስቲ የብሎምን። ነቲ ናይ እግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓውን ርስቱን ክበልዑ ይኽእሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ለሌ​ዋ​ው​ያን ካህ​ናት፥ ለሌ​ዊም ነገድ ሁሉ ከእ​ስ​ራ​ኤል ጋር ድር​ሻና ርስት አይ​ኑ​ራ​ቸው፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ቀ​ር​በው መሥ​ዋ​ዕት ድር​ሻ​ቸው ነው፤ እር​ሱን ይመ​ገ​ባሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለሌዋውያን ካህናት፥ ለሌዊም ነገድ ሁሉ ከእስራኤል ጋር ድርሻና ርስት አይሆንላቸውም፤ በእሳት ለእግዚአብሔር የሚቀርበውን መሥዋዕቱንና ርስቱን ይበላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሌዋውያን ካህናት፥ የሌዊ ነገድም ሁሉ ከእስራኤል ጋር የመሬት ድርሻ ወይም ርስት አይኖራቸውም፤ ድርሻቸው ነውና ለጌታ በእሳት ከሚቀርበው መባ ይብሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ቄሰተን ኦያ ኩመን ሌዊያ ዛረቶ እስራኤልያ ግዶን ቢታ ላታይ ባዋ። ኡንቱንቱ አሳይ መና ጎዳዉ ሺሽያ ታማን ጹግያ ያርሹዋፐ ሚደ ደእያዌ ኡንቱንቶ ላታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «K'eesetetsan ootsiyaa kumentsaa Leewiyaa zaretoo Israa'eeliyaa giddon biittaa laatay baawa. Unttunttu Asay Med'inaa Godaw shiishshiyaa taman s'uuggiyaa yarshshuwaappe miidde de'iyaawe unttunttoo laata.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Lewetappe qeesetinne qasseka kumeththa Lewe qommoti hankko attida Isra7eele asaara biitta gishettiza wogay isttas baynda gishshas istti GODAAS yarshanaas shiishshiza yarshofe miidi detto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሌዌታፔ ቄሴቲኔ ቃሴካ ኩሜ ሌዌ ቆሞቲ ሃንኮ ኣቲዳ ኢስራኤሌ ኣሳራ ቢታ ጊሼቲዛ ዎጋይ ኢስታስ ባይንዳ ጊሻስ ኢስቲ ጎዳስ ያርሻናስ ሺሺዛ ያርሾፌ ሚዲ ዴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሌወ ኮቸ ግድዳ ካህነታስነ አትዳ ኤንታ ኮቻስ እስራኤለ ግዶን ላታ ቢት ባዋ። አሳይ ጎዳስ ሺሽያ ፁሳ ያርሾይ ኤንታ ግሾ ግድያ ግሾ እያ ምሸ ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Leewe koche gidida kahinetasinne attida enta kochaas Isra7eele giddon laata biitti baawa. Asay Godaas shiishiya xuussa yarshoy enta gisho gidiya gisho iya mishe daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሌዋውያን ካህናት፣ የሌዊ ነገድም ሁሉ ከእስራኤል ጋር የመሬት ድርሻ ወይም ርስት አይኖራቸውም፤ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት ከሚቀርበው መባ ይብሉ፤ ድርሻቸው ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሌዋውያን ካህናት፥ እንዲያውም፥ መላው የሌዊ ነገድ ከቀሩት የእስራኤል ነገዶች ጋር የርስት ድርሻ የላቸውም፤ በዚህ ምትክ ለእግዚአብሔር የሚቀርበውን መሥዋዕትና መባ እየተመገቡ ይኖራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ነቶም ካብ ነገድ ሌዊ ዝኾኑ ኻህናት ሌዋውያን ኣብ እስራኤል ግደን ርስትን ኣይሃልዎም፤ ክንድኡ ግና ነቲ ብሓዊ ናብ እግዚኣብሄር ዝቐርብ መስዋእትን መባእን ይመገቡ፤ ንሱ ርስቶም እዩ እሞ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ሌዋውያን ክህናት፡ ንብዘሎ ነገድ ሌዊ፡ ምስ እስራኤል ግደን ርስትን ኣይሀልዎም፡ እቲ ናይ እግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓውን ርስቱን ይብልዑ።