Deuteronomy 17:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ካህናት ሌዋውያንን ናብቲ በተን መዓልትታት እቲኣ ዚመጽእ ፈራድን መጺእካ ሕተት። ናይ ፍርዲ ፍርዲ ድማ ከርእዩኻ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ሌዋውያን ካህናት በዚያም ዘመን ወደ አሉ ፈራጆች መጥተህ ትጠይቃለህ፤ እነርሱም የፍርዱን ነገር ይነግሩሃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ሌዋውያን ካህናት በዚያም ዘመን ወደ ተሾመው ፈራጅ መጥተህ ትጠይቃለህ፤ እነርሱም የፍርዱን ነገር ይነግሩሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ሌዋውያን ካህናት በዚያም ዘመን ወደ ተሾመው ፈራጅ መጥተህ ትጠይቃለህ፥ እነርሱም የፍርዱን ነገር ይነግሩሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋን ሌዋቱዋፐ ቄሰ ግድያዋኮነ ሄ ዎድያን ዳና ግዲደ ፕርድያዋኮ ሺሽተ፤ ሄ የዉዋ ኡንቱንቱ ፕርዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaan Leewatuwaappe k'eese gidiyaawaakkonne he wodiyaan daanna gidiide pirddiyaawaakko shiishshite; he yewuwaa unttunttu pirddana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Lewe qommotappe qeese gididaytassinne he wode daanna gididi pirdizayssas yo7oza shiishshite; he yo7oza istti pirdetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሌዌ ቆሞታፔ ቄሴ ጊዲዳይታሲኔ ሄ ዎዴ ዳና ጊዲዲ ፒርዲዛይሳስ ዮኦዛ ሺሺቴ፤ ሄ ዮኦዛ ኢስቲ ፒርዴቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነ ግድዳ ሌወታኮነ ዳይናታኮ ሄ ሞቱዋ ሺሻ፤ ሄ ሞቱዋ ኤንቲ ፕርዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahine gidida Leewetakonne daynnatako he mootuwa shiisha; he mootuwa enti pirdo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህናት ወደ ሆኑት ሌዋውያንና በዚያን ጊዜ ዳኛ ወደ ሆነው ሰው ሄደህ ስለ ጕዳዩ ጠይቃቸው፤ እነርሱም ውሳኔውን ይነግሩሃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሌዋውያን ወገን ካህናት ለሆኑትና በዚያን ጊዜ ዳኛ ለሆነው ጉዳዩን አቅርብ፤ ጉዳዩንም እነርሱ ይወስኑ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብቶም ሌዋውያን ዝኾኑ ኻህናትን ናብቲ በተን መዓልቲታት እቲኣተን ዘሎ ፈራድን ኣቲኹም ጠይቕዎም፤ ንሳቶም ከዓ እቲ ናይ ፍርዲ ነገር ክነግሩኹም እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ሌዋውያን ካህናትን ናብቲ በተን መዓልትታት እቲኤን ዘሎ ፈራድን ኣቲኻ ሕተቶም፡ ንሳቶም ከአ እቲ ናይ ፍርዲ ነገር ይንገሩኻ። |