Deuteronomy 17:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቤት ፍርዲ፡ ኣብ መንጎ ደምን ደምን፡ ኣብ መንጎ ልመናን ልመናን፡ ኣብ መንጎ ጽፍዒትን ውቅዒትን ኣዝዩ ከቢድ ጉዳይ እንተ ተላዕለልኩም፡ እዚ ድማ ኣብ ውሽጢ ደጌታትኩም ባእሲ እዩ። ሽዑ ተንሲእካ ናብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚሓርዮ ቦታ ደይብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በደ​ምና በደም መካ​ከል፥ በፍ​ር​ድና በፍ​ርድ መካ​ከል፥ በመ​ቍ​ሰ​ልና በመ​ቍ​ሰል መካ​ከል፥ በክ​ር​ክ​ርና በክ​ር​ክር መካ​ከል በሀ​ገ​ርህ ውስጥ ሰዎች ስለ​ሚ​ከ​ራ​ከ​ሩ​በት ክር​ክር የሚ​ሳ​ንህ የፍ​ርድ ነገር ቢኖር፥ አንተ ተነ​ሥ​ተህ ስሙ በዚያ ይጠራ ዘንድ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወደ መረ​ጠው ስፍራ ትወ​ጣ​ለህ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በደምና በደም፥ በፍርድና በፍርድ፥ በመቍሰልና በመቍሰል መካከል በአገርህ ደጅ ውስጥ ሰዎች ስለሚከራከሩበት ክርክር የሚሳንህ የፍርድ ነገር ቢነሣ፥ አንተ ተነሥተህ አምላክህ እግዚአብሔር ወደ መረጠው ስፍራ ትወጣለህ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በአንድ የነፍስ ግድያ ዓይነትና በሌላ፥ በአንድ ዓይነት ሕጋዊ ክርክርና በሌላ፥ ወይም በአንድ የክስ ዓይነትና በሌላ መካከል ውሳኔ የሚጠይቅ ማንኛውም ጉዳይ ቢነሣ፥ ከአቅምህ በላይ የሆነ ጉዳይ በከተሞችህ ውስጥ ቢያጋጥምህ፥ ተነሥተህ አምላክህ ጌታ ወደ መረጠው ስፍራ ውጣ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተ ህንተ ካታማቱዋን ፕርዳናዉ ሎይ ዴጽያ ሸምፑዋ ሞቱዋ ግድና፥ ሾቻ ማዱ ሞቱዋ፥ ዎይ ቃይ ታዉ በሰ ግያ አቆ ሞቱዋ ግድናካ ደንዶፐ፥ ሄ ዎደ ህንተ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ዶሬዳ ሳኣ አህተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hintte hintte katamatuwaan pirddanaw loytsi dees'iyaa shemppuwaa mootuwaa gidina, shochchaa madutsaa mootuwaa, woy k'ay taw besse giyaa ak'o mootuwaa gidinakka denddooppe, he wode hintte Med'inaa Goday hintte S'oossay dooreedda sa'aa ahite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte intte katamatan pirdanaas keehi deexxiza shemppo gishshas shiiqiza mooto, shochcha mooto, qasse, «Taas bessees» giza aqota mooto gidiinkka dendiko he wode GODAA intte Xoossay dooridaso eeson ehite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ኢንቴ ካታማታን ፒርዳናስ ኬሂ ዴጺዛ ሼምፖ ጊሻስ ሺቂዛ ሞቶ፥ ሾቻ ሞቶ፥ ቃሴ፥ «ታስ ቤሴስ» ጊዛ ኣቆታ ሞቶ ጊዲንካ ዴንዲኮ ሄ ዎዴ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ዶሪዳሶ ኤሶን ኤሂቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ስን ሺቅያ ሞቶይ ዴፆ ግድኮ፥ ሄስካ፥ ሸምፖ ዎ፥ ሾቸ፥ ማዱን፥ ዱማ ዱማ ሞቶታ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ዶርዳ በሳ ኤሀ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte sinthe shiiqiya mootoy deexo gidiko, hessika, shempo wodho, shoche, madunthi, dumma dumma mootota Goday, ne Xoossay doorida bessaa eha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በአንድ የነፍስ ግድያ ዐይነትና በሌላ፣ በአንድ ዐይነት ሕጋዊ ክርክርና በሌላ፣ ወይም በአንድ የክስ ዐይነትና በሌላ መካከል ውሳኔ የሚጠይቅ ማንኛውም ጕዳይ ቢነሣ፣ ከዐቅምህ በላይ የሆነ ጕዳይ በከተሞችህ ውስጥ ቢያጋጥምህ፣ ተነሥተህ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ወደሚመርጠው ስፍራ ውጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በደም ማፍሰስ፥ በሰብአዊ መብት፥ በግድያ ወይም እነዚህን በመሳሰሉ ጉዳዮች በከተሞችህ በሚነሡ ክርክሮች የፍርድ አሰጣጡ አስቸጋሪ ቢሆንብህ አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚመርጠው ቦታ ፈጥነህ በመሄድ
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣብ መንጎ ደምን፥ ደምን፥ ኣብ መንጎ ፍርድን፥ ፍርድን፥ ኣብ መንጎ ምቝሳልን፥ ምቝሳልን ኣብ ውሽጢ ኸተማታትኩም ሰባት ስለ ዝከራኸርዎ ኽርክር ንምፍራድ ዝፀገመኩም እንተ ሃልዩ፥ ተሲእኹም ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝሓረያ ቦታ ኺዱ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ደጌታትካ ብናይ ባእሲ ነገር፡ ኣብ መንጎ ደም ንደም፡ ኣብ መንጎ ባእሲ ንባእሲ፡ ኣብ መንጎ ቑስሊ ንቑስሊ፡ ምፍራድ ኣዝዩ እንተ ሸገረካ፡ ተንሲእካ ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝሐረያ ቦታ ደይብ፡